በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤትና ጀስቲስ ፎር ኦል ፕሪዝን ፌሎዉሽፕ ኢትዮጵያ የጋራ ትብብር በፌደራል ጠቅላይ ፍድር ቤት የሰበር ስልጣንና ዉሳኔ፤ የህገ-መንግስት አተረጓጎም እንዲሁም ምቹ የህጻናት ፍርድ ቤቶች የአሰራር ረቂቅ መመሪያን የሚያዳብር ወርክሾፕ በርካታ የፌደራል ፍርድ ቤቶች ክቡራን ዳኞችና ሌሎች ከተለያየ የምርምርና የትምህርት ተቋማት የመጡ የህግ ምሁራን በተገኙበት ታህሳስ 19 ቀን 2016 ዓ/ም አዲስ አበባ በሚገኘዉ ኃይሌ ግራንድ ሆቴል ተካሄደ፡፡