የሰበር ውሳኔዎች

 

ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት...

ጉዳዩ በከተማ ክልል የሚገኝ መሬት ይዞታ መብት ለማስከበር የቀረበ ክስ የሚመለከት ነው፡፡ የሰበር አቤቱታው የቀረበው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል በሚል ነው፡፡ የክርክሩን... Read more

ሰባት ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት...

በሐይማኖት ተቋማት ውስጥ አስተዳደራዊ ተግባርን ለማከናወን በተሰማሩ ሰራተኞች የሚነሱ  የስራ ክርክሮችን በተመለከተ ፍርድ ቤቶች የስራ ክርክሩን ተቀብለው አከራክረው ለመወሰን ህጋዊ የዳኝነት ስልጣን ያላቸው ስለመሆኑ ትርጉም... Read more

ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት...

ከ2002 ዓ.ም እስከ 2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት የተሰጡ አስገዳጅ የሰበር ውሳኔዎችን ያጠቃለለ መጽሐፍ በልዮ ዕትም ለንባብ ምቹ ሆኖ ቀርቧል። Read more

ወ/ሮ የማርውሃ ወርቅነህ እና እነ ወ/ሮ...

የጉዳዩ አመጣጥ ባጭሩ ሲታይ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተጠሪዎች ከሳሽ አመልካች ደግሞ ጣልቃ ገብ ሆነው ተከራክረዋል፡፡ ተጠሪዎች በቀን 11/09/2013 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት አቤቱታ የእናታቸው ወ/ሮ ሸዋነሽ ስመኝ... Read more
12345678910Last
«April 2026»
MonTueWedThuFriSatSun
303112345
6789101112
13141516171819
20212223242526
27282930123
45678910

ፍ/ቤቱ ከኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት...

1909

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ያለማቸውን አውቶማቲክ ትራንስክሪፕሽን፣ ስማርት ቻትቦት እና ዲጂታል የመረጃ ዴስክ የያዘ የስማርት ኮርት ሩም ሲስተም በታህሳስ 27 ቀን 2016 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ እንዲሁም ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች እና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት በይፋ ተመርቋል፡፡

በፌደራል ፍርድ ቤቶች የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጡን...

1709

ክቡር ፕሬዚደንቱ ይህን የገለጹት ከታህሳስ 24-25 ቀን 2016 ዓ.ም በሐረሪ ክልላዊ መንግሥት አስተናጋጅነት በሐረር ከተማ በተካሄደው አራተኛው አገር አቀፍ የሕግ አውጭዎች የጋራ ምክክር መድረክ ላይ ነው፡፡

የህገ መንግስት ትርጉም፤ የሰበር ስልጣንና ዉሳኔ እንዲሁም...

2289

በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤትና ጀስቲስ ፎር ኦል ፕሪዝን ፌሎዉሽፕ ኢትዮጵያ የጋራ ትብብር በፌደራል ጠቅላይ ፍድር ቤት የሰበር ስልጣንና ዉሳኔ፤ የህገ-መንግስት አተረጓጎም እንዲሁም ምቹ የህጻናት ፍርድ ቤቶች የአሰራር ረቂቅ መመሪያን የሚያዳብር ወርክሾፕ በርካታ የፌደራል ፍርድ ቤቶች ክቡራን ዳኞችና ሌሎች ከተለያየ የምርምርና የትምህርት ተቋማት የመጡ የህግ ምሁራን በተገኙበት ታህሳስ 19 ቀን 2016 ዓ/ም አዲስ አበባ በሚገኘዉ ኃይሌ ግራንድ ሆቴል ተካሄደ፡፡ 

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ፍኖተ ካርታ መልካም እመርታ...

1902

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ተወካዮች ታህሳስ 18 ቀን 2016 ዓ/ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቅጥር ጊቢ በመገኘት ባደረጉት የመስክ ምልከታ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፌደራል ፍርድ ቤቶችን ፍኖተ ካርታ ተከትሎ በማከናወን ላይ የሚገኙ ተግባራት የሚበረታቱና የሚደነቁ መሆናቸዉን ገልጸዋል፡፡

First4546474850525354Last