ወ/ሮ እቴነሽ እምቢበል እና እና አቶ... አመልካች በቤንች ሸኮ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በተጠሪዎች ላይ ባቀረቡት ክስ የቡና እና ቅመማቅመም ልማት ድርጅትን በተመለከተ ያደረጉት ውል እንዲፈርስ እና በተጠሪዎች ዕጅ የሚገኘው የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር፣ የኢንቨስትመንት... Read more
አባይነሽ አበበ እና የህጻን ዩሃንስ... የሰበር አቤቱታው ሊቀርብ የቻለው አመልካች በ27/03/2016 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት የሰበር አቤቱታ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በመ.ቁ. 93464በ ቀን 22/10/2015 ዓ.ም የሰጠውን ውሳኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ይግባኝ... Read more
ወ/ሮ ነጃት የሱፍ እና እናእነ አቶ... የሰበር አቤቱታው ሊቀርብ የቻለው አመልካች በ05/03/2016 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት የሰበር አቤቱታ የደሴ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በመ.ቁ.28705 በቀን 27/07/2014 ዓ.ም የሰጠውን ውሳኔ የደቡብ ወሎ ዞን ከፍተኛ... Read more
እነ አቶ ወልዴ በረካ/2 ሰዎች/ እና... በመዝገቡ ላይ የቀረበው ጉዳይ ባል ሁለት ሚስቶች ያሉት ሆኖ የአንደኛዋ ሚስት ጋብቻ በፍቺ ቀሪ በሆነበት ጊዜ የጋራ ንብረት ክፍፍሉ ሊከናወንበት ከሚገባው ስርዓት ጋር ተያይዞ የቀረበ ክርክርን የሚመለከት ነው፡፡... Read more
ሀገር አቀፍ የህግ ተርጓሚዎች መድረክ ተካሂዷል ሀገር አቀፍ የህግ ተርጓሚዎች መድረክ ተካሂዷል Monday, December 23, 2024 245 ሀገር አቀፍ የህግ ተርጓሚዎች መድረክ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት እንዲሁም የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች ፕሬዝደንቶች በተገኙበት ተካሂዷል፡፡ Read more
ሀገር አቀፍ የዳኝነትና የፍትህ አካላት የጋራ የምክክር... ሀገር አቀፍ የዳኝነትና የፍትህ አካላት የጋራ የምክክር... Monday, December 23, 2024 299 ለሁለት ቀናት ሲደረግ የቆየው ሀገር አቀፍ የዳኝነትና የፍትህ አካላት የጋራ የምክክር መድረክ በቀን 11/04/2017 ዓ.ም ተጠናቋል፡፡ Read more
ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት... ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት... Monday, December 16, 2024 400 በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ21ኛ ጊዜ፣ በአገራችን ደግሞ ለ20ኛ ጊዜ "ወጣቶችን ያማከለ የፀረ-ሙስና ትግል የነገን ስብዕና ይገነባል" በሚል መሪ ቃል በመከበር ላይ የሚገኘው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን ታህሳስ 4 ቀን 2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍርድ ቤቱ ዳኞችና የአስተዳደር ሠራተኞች በተገኙበት ተከብሯል፡፡ Read more
በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ከፌደራል ጠቅላይ... በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ከፌደራል ጠቅላይ... Wednesday, December 11, 2024 185 በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር የሆኑት ክብርት ወ/ሮ ሶፊ ፍሮመስበርገር በቀን 02/04/2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ከፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል፡፡ Read more