ወ/ሮ ነጻነት ኪዳነማርያም አለነ እና አቶ...

ጉዳዩ የባልና ሚስት ጋብቻ ፍቺን ተከትሎ የቀረበን የጋራ ንብረት ክፍፍል ክርክርን የሚመለከት ሲሆን የአሁን አመልካች በግራቀኙ መካከል የተደረገው ጋብቻ በ03/02/12 ዓ.ም በተሰጠ ውሳኔ መፍረሱን ተከትሎ በጋብቻ ወቅት ላፈሯት... Read more

መሀመድ ሮበሌ እና ድሬዳዋ መሬት ልማት...

ጉዳዩ በመጀመረበት በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አመልካች ከሳሽ ተጠሪ ተከሳሽ በመሆን ተከራከረዋል፡፡የጉዳዩ መነሻ የሆነዉ ነገር በአመልካች በኩል በ16/04/2013 ዓም በተጻፈ ያቀረበዉ ክስ ስሆን ይዘቱም፡ ከሳሽ የግንባታ... Read more

አቶ አብይ አድማሱ ተመቸዉ እና እነ አቶ...

የጉዳዩ አመጣጥ ሲታይ ከሳሾች በሥር ፍ/ቤት ባቀረቡት ክስ፡- ከሳሾች ባልና ሚስት ሲንሆን በ1ኛ ከሳሽ ስም በካርታ ቁጥር 12274 የተመዘገበ በቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 04 ክልል ዉስጥ የሚገኘዉን የቤት ቁጥር 315 የሆነዉንና... Read more

አቶ ገ/እግዚአብሔር ተክሌ እና እነ ወ/ሮ...

ጉዳዩ የባልና ሚስት ንብረት ክፍፍልን የሚመለከት ሲሆን፣ ክርክሩ በተጀመረበት በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት 1ኛ ተጠሪ ከሳሽ በመሆን በአመልካች እና በ2ኛ ተጠሪ ላይ ባቀረቡት ክስ ከአመልካች ጋር በ1987 ዓ.ም ሲጋቡ... Read more
1345678910Last
«June 2023»
MonTueWedThuFriSatSun
2930311234
567891011
12131415161718
19202122232425
262728293012
3456789

በዳኝነት ሥርዓቱ በሚታዩ ችግሮችና ሊወሰዱ በሚገባቸው...

100

የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዚደንት እና ም/ፕሬዚደንት በዳኝነት ሥርዓቱ ዙሪያ በሚታዩ ችግሮችና ሊወሰዱ በሚገባቸው የመፍትሔ አቅጣጫዎች ላይ ከሶስቱም የፌደራል ፍርድ ቤቶች ከተውጣጡ 150 ከሚሆኑ የፍ/ቤቶቹ አመራሮችና ዳኞች ጋር ውይይት አካሂደዋል፡፡

በዳኝነት ዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት ከተለመደው...

96

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አዲሱ አመራር በፍ/ቤቱ ሥራ የጀመረው የነበረውን አሠራር ለማስቀጠል ብቻ ሳይሆን በዳኝነት ዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት ከተለመደው አሠራር ወጣ ያሉ አዳዲስ አሠራሮችን ተግባራዊ ለማድረግ መሆኑን የፍ/ቤቱ ፕሬዚደንት ሆነው የተሾሙት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምሕረት ገለጹ፡፡

በፍርድ ቤቱ አዲስ ተሿሚ ፕሬዚደንቶች እና በቀድሞ...

82

 ለፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት አዲስ በተሾሙ ፕሬዚደንቶች እና በቀድሞ ፕሬዚደንቶች መካከል የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ-ጉባኤ የተከበሩ አቶ ታገሰ ጫፎ በተገኙበት በፍርድ ቤቱ የስብሰባ አዳራሽ ጥር 15 ቀን 2015 ዓ.ም በተካሔደ ሥነሥርዓት የሥራ ርክክብ ተካሔደ፡፡

"ፍርድ ቤቱ አገልግሎት ፈላጊዎችን በተሻለ ለማስተናገድ...

67

የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አገልግሎት ፈላጊዎችን በተሻለ መልኩ ለማስተናገድ የሚረዱ የለውጥ ስራዎች ላይ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሳሰበ።

First2345791011Last