የሰበር ውሳኔዎች

 

ወ/ሮ እቴነሽ እምቢበል እና እና አቶ...

አመልካች በቤንች ሸኮ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በተጠሪዎች ላይ ባቀረቡት ክስ የቡና እና ቅመማቅመም ልማት ድርጅትን በተመለከተ ያደረጉት ውል እንዲፈርስ እና በተጠሪዎች ዕጅ የሚገኘው የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር፣ የኢንቨስትመንት... Read more

አባይነሽ አበበ እና የህጻን ዩሃንስ...

የሰበር አቤቱታው ሊቀርብ የቻለው አመልካች በ27/03/2016 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት የሰበር አቤቱታ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በመ.ቁ. 93464በ ቀን 22/10/2015 ዓ.ም የሰጠውን ውሳኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ይግባኝ... Read more

ወ/ሮ ነጃት የሱፍ እና እናእነ አቶ...

የሰበር አቤቱታው ሊቀርብ የቻለው አመልካች በ05/03/2016 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት የሰበር አቤቱታ የደሴ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በመ.ቁ.28705 በቀን 27/07/2014 ዓ.ም የሰጠውን ውሳኔ የደቡብ ወሎ ዞን ከፍተኛ... Read more

እነ አቶ ወልዴ በረካ/2 ሰዎች/ እና...

በመዝገቡ ላይ የቀረበው ጉዳይ ባል ሁለት ሚስቶች ያሉት ሆኖ የአንደኛዋ ሚስት ጋብቻ በፍቺ ቀሪ በሆነበት ጊዜ የጋራ ንብረት ክፍፍሉ ሊከናወንበት ከሚገባው ስርዓት ጋር ተያይዞ የቀረበ ክርክርን የሚመለከት ነው፡፡... Read more
123457910Last
«May 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
2829301234
567891011
12131415161718
19202122232425
2627282930311
2345678

ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት...

400

በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ21ኛ ጊዜ፣ በአገራችን ደግሞ ለ20ኛ ጊዜ "ወጣቶችን ያማከለ የፀረ-ሙስና ትግል የነገን ስብዕና ይገነባል" በሚል መሪ ቃል በመከበር ላይ የሚገኘው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን ታህሳስ 4 ቀን 2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍርድ ቤቱ ዳኞችና የአስተዳደር ሠራተኞች በተገኙበት ተከብሯል፡፡

በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ከፌደራል ጠቅላይ...

185

በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር የሆኑት ክብርት ወ/ሮ ሶፊ ፍሮመስበርገር በቀን 02/04/2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ከፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል፡፡

First2345791011Last