ወ/ሮ ነጻነት ኪዳነማርያም አለነ እና አቶ...

ጉዳዩ የባልና ሚስት ጋብቻ ፍቺን ተከትሎ የቀረበን የጋራ ንብረት ክፍፍል ክርክርን የሚመለከት ሲሆን የአሁን አመልካች በግራቀኙ መካከል የተደረገው ጋብቻ በ03/02/12 ዓ.ም በተሰጠ ውሳኔ መፍረሱን ተከትሎ በጋብቻ ወቅት ላፈሯት... Read more

መሀመድ ሮበሌ እና ድሬዳዋ መሬት ልማት...

ጉዳዩ በመጀመረበት በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አመልካች ከሳሽ ተጠሪ ተከሳሽ በመሆን ተከራከረዋል፡፡የጉዳዩ መነሻ የሆነዉ ነገር በአመልካች በኩል በ16/04/2013 ዓም በተጻፈ ያቀረበዉ ክስ ስሆን ይዘቱም፡ ከሳሽ የግንባታ... Read more

አቶ አብይ አድማሱ ተመቸዉ እና እነ አቶ...

የጉዳዩ አመጣጥ ሲታይ ከሳሾች በሥር ፍ/ቤት ባቀረቡት ክስ፡- ከሳሾች ባልና ሚስት ሲንሆን በ1ኛ ከሳሽ ስም በካርታ ቁጥር 12274 የተመዘገበ በቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 04 ክልል ዉስጥ የሚገኘዉን የቤት ቁጥር 315 የሆነዉንና... Read more

አቶ ገ/እግዚአብሔር ተክሌ እና እነ ወ/ሮ...

ጉዳዩ የባልና ሚስት ንብረት ክፍፍልን የሚመለከት ሲሆን፣ ክርክሩ በተጀመረበት በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት 1ኛ ተጠሪ ከሳሽ በመሆን በአመልካች እና በ2ኛ ተጠሪ ላይ ባቀረቡት ክስ ከአመልካች ጋር በ1987 ዓ.ም ሲጋቡ... Read more
1345678910Last
«June 2023»
MonTueWedThuFriSatSun
2930311234
567891011
12131415161718
19202122232425
262728293012
3456789

ኢትዮጵያ ያፀደቀቻቸው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች...

159

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መቋቋሙን ተከትሎ የሰብዓዊ መብቶችን በሀገራት ለማስረጽና የሕግ ማዕቀፍ ለማበጀት የተለያዩ ሰብዓዊ መብት ስምምነቶችን በማርቀቅ በአባል አገራቱ እንዲጸድቅ ማድረጉንና ኢትዮጵያ ያፀደቀቻቸው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ስምምነቶች በአገራችን ላይ ስምምነቶቹን የማክበር፣ የማስከበር እና ሰብአዊ መብቶችን የማሟላት ግዴታ እንደሚጥሉባት ተጠቆመ፡፡

ጾታን መሠረት ባደረጉ የኃይል ጥቃቶች 90 በመቶ ያህል...

163

በአገራችን ጾታን መሠረት አድርገው ከሚፈጸሙ የኃይል ጥቃቶች መካከል 90 በመቶ ያህል ጥቃት ፈጻሚዎች ለፍትሕ ተቋማት ቀርበው ሕጋዊ ቅጣት እንደማያገኙ ተመለከተ፡፡

ጾታን መሰረት ያደረጉ የኃይል ጥቃቶች የወንጀል ምርመራ ቴክኒኮች፣ ፕሮቶኮል እንዲሁም አሠራሮችን በሚመለከት ለፌደራል ዳኞች እና ሌሎች የዳኝነት አካላት ሕዳር 17 እና 18 ቀን በአዳማ ከረዩ ሪዞርት ሆቴል ሲሰጥ የቆየው ሥልጠና ተጠናቀቀ፡፡

ሪፖርተር ጋዜጣ ከፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዚደንት...

138

Meaza Ashenafi, who is best recognized for her work to empower women, was elected as the Federal Supreme Court’s first female president. She has held this role ever since, leading numerous initiatives to modernize the justice system. It wasn’t an easy task, especially in a nation where the separation between the three branches of government—the Executive, the Legislature, and the Judiciary—is blurred.

የፌደራል ፍርድ ቤቶች ፕሬዚደንቶች፣ አመራሮችና ዳኞች...

141

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ሰለሞን አረዳ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የክርክር ፍርድ ቤት የግማሽ ጊዜ ዳኛ ሆነው መሾማቸውን ምክንያት በማድረግ የፌደራል ፍርድ ቤቶች ፕሬዚደንቶች፣ ዳኞችና የሥራ ኃላፊዎች ሕዳር 13 ቀን 2015 ዓ.ም በፍርድ ቤቱ የስብሰባ አዳራሽ የእንኳን ደስ አለዎት መርሐ-ግብር አካሔዱ፡፡

First45679111213Last