ሶስና ሀይሉ ብርሀኔ እና ጆን ፒጂፐርስ... ጉዳዩ የንብረት ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ነው፡፡ በስር ፍ/ቤት በተደረገው ክርክር ተጠሪ ከሳሽ እንዲሁም አመልካች ተከሳሽ ነበሩ፡፡ተጠሪ ጥቅምት 13 ቀን 2014 ዓ.ም... Read more
ወ/ሮ ጫልቱ ዋቅጋሪ እና ሰሚት... የጉዳዩም መነሻ ተቀጥረዉ ሲሰሩበት ከነበረዉ ከስቶር ጸሐፊነት የስራ መደብ ተጠሪ ከህግ ዉጪ ከስራ ያሰናበቷቸዉ መሆኑን ጠቅሰዉ አመልካች ያቀረቡትን ክስ መሠረት በማድረግ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመ/ቁጥር 133619... Read more
እነ አቶ ፈቀደ መኮንን /3 ሰዎች/ እና... ጉዳዩ የንግድ ማህበርን የሚመለከት ሆኖ ክሱ በቀረበበት የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አመልካቾች ከሳሽ ፣ ተጠሪዎች ደግሞ በተከሳሽነት ተከራክረዋል፡፡አመልካቾች ግንቦት 15 ቀን 2010 ዓ.ም ጽፈው ያቀረቡት ክስ ይዘት... Read more
ወ/ሮ ውባለም አሻግሬ እና እነ አቶ ጉዲሳ... ጉዳዩ የስጦታ ውል እንዲፈርስ የቀረበ ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የጀመረውም በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነው፡፡ በስር ፍርድ ቤት በነበረው ክርክር አመልካች ከሳሽ፣ ተጠሪዎች ደግሞ ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል፡፡... Read more
ለፌደራል ፍርድ ቤቶች መካከለኛ አመራሮች እና ሰራተኞች... ለፌደራል ፍርድ ቤቶች መካከለኛ አመራሮች እና ሰራተኞች... Tuesday, May 6, 2025 42 በፌደራል ፍርድ ቤቶች እየተተገበሩ የሚገኙ የለውጥ ሥራዎችን ተፈጻሚ ለማድረግ እንዲረዳ ከሶስቱም ደረጃ የፌደራል ፍርድ ቤቶች ለተውጣጡ ዳይሬክተሮች፣ ቡድን መሪዎች፣ መካከለኛ አመራሮች እና ሌሎች ሰራተኞች የተሳተፉበት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በስድስት ዙሮች በመስጠት ተጠናቀቀ፡፡ Read more
የፌደራል የወንጀል ፍትህ አስተዳደር አብይ ኮሚቴ የውይይት... የፌደራል የወንጀል ፍትህ አስተዳደር አብይ ኮሚቴ የውይይት... Tuesday, April 29, 2025 73 የፌደራል ፍትህ ተቋማት አመራሮች የተገኙበት የፌደራል የወንጀል ፍትህ አስተዳደር አብይ ኮሚቴ የውይይት መድረክ በቀን 21/08/2017 ዓ.ም ተካሂዷል። Read more
በስዊድን የልምድ ልውውጥ ያደረጉ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም... በስዊድን የልምድ ልውውጥ ያደረጉ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም... Monday, April 14, 2025 232 የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ከ UNODC (United Nations I Office on Drugs and Crime) ጋር በመተባበር ባዘጋጀው መድረክ በስዊድን አገር የልምድ ልውውጥ አድርገው የተመለሱ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም ፍርድ ቤት ለተውጣጡ ዳኞች ልምዳቸውን አካፍለዋል። Read more
የUNODC (United Office on Drugs and... የUNODC (United Office on Drugs and... Wednesday, April 9, 2025 217 የUNODC (United Office on Drugs and crime) የምስራቅ አፍሪካ ተወካይ ሚስ አሺታ ሚታል ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት ጋር በቀን 30/07/2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ውይይት አድርገዋል፡፡ Read more