የሰበር ውሳኔዎች

 

ሶስና ሀይሉ ብርሀኔ እና ጆን ፒጂፐርስ...

ጉዳዩ የንብረት ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ነው፡፡ በስር ፍ/ቤት በተደረገው ክርክር ተጠሪ ከሳሽ እንዲሁም አመልካች  ተከሳሽ ነበሩ፡፡ተጠሪ ጥቅምት 13 ቀን 2014 ዓ.ም... Read more

ወ/ሮ ጫልቱ ዋቅጋሪ እና ሰሚት...

የጉዳዩም መነሻ ተቀጥረዉ ሲሰሩበት ከነበረዉ ከስቶር ጸሐፊነት የስራ መደብ ተጠሪ ከህግ ዉጪ ከስራ ያሰናበቷቸዉ መሆኑን ጠቅሰዉ አመልካች ያቀረቡትን ክስ መሠረት በማድረግ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመ/ቁጥር 133619... Read more

እነ አቶ ፈቀደ መኮንን /3 ሰዎች/ እና...

ጉዳዩ የንግድ ማህበርን የሚመለከት ሆኖ ክሱ በቀረበበት የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አመልካቾች ከሳሽ ፣ ተጠሪዎች ደግሞ በተከሳሽነት ተከራክረዋል፡፡አመልካቾች ግንቦት 15 ቀን 2010 ዓ.ም ጽፈው ያቀረቡት ክስ ይዘት... Read more

ወ/ሮ ውባለም አሻግሬ እና እነ አቶ ጉዲሳ...

ጉዳዩ የስጦታ ውል እንዲፈርስ የቀረበ ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የጀመረውም በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነው፡፡ በስር ፍርድ ቤት በነበረው ክርክር አመልካች ከሳሽ፣ ተጠሪዎች ደግሞ ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል፡፡... Read more
First567810121314Last
«May 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
2829301234
567891011
12131415161718
19202122232425
2627282930311
2345678

ለፌደራል ፍርድ ቤቶች መካከለኛ አመራሮች እና ሰራተኞች...

42

በፌደራል ፍርድ ቤቶች እየተተገበሩ የሚገኙ የለውጥ ሥራዎችን ተፈጻሚ ለማድረግ እንዲረዳ ከሶስቱም ደረጃ የፌደራል ፍርድ ቤቶች ለተውጣጡ ዳይሬክተሮች፣ ቡድን መሪዎች፣ መካከለኛ አመራሮች እና ሌሎች ሰራተኞች የተሳተፉበት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በስድስት ዙሮች በመስጠት ተጠናቀቀ፡፡

በስዊድን የልምድ ልውውጥ ያደረጉ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም...

232

የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ከ UNODC (United Nations I Office on Drugs and Crime) ጋር በመተባበር ባዘጋጀው መድረክ በስዊድን አገር የልምድ ልውውጥ አድርገው የተመለሱ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም ፍርድ ቤት ለተውጣጡ ዳኞች ልምዳቸውን አካፍለዋል።

የUNODC (United Office on Drugs and...

217

የUNODC (United Office on Drugs and crime) የምስራቅ አፍሪካ ተወካይ ሚስ አሺታ ሚታል ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት ጋር በቀን 30/07/2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ውይይት አድርገዋል፡፡

1234567810Last