የሰበር ውሳኔዎች

 

ከሊፋ አብዱራህማን እና ፍትሕ ሚኒስቴር...

የክስ ይዘት፡- አመልካች ከሌሎች ተከሳሾች ጋር በመሆን የወንጀል ሕግ አንቀጽ 32(1/ሀ)፣ 35፣38 እና የፀረ ሽብር አዋጅ ቁጥር 652/2001 አንቀፅ 3/3 ላይ የተደነገገዉን በመተላለፍ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር(ኦነግ) ሸኔን... Read more

ወ/ሮ ራሔል ገብረመድህን እና ኢ.ፌ.ዲ.ሪ...

ጉዳዩ የሽያጭ ውልን የሚመለከት ሆኖ ክርክሩ የተጀመረው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲሆን በስር ፍርድ ቤት አመልካች ከሳሽ እና ተጠሪ ተከሳሽ ሆነው ተከራክረዋል፡፡አመልካች ሰኔ 22 ቀን 2013 ዓ.ም ፅፈው ባቀረቡት ክስ ተጠሪ... Read more

እነ ፋጡማ በከር እና እነ ኑረዲን...

ጉዳዩ የንብረት ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በምስራቅ ሀረርጌ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት የጉርሱም ወረዳ ፍ/ቤት ነው፡፡ በወረዳው ፍ/ቤት በተደረገው ክርክር አመልካቾች ከሳሽ እንዲሁም ተጠሪዎች ተከሳሽ... Read more

የሀላባ ቁሊቶ ከተማ ማዘጋጃ ቤት እና አቶ...

የጉዳዩ አመጣጥ ሲታይ የአሁን ተጠሪ በሥር ፍ/ቤት ባቀረቡት የክስ አቤቱታ፡ አመልካች በቁሊቶ ከተማ ዞቤቻሜ ክ/ከተማ ዉስጥ ለኢንቨስትመንት የሰጠኝ እና ካርታ ያገኘሁበትን መጠኑ 4730.5 ካ.ሜ የሆነዉን ይዞታ ተገቢዉን ካሳ... Read more
245678910Last
«April 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
31123456
78910111213
14151617181920
21222324252627
2829301234
567891011

በስዊድን የልምድ ልውውጥ ያደረጉ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም...

121

የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ከ UNODC (United Nations I Office on Drugs and Crime) ጋር በመተባበር ባዘጋጀው መድረክ በስዊድን አገር የልምድ ልውውጥ አድርገው የተመለሱ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም ፍርድ ቤት ለተውጣጡ ዳኞች ልምዳቸውን አካፍለዋል።

የUNODC (United Office on Drugs and...

138

የUNODC (United Office on Drugs and crime) የምስራቅ አፍሪካ ተወካይ ሚስ አሺታ ሚታል ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት ጋር በቀን 30/07/2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ውይይት አድርገዋል፡፡

ሰባተኛ ዙር የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጉባኤ ተካሔደ

132

የፌደራል ፍርድ ቤቶች ፕሬዝደንቶች፣ ምክትል ፕሬዝደንቶች፣የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ዳኞች፣ የፌደራል ከፍተኛ እና መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ተወካይ ዳኞች፣ የክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝደንቶች፣የአዲስ አበባና የድሬዳዋ ከተማ ፍርድ ቤቶች ፕሬዝደንቶችን በአባልነት ያቀፈው ሰባተኛ ዙር የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጉባኤ መጋቢት 28 ቀን 2017 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ ተካሂዷል፡፡

በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ በመምከር ሲካሄድ የቆየው ሀገር...

123

በመድረኩም ከተመረጡ አጀንዳዎች ጋር በተገናኘ ሙያዊ ማብራሪያዎች ቀርበው ሰፊ ውይይት ተደርጎባቸዋል።

በመጨረሻም ለመጪው 1 ዓመት የግንኙነት መድረኩ ምክትል ሰብሳቢ ምርጫ ተደርጎ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ኤርሴኖ አቡሬ ተመርጠዋል።

245678910Last