አቶ መሐመድ ቱኬ እና አቶ ናስር ሻፊ... የክርክሩ አመጣጥ፡-አመልካች የፍርድ ባለዕዳ በሆኑት በአቶ ራሃዳ ሙሐመድ ላይ ባስፈረዱት ፍርድ መነሻነት ክርክር ያስነሳዉ መኖሪያ ቤት ለአፈጻጸሙ እንዲዉል ለሁለተኛ ጊዜ ጨረታ ወጥቶ ተሸጦ ገንዘቡም ለአመልካች እንዲከፈል ተደርጎ... Read more
ወ/ሮ እቴነሽ ቢንጫሞ ወራሽ ወ/ሮ ገነት... ተጠሪ በስር ፍ/ቤት በቀን 26/8/2012 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት አቤቱታ በአዲስ አበባ ከተማ በኮ/ቀ ክ/ከተማ ቀበሌ 06 የበ/ቁ 534/1 የካርታ ቁ. ኮ/ቀ/የማ/ን/መ/219/19921/100 ስፋቱ 1098 ካ.ሜ ከሆነው ይዞታዬ... Read more
የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ እና... የጉዳዩ አመጣጥ አመልካች በስር የምዕራብ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት አሁን በሰበር ክርክሩ ላይ በሌሉት መልካሙ ብርሃኑ(ስር 1ኛ ተከሳሽ)፤ ተመስገን ብርሃኑ(ስር 2ኛ ተከሳሽ) ፤ ሳሙኤል መልካሙ(ስር 8ኛ ተከሳሽ) እንዲሁም... Read more
አቶ ተክሉ ገ/ህይወት እና እነ ወ/ሮ... የጉዳዩ አመጣጥ አመልካች በስር የሰበታ ወረዳ ከተማ ፍ/ቤት በተጠሪዎች ላይ ባቀረቡት ክስ አዋሳኞቹ በክሱ ውስጥ የተጠቀሱት በ1000ካ.ሜ የሆነው የመኖሪያ ቦታ ላይ የሰራሁትን ግምቱ ብር 20‚000.00 የሚያወጣውን ቆርቆሮ ቤት... Read more
በመቀሌ ስካሄድ የነበረዉ የፌደራል እና የክልል ፍርድ... በመቀሌ ስካሄድ የነበረዉ የፌደራል እና የክልል ፍርድ... Monday, May 29, 2023 30 (ግንቦት 19/2015 ዓ.ም) በአዉሮፓ ህብረት ቴክኒካዊ ድጋፍ በኢትዮጵያ የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ሪፎርም የሚደግፍ ፕሮጀክት ተቀርጾ እየተከናወነ የመሚገኘኝ ሲሆን ፕሮጀክቱ በአጠቃላይ የኢትዮጵያ መንግስት የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ሪፎርም ሥራዎች የሚደግፍና የፌደራል ፍርድ ቤቶች እና የክልል ፍርድ ቤቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነዉ። Read more
በፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የዘጠኝ ወር ዕቅድ አፈጻጸም ላይ... በፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የዘጠኝ ወር ዕቅድ አፈጻጸም ላይ... Monday, May 22, 2023 46 በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የአስተዳደር ዘርፍ የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የዘጠኝ ወር ዕቅድ አፈጻጸም ላይ የተዘጋጀ ውይይት በፍ/ቤቱ የስብሰባ አዳራሽ ግንቦት 12 ቀን 2015 ዓ.ም ተካሔደ፡፡ Read more
የሕጻናት ፍትሕ ፕሮጀክት ጽ/ቤት በሕጻናት የቅብብሎሽ... የሕጻናት ፍትሕ ፕሮጀክት ጽ/ቤት በሕጻናት የቅብብሎሽ... Wednesday, May 17, 2023 47 በፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የሕጻናት ፍትሕ ፕሮጀክት ጽ/ቤት በፍትሕ ሥርዓቱ ውስጥ የሚያልፉ ሕጻናት የዘርፈ-ብዙ አገልግሎት ተጠቃሚ በሚሆኑበት የቅብብሎሽ ሥርዓት ዙሪያ ያዘጋጀው የውይይት መድረክ ግንቦት 8 ቀን 2015 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ ጎልድ ማርክ ሆቴል ተካሂዷል፡፡ Read more
በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የምርምር እና ሕግ ጉዳዮች... በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የምርምር እና ሕግ ጉዳዮች... Tuesday, May 9, 2023 148 በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የምርምር እና ሕግ ጉዳዮች ዳይሬክተር የሆኑት አቶ አሮን ደጎል በቅርቡ በፍ/ቤቱ ጸድቆ ከሚያዚያ 19 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ስለሆነው የሰበር ችሎት ሥነሥርዓት መመሪያ ቁጥር 17/2015 አስመልክቶ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ወቅታዊና ልዩ ልዩ በሚል ዓምድ ላይ ሰኞ ሚያዝያ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ቀርበው የሰጡት ማብራሪያ ገፅ 10 እና 11 ላይ ይመልከቱ ፡፡ Read more
ሀራጅ ማስታወቂያ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት Elias Adinew / Thursday, April 20, 2023 0 772 የአድራሻ ለውጥ Read more
የሀራጅ ማስታወቂያ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት Elias Adinew / Thursday, April 20, 2023 0 868 የማዚያ ወር Read more