ከሊፋ አብዱራህማን እና ፍትሕ ሚኒስቴር... የክስ ይዘት፡- አመልካች ከሌሎች ተከሳሾች ጋር በመሆን የወንጀል ሕግ አንቀጽ 32(1/ሀ)፣ 35፣38 እና የፀረ ሽብር አዋጅ ቁጥር 652/2001 አንቀፅ 3/3 ላይ የተደነገገዉን በመተላለፍ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር(ኦነግ) ሸኔን... Read more
ወ/ሮ ራሔል ገብረመድህን እና ኢ.ፌ.ዲ.ሪ... ጉዳዩ የሽያጭ ውልን የሚመለከት ሆኖ ክርክሩ የተጀመረው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲሆን በስር ፍርድ ቤት አመልካች ከሳሽ እና ተጠሪ ተከሳሽ ሆነው ተከራክረዋል፡፡አመልካች ሰኔ 22 ቀን 2013 ዓ.ም ፅፈው ባቀረቡት ክስ ተጠሪ... Read more
እነ ፋጡማ በከር እና እነ ኑረዲን... ጉዳዩ የንብረት ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በምስራቅ ሀረርጌ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት የጉርሱም ወረዳ ፍ/ቤት ነው፡፡ በወረዳው ፍ/ቤት በተደረገው ክርክር አመልካቾች ከሳሽ እንዲሁም ተጠሪዎች ተከሳሽ... Read more
የሀላባ ቁሊቶ ከተማ ማዘጋጃ ቤት እና አቶ... የጉዳዩ አመጣጥ ሲታይ የአሁን ተጠሪ በሥር ፍ/ቤት ባቀረቡት የክስ አቤቱታ፡ አመልካች በቁሊቶ ከተማ ዞቤቻሜ ክ/ከተማ ዉስጥ ለኢንቨስትመንት የሰጠኝ እና ካርታ ያገኘሁበትን መጠኑ 4730.5 ካ.ሜ የሆነዉን ይዞታ ተገቢዉን ካሳ... Read more
በስዊድን የልምድ ልውውጥ ያደረጉ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም... በስዊድን የልምድ ልውውጥ ያደረጉ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም... Monday, April 14, 2025 121 የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ከ UNODC (United Nations I Office on Drugs and Crime) ጋር በመተባበር ባዘጋጀው መድረክ በስዊድን አገር የልምድ ልውውጥ አድርገው የተመለሱ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም ፍርድ ቤት ለተውጣጡ ዳኞች ልምዳቸውን አካፍለዋል። Read more
የUNODC (United Office on Drugs and... የUNODC (United Office on Drugs and... Wednesday, April 9, 2025 138 የUNODC (United Office on Drugs and crime) የምስራቅ አፍሪካ ተወካይ ሚስ አሺታ ሚታል ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት ጋር በቀን 30/07/2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ውይይት አድርገዋል፡፡ Read more
ሰባተኛ ዙር የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጉባኤ ተካሔደ ሰባተኛ ዙር የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጉባኤ ተካሔደ Tuesday, April 8, 2025 132 የፌደራል ፍርድ ቤቶች ፕሬዝደንቶች፣ ምክትል ፕሬዝደንቶች፣የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ዳኞች፣ የፌደራል ከፍተኛ እና መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ተወካይ ዳኞች፣ የክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝደንቶች፣የአዲስ አበባና የድሬዳዋ ከተማ ፍርድ ቤቶች ፕሬዝደንቶችን በአባልነት ያቀፈው ሰባተኛ ዙር የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጉባኤ መጋቢት 28 ቀን 2017 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ ተካሂዷል፡፡ Read more
በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ በመምከር ሲካሄድ የቆየው ሀገር... በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ በመምከር ሲካሄድ የቆየው ሀገር... Tuesday, April 8, 2025 123 በመድረኩም ከተመረጡ አጀንዳዎች ጋር በተገናኘ ሙያዊ ማብራሪያዎች ቀርበው ሰፊ ውይይት ተደርጎባቸዋል። በመጨረሻም ለመጪው 1 ዓመት የግንኙነት መድረኩ ምክትል ሰብሳቢ ምርጫ ተደርጎ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ኤርሴኖ አቡሬ ተመርጠዋል። Read more