የሰበር ውሳኔዎች

 

አቶ ናሁሰናይ አጥናፉ እና ኢትዮቴሌኮም...

ጉዳዩ በዚህ መልኩ የቀረበለት የደብረ ብርሃን ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት በፍሬ ጉዳዩ ላይየግራቀኙን ክስ እና ማስረጃ ከመረመረ በኃላ ለዲሲፒሊን ዉሳኔዉ ምክንያት የሆነዉ ስህተት የተፈፀመዉ አመልካች በሌለበት በዝውውር ሳይመጣ የተሰራ... Read more

ዋረን ፋርማሲዮቲካል የጅምላ መድሀኒትና...

ጉዳዩ የተጀመረው በትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በኩሓ ክፍለ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት ሲሆን የአሁን አመልካች ከሳሽ የአሁን ተጠሪ ተከሳሽ በመሆን የተከራከሩ ሲሆን ከሳሽ ያቀረቡት ክስ ይዘት ከተከሳሽ ጋር በ 28/08/2011... Read more

አቶ ሳሙኤል አሊ/ እና እነ የአሶሳ ከተማ...

ለፍርዱ መነሻ የሆነው ክርክር ከይዞታ ጋር የተያያዘየካሳ ጥያቄንመሰረት ያደረገ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በአሶሳ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት የተጀመረ ሲሆን  የአሁን አመልካችከሳሽ ሲሆኑ ተጠሪደግሞ... Read more

አቶ ጌታቸዉ በላይነህ እና ሰበታ አግሮ...

ጉዳዩ የስራ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረዉ በሰበታ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት የአሁን አመልካች በተጠሪ ላይ ባቀረቡት ክስ ነው፡፡ የሰበር አቤቱታው የቀረበው አመልካች የወረዳው ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር 30033 ጥቅምት... Read more
First1819202123252627Last
«November 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
272829303112
3456789
10111213141516
17181920212223
24252627282930
1234567

በዲጂታል የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ በዋነኝነትም ...

0

በስልጠናው የማጠቃለያ ንግግር ያደረጉት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ጽ/ቤት ሃላፊ የሆኑት አቶ ድሪባ ፈዬራ ክቡራን ዳኞች ላደረጉት ንቁ ተሳትፎና በመድረኩ ለተነሱት ገንቢ ሀሳብ አስተያየቶች አመስግነው ቴክኖሎጂው በቅርቡ ወደ ትግበራ ስለሚገባ ለትግበራው ውጤታማነት ስልጠናው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።

በአገልግሎት አሰጣጥና የደንበኞች አያያዝ ላይ ሲሰጥ...

0

የፌደራል የህግና የፍትሕ ኢንስቲትዩት ለተከታታይ ሦስት ሳምንታት በሶስት ዙር ከፌዴራል ፍርድ ቤቶች፣ከፍትሕ ሚኒስቴር እንዲሁም ከፌዴራል የሕግና የፍትሕ ኢንስቲትዩት ለተውጣጡ 170 የአስተዳደር ሰራተኞች ከጥቅምት 21 ቀን እስከ ህዳር 6ቀን 2018 ዓ.ም በፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቋል፡፡

የተግባር ልምምድ (ስልጠና) በዲጂታል የዳኝነት አገልግሎት...

0

በዲጂታል የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ከቀን 06-07/03/2018 ዓ.ም ለሁለት ቀናት የሚቆይ የተግባር ልምምድ (ስልጠና) ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች እየተሰጠ ይገኛል።

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሪሶርስ ኢንሪቺንግ አፍሪካን...

0

ሪሶርስ ኢንሪቺንግ አፍሪካን ላይቭስ በመባል የሚጠራ ግብረ ሰናይ ድርጅት ቡክስ ፎር አፍሪካና ቶምሰን ሪዉተርስ ከሚባሉ ለጋሽ ድርጅቶች ለትምህርት ቤቶች እና ለፍትህ ተቋማት የሚያገለግሉ መጻሃፍቶችን በማሰባሰብ ወደ አገር ውስጥ እንዲገባ አድርጓል፡፡

12345678910Last