የሰበር ውሳኔዎች

 

መርከብ ሁለገብ የገበሬዎች ህብረት ሥራ...

የጉዳዩ አመጣጥ ሲታይ የአሁን ተጠሪ በሥር ወረዳ ፍ/ቤት ጽፈዉ ባቀረቡት የክስ አቤቱታ፡ ተጠሪ የአመልካች የዱቄት መኖ ማቀናባበሪያ ፋበሪካ ሥራ አስኪያጅ በመሆን በሥራ መሪነት ሳገለግል ቆይቼ ተጠሪ በሰጠዉ ጥቆማ በወንጀል ተጠርጥሬ... Read more

አቶ እሸቱ መንጋው እና እነ አቶ መሀመድ...

ጉዳዩ የቤት ሽያጭ ውልን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በላስታ ወረዳ ፍርድ ቤት ነው፡፡በስር ፍርድ ቤት አመልካች ከሳሽ ተጠሪዎች ተከሳሾች በመሆን ተከራክረዋል፡፡ አመልካች ያቀረቡት ክስ ይዘት በላሊበላ ከተማ ደ/ዘይት... Read more

እነ አቶ ደፋር ወርቁ //3 ሰዎች// እና...

ይህ የሰበር ቅሬታ ሊቀርብ የቻለው  የአሁን አመልካቾች በስር ፍርድ ቤት ተከሳሾች የሆኑት የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የዞኑ ከፍተኛ... Read more

አቶ ከበደ ገ/ጊዮርጊስ አጎናፍር እና...

ጉዳዩ የስራ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን፣ ክርክሩ በተጀመረበት በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አመልካች ባቀረቡት ክስ በተጠሪ ድርጅት በኦፕሬሽን መምሪያ ኃላፊ ስር በብርድ ልብስ ማምረቻ ክፍል ኃላፊነት ከነሐሴ 16 ቀን 2003... Read more
First2021222325272829Last
«December 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
24252627282930
1234567
891011121314
15161718192021
22232425262728
2930311234

ለፌዴራል ፍርድ ቤቶች ሬጅስትራሮች ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል

3

ለፌዴራል ፍርድ ቤቶች ሬጅስትራሮች ለሬጅስትራሮች በተዘጋጀ የሥልጠና ሞጁልና ሞጁሉ ከተዘጋጀ በኋላ በወጡ ሕጎች እና በአሰራር የሚታዩ ክፍተቶችንን መሰረት ያደረገ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል፡፡

ለህጻናት ተስማሚ የፍትህ ስርአትን በተመለከተ ለተከላካይ...

119

 በፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ዳይሬክቶሬት ከህዳር 27 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት የቆየ ተከታታይ ስልጠና ለተከላካይ ጠበቆች ሰጥቷል፡፡

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች እና የፌደራል የህግና ፍትህ...

177

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች እና የፌደራል የህግና ፍትህ ኢኒስቲትዩት “ትወልድን በስነ-ምግባር ተቋምን በአሰራር ”በሚል መሪቃል 22ኛውን ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስናን ቀን በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቀን 25/03/2018 ዓ.ም አክብረዋል፡፡

የሀረሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ልዑክ ቡድን በፌደራል ጠቅላይ...

167

በሀረሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ሰለሀዲን ቶፊቅ የተመራ የልዑክ ቡድን በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቀን 25/03/2018 ዓ.ም በመገኘት የልምድ ልወውጥ አድርገዋል፡፡

1345678910Last