ወ/ሮ መቅደስ አያሌው እና እነ አቶ...

የክስ ይዘት በአጭሩ፡- የሟች አባታቸው አቶ ተፈራ አባይሮም እና የሟች እናታቸው ወ/ሮ እናኑ ታገለ የውርስ ሀብት ተጣርቶ በመዝገብ ቁጥር 57686 የካቲት 13 ቀን 2012 ዓ.ም በፀደቀው የውርስ አጣሪ ሪፖርት መሰረት በጉለሌ ክፍለ... Read more

ሕፃን እድላዊት ዮሐንስ አያሌው እና እነ...

ጉዳዩ የውርስ ማጣራት ሥርዓትን የሚመለከት ሲሆን የሰበር አቤቱታው ሊቀርብ የቻለው አመልካች የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ ሊታረም ይገባል በማለት አቤቱታ በማቅረባቸው ነው፡፡... Read more

እነ ወ/ሮ አስናቀናች ኃ/ማርያም(5)...

የክስ ይዘት በአጭሩ፡- በኮ/ቀ/ክ/ከ ወረዳ 02 ክልል ውስጥ በቤት ቁጥር 1105 በሆነው ቤት ግማሹ የ1ኛ አመልካች ሲሆን ቀሪው ከ2ኛ እስከ 5ኛ አመልካቾች  (ወራሾች) ጋር በመሆን ከሟች አቶ መኮንን ደበላ በዉርስ... Read more

ወ/ሮ እመቤት ተመስገን እና ረዳት ሳጅን...

አመልካች በስር ፍርድ ቤት ያቀረቡት ክስ ይዘት ባጭሩ፡- ከተጠሪ ጋር የነበረን ጋብቻ የፈረሰ በመሆኑ በጋራ ያፈራናቸው በደብረማርቆስ ከተማ ቀበሌ 10 በተለምዶ ጎተራ እየተባል ከሚጠራው ቦታ ሳተናው ልዩ ሃይል የቤት ሥራ ማህበር... Read more
135678910Last
«March 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
242526272812
3456789
10111213141516
17181920212223
24252627282930
31123456

የፍርድ ቤት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ መልካም ስነ ምግባርን...

8

በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መልካም ስነ-ምግባራዊ ባህርይ የተላበሰ አገልግሎት አሰጣጥን ለማጎልበት ስነልቦና፣ ስነምግባርና አገልግሎት አሰጣጥ በሚል ርዕስ መጋቢት 3 ቀን 2017 ዓ.ም የአንድ ቀን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ከተቋሙ ልዩ ልዩ የስራ ክፍሎች ለተዉጣጡ 115 ሰራተኞች ተሰጥቷል፡፡

የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ማሻሻያ ረቂቅ ላይ...

22

ላለፉት አስራ አንድ ዓመታት በሥራ ላይ የቆየውን የፍርድ ቤቶች የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ለማሻሻል ተዘጋጅቶ በቀረበ ረቂቅ መመሪያ ላይ ግብአት ለማሰባሰብ የተዘጋጀና የፌደራል ፍርድ ቤቶችን ጨምሮ ከሁሉም የአገሪቱ ክፍሎች ጥሪ የተደረገላቸው 160 ያህል ዳኞች፣ ዐቃቢያነ ሕግ፣ ጠበቆች እና ሌሎች የሕግ ባለሙያዎች የተሳተፉበት የምክክር መድረክ የካቲት 29 ቀን 2017 ዓ.ም ተካሔደ፡፡

በከባድና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ላይ የተዘጋጀ ሥልጠና...

21

ለፌደራል ፍርድ ቤቶች እና ከሁሉም ክልል ፍርድ ቤቶች ለተውጣጡ ዳኞች እንዲሁም ለወታደራዊ ፍርድ ቤት ዳኞች በከባድና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ላይ የተዘጋጀ የአንድ ቀን ስልጠና የካቲት 22 ቀን 2017 ዓ.ም ተካሄደ፡፡

የፌደራል ፍርድ ቤቶችን የለውጥ ሥራ ተፈጻሚ ለማድረግ...

33

በፌደራል ፍርድ ቤቶች የተጀመረውን የለውጥ ሥራ ተፈጻሚ ለማድረግ የፍርድ ቤቶችን የሰው ኃይል አቅም መገንባት ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ መሆኑን የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝደንት ክብርት ወ/ሮ አበባ እምቢአለ ገለጹ፡፡

135678910Last