ወ/ሮ መቅደስ አያሌው እና እነ አቶ... የክስ ይዘት በአጭሩ፡- የሟች አባታቸው አቶ ተፈራ አባይሮም እና የሟች እናታቸው ወ/ሮ እናኑ ታገለ የውርስ ሀብት ተጣርቶ በመዝገብ ቁጥር 57686 የካቲት 13 ቀን 2012 ዓ.ም በፀደቀው የውርስ አጣሪ ሪፖርት መሰረት በጉለሌ ክፍለ... Read more
ሕፃን እድላዊት ዮሐንስ አያሌው እና እነ... ጉዳዩ የውርስ ማጣራት ሥርዓትን የሚመለከት ሲሆን የሰበር አቤቱታው ሊቀርብ የቻለው አመልካች የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ ሊታረም ይገባል በማለት አቤቱታ በማቅረባቸው ነው፡፡... Read more
እነ ወ/ሮ አስናቀናች ኃ/ማርያም(5)... የክስ ይዘት በአጭሩ፡- በኮ/ቀ/ክ/ከ ወረዳ 02 ክልል ውስጥ በቤት ቁጥር 1105 በሆነው ቤት ግማሹ የ1ኛ አመልካች ሲሆን ቀሪው ከ2ኛ እስከ 5ኛ አመልካቾች (ወራሾች) ጋር በመሆን ከሟች አቶ መኮንን ደበላ በዉርስ... Read more
ወ/ሮ እመቤት ተመስገን እና ረዳት ሳጅን... አመልካች በስር ፍርድ ቤት ያቀረቡት ክስ ይዘት ባጭሩ፡- ከተጠሪ ጋር የነበረን ጋብቻ የፈረሰ በመሆኑ በጋራ ያፈራናቸው በደብረማርቆስ ከተማ ቀበሌ 10 በተለምዶ ጎተራ እየተባል ከሚጠራው ቦታ ሳተናው ልዩ ሃይል የቤት ሥራ ማህበር... Read more
የፍርድ ቤት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ መልካም ስነ ምግባርን... የፍርድ ቤት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ መልካም ስነ ምግባርን... Thursday, March 13, 2025 8 በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መልካም ስነ-ምግባራዊ ባህርይ የተላበሰ አገልግሎት አሰጣጥን ለማጎልበት ስነልቦና፣ ስነምግባርና አገልግሎት አሰጣጥ በሚል ርዕስ መጋቢት 3 ቀን 2017 ዓ.ም የአንድ ቀን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ከተቋሙ ልዩ ልዩ የስራ ክፍሎች ለተዉጣጡ 115 ሰራተኞች ተሰጥቷል፡፡ Read more
የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ማሻሻያ ረቂቅ ላይ... የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ማሻሻያ ረቂቅ ላይ... Monday, March 10, 2025 22 ላለፉት አስራ አንድ ዓመታት በሥራ ላይ የቆየውን የፍርድ ቤቶች የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ለማሻሻል ተዘጋጅቶ በቀረበ ረቂቅ መመሪያ ላይ ግብአት ለማሰባሰብ የተዘጋጀና የፌደራል ፍርድ ቤቶችን ጨምሮ ከሁሉም የአገሪቱ ክፍሎች ጥሪ የተደረገላቸው 160 ያህል ዳኞች፣ ዐቃቢያነ ሕግ፣ ጠበቆች እና ሌሎች የሕግ ባለሙያዎች የተሳተፉበት የምክክር መድረክ የካቲት 29 ቀን 2017 ዓ.ም ተካሔደ፡፡ Read more
በከባድና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ላይ የተዘጋጀ ሥልጠና... በከባድና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ላይ የተዘጋጀ ሥልጠና... Monday, March 3, 2025 21 ለፌደራል ፍርድ ቤቶች እና ከሁሉም ክልል ፍርድ ቤቶች ለተውጣጡ ዳኞች እንዲሁም ለወታደራዊ ፍርድ ቤት ዳኞች በከባድና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ላይ የተዘጋጀ የአንድ ቀን ስልጠና የካቲት 22 ቀን 2017 ዓ.ም ተካሄደ፡፡ Read more
የፌደራል ፍርድ ቤቶችን የለውጥ ሥራ ተፈጻሚ ለማድረግ... የፌደራል ፍርድ ቤቶችን የለውጥ ሥራ ተፈጻሚ ለማድረግ... Thursday, February 27, 2025 33 በፌደራል ፍርድ ቤቶች የተጀመረውን የለውጥ ሥራ ተፈጻሚ ለማድረግ የፍርድ ቤቶችን የሰው ኃይል አቅም መገንባት ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ መሆኑን የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝደንት ክብርት ወ/ሮ አበባ እምቢአለ ገለጹ፡፡ Read more