የሰበር ውሳኔዎች

 

አቶ ኦሊያድ ታምሬ እና አቶ ኤፍሬም ታምሬ...

ጉዳዩ ልጅነትን በመቃወም የቀረበን አቤቱታ የሚመለከት ሲሆን ክርክሩየተጀመረው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነው፡፡ በስር ፍርድ ቤት በተደረገው ክርክር የአሁን አመልካች የመቃወም አመልካች፤ የአሁን ተጠሪ ደግሞ የመቃወም ተጠሪ... Read more

ኦብሳ አመዲን እና ፍትህ ሚኒስቴር...

ጉዳዩ በከባድ የሰዉ ግድያ ወንጀል ተጠያቂ የሚያደርጉ ግዙፋዊ ፍሬ ነገሮችን የሚመለከት ነዉ፡፡ ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲሆን ተጠሪ በአመልካች እና በስር ፍርድ ቤት 2ኛ ተከሳሽ በሆነዉ አህመድ ኡመር ሱሌ እና... Read more

ወ/ሮ መሰሉ ሽመልስ እና ወ/ሮ ሸዋዬ...

ጉዳዩ የውርስ ንብረት ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክሱ በቀረበበት የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ድሬደዋ ምድብ ችሎት አመልካች ከሳሽ ተጠሪ ደግሞ ተከሳሽ ነበሩ፡፡ አመልካች ያቀረቡት ክስ ይዘት በአጭሩ፡- የሟች አባታቸውአቶ ሽመልስ... Read more

አቶ መንግስቱ ደምሴ እና እነ ካራ ቆሬ...

ለዚህ ሰበር ክርክር መነሻ የሆነው የከተማ ይዞታንየተመለከተጉዳይ ሲሆን የተጀመረው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ነው፡፡ በዚህ ፍ/ቤት አመልካችከሳሽ፤ 1ኛ ተጠሪ ተከሳሽ ሲሆን ሌሎች ተጠሪዎች ጣልቃ ገቦችነበሩ፡፡ የሰበር አቤቱታዉ... Read more
First2728293032343536Last
«September 2026»
MonTueWedThuFriSatSun
31123456
78910111213
14151617181920
21222324252627
2829301234
567891011

ለህጻናት ተስማሚ የሆነ የፍትህ ስርዓትን ለማስፈን ያለመ ስልጠና ለዳኞች እና ለፖሊስ አባላት ተሰጠ

34

በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ዳይሬክቶሬት፤ ለህጻናት ተስማሚ የሆነ የፍትህ ሂደት ትግበራን በተመለከተ ለመርማሪ ፖሊስ አባላት እና ለክቡራን ዳኞች በሁለት ዙር የተከፈለ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዓመታዊ የሠራተኞች መድረክ በስልጠናና በእውቅና መርሃ-ግብር ተጠናቀቀ

77

ዓመታዊ የሠራተኞች መድረክ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሠራተኞችን መብት፣ ግዴታና የዲሲፕሊን ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናን ጨምሮ ልዩ ልዩ መርሃ-ግብሮችን በማካሄድ ተጠናቋል።

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አመታዊ የሰራተኞች መድረክ መካሄድ ጀመረ

116

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዓመታዊ የሰራተኞች መድረክ በዛሬው ዕለት መካሄድ የጀመረ ሲሆን የፍርድ ቤቱ የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ ውይይት ተካሂዷል።

‎የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች በቀጣይ የአምስት አመት የስትራቴጂክ ዕቅድ ረቂቅ ላይ ተወያዩ

106

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ክቡራን ዳኞች የፌዴራል ፍርድ ቤቶችን የቀጣይ አምስት ዓመታት (2019-2023) የስትራቴጂክ ዕቅድ ረቂቅ ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ አካሂደዋል።

12345678910Last