የሰበር ውሳኔዎች

 

ወ/ሮ ነጃት የሱፍ እና እናእነ አቶ...

የሰበር አቤቱታው ሊቀርብ የቻለው አመልካች በ05/03/2016 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት የሰበር አቤቱታ የደሴ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በመ.ቁ.28705 በቀን 27/07/2014 ዓ.ም የሰጠውን ውሳኔ የደቡብ ወሎ ዞን ከፍተኛ... Read more

እነ አቶ ወልዴ በረካ/2 ሰዎች/ እና...

በመዝገቡ ላይ የቀረበው ጉዳይ ባል ሁለት ሚስቶች ያሉት ሆኖ የአንደኛዋ ሚስት ጋብቻ በፍቺ ቀሪ በሆነበት ጊዜ የጋራ ንብረት ክፍፍሉ ሊከናወንበት ከሚገባው ስርዓት ጋር ተያይዞ የቀረበ ክርክርን የሚመለከት ነው፡፡... Read more

አቶ ኦሊያድ ታምሬ እና አቶ ኤፍሬም ታምሬ...

ጉዳዩ ልጅነትን በመቃወም የቀረበን አቤቱታ የሚመለከት ሲሆን ክርክሩየተጀመረው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነው፡፡ በስር ፍርድ ቤት በተደረገው ክርክር የአሁን አመልካች የመቃወም አመልካች፤ የአሁን ተጠሪ ደግሞ የመቃወም ተጠሪ... Read more

ኦብሳ አመዲን እና ፍትህ ሚኒስቴር...

ጉዳዩ በከባድ የሰዉ ግድያ ወንጀል ተጠያቂ የሚያደርጉ ግዙፋዊ ፍሬ ነገሮችን የሚመለከት ነዉ፡፡ ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲሆን ተጠሪ በአመልካች እና በስር ፍርድ ቤት 2ኛ ተከሳሽ በሆነዉ አህመድ ኡመር ሱሌ እና... Read more
124678910Last
«May 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
2829301234
567891011
12131415161718
19202122232425
2627282930311
2345678

ለፌደራል ፍርድ ቤቶች መካከለኛ አመራሮች እና ሰራተኞች...

43

በፌደራል ፍርድ ቤቶች እየተተገበሩ የሚገኙ የለውጥ ሥራዎችን ተፈጻሚ ለማድረግ እንዲረዳ ከሶስቱም ደረጃ የፌደራል ፍርድ ቤቶች ለተውጣጡ ዳይሬክተሮች፣ ቡድን መሪዎች፣ መካከለኛ አመራሮች እና ሌሎች ሰራተኞች የተሳተፉበት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በስድስት ዙሮች በመስጠት ተጠናቀቀ፡፡

በስዊድን የልምድ ልውውጥ ያደረጉ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም...

232

የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ከ UNODC (United Nations I Office on Drugs and Crime) ጋር በመተባበር ባዘጋጀው መድረክ በስዊድን አገር የልምድ ልውውጥ አድርገው የተመለሱ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም ፍርድ ቤት ለተውጣጡ ዳኞች ልምዳቸውን አካፍለዋል።

የUNODC (United Office on Drugs and...

217

የUNODC (United Office on Drugs and crime) የምስራቅ አፍሪካ ተወካይ ሚስ አሺታ ሚታል ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት ጋር በቀን 30/07/2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ውይይት አድርገዋል፡፡

124678910Last