የሰበር ውሳኔዎች

 

ዳግማዊ አረጋው እና በፍትህ ሚኒስቴር ስር...

ጉዳዩ ከባድ ግድያ ወንጀል ተፈጽሟል ተብሎ የቀረበን ክስየሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው፡፡ ተጠሪ በአመልካች ላይ በስር ፍርድ ቤት ያቀረበው ክስ ይዘት በአጭሩ፡- አመልካች የወንጀል ሕጉን አንቀጽ... Read more

ወ/ሮ አበጁ አስማማዉ እና ወ/ሮ ካሳዬ...

ለዚህ ሰበር ክርክር መነሻ የሆነው ቤትና ይዞታን የተመለከተ ጉዳይ ሲሆን የተጀመረው በደባርቅ ወረዳ ፍ/ቤት ነው፡፡ በዚህ ፍ/ቤት ተጠሪ ከሳሽ አመልካች ደግሞ ተከሳሽ ነበሩ፡፡ የሰበር አቤቱታዉ የቀረበዉ በአማራ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት... Read more

ወ/ሮ ሄለን ገ/ማርያም እና እነ ለሚ ኩራ...

ጉዳዩ የተጀመረው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሲሆን በስር ፍርድ ቤት አመልካች ከሳሽ ተጠሪዎች ተከሳሾች በመሆን ተከራክረዋል፡፡ የከሳሽ ክስ ይዘት በአጭሩ ስፋቱ 2,220 ካሬ ሜትር ይዞታና ቤት... Read more

ተሻለ ወ/ገብርኤል እና እነ ወ/ሮ...

ጉዳዩን በመጀመሪያ የተመለከተዉ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትም ከግራ ቀኝ በዚህ መልኩ የቀረበዉን ክርክር እና ማስረጃ ከሰማ በኋላ፤ ምንም እንኳ አመልካች ከ1ኛ ተጠሪ ጋር እንደ ባልና ሚስት የኖሩና ዘመዶቻቸዉና ባልና ሚስት... Read more
123578910Last
«May 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
2829301234
567891011
12131415161718
19202122232425
2627282930311
2345678

ለፌደራል ፍርድ ቤቶች መካከለኛ አመራሮች እና ሰራተኞች...

42

በፌደራል ፍርድ ቤቶች እየተተገበሩ የሚገኙ የለውጥ ሥራዎችን ተፈጻሚ ለማድረግ እንዲረዳ ከሶስቱም ደረጃ የፌደራል ፍርድ ቤቶች ለተውጣጡ ዳይሬክተሮች፣ ቡድን መሪዎች፣ መካከለኛ አመራሮች እና ሌሎች ሰራተኞች የተሳተፉበት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በስድስት ዙሮች በመስጠት ተጠናቀቀ፡፡

በስዊድን የልምድ ልውውጥ ያደረጉ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም...

232

የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ከ UNODC (United Nations I Office on Drugs and Crime) ጋር በመተባበር ባዘጋጀው መድረክ በስዊድን አገር የልምድ ልውውጥ አድርገው የተመለሱ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም ፍርድ ቤት ለተውጣጡ ዳኞች ልምዳቸውን አካፍለዋል።

የUNODC (United Office on Drugs and...

217

የUNODC (United Office on Drugs and crime) የምስራቅ አፍሪካ ተወካይ ሚስ አሺታ ሚታል ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት ጋር በቀን 30/07/2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ውይይት አድርገዋል፡፡

123578910Last