ዳግማዊ አረጋው እና በፍትህ ሚኒስቴር ስር... ጉዳዩ ከባድ ግድያ ወንጀል ተፈጽሟል ተብሎ የቀረበን ክስየሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው፡፡ ተጠሪ በአመልካች ላይ በስር ፍርድ ቤት ያቀረበው ክስ ይዘት በአጭሩ፡- አመልካች የወንጀል ሕጉን አንቀጽ... Read more
ወ/ሮ አበጁ አስማማዉ እና ወ/ሮ ካሳዬ... ለዚህ ሰበር ክርክር መነሻ የሆነው ቤትና ይዞታን የተመለከተ ጉዳይ ሲሆን የተጀመረው በደባርቅ ወረዳ ፍ/ቤት ነው፡፡ በዚህ ፍ/ቤት ተጠሪ ከሳሽ አመልካች ደግሞ ተከሳሽ ነበሩ፡፡ የሰበር አቤቱታዉ የቀረበዉ በአማራ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት... Read more
ወ/ሮ ሄለን ገ/ማርያም እና እነ ለሚ ኩራ... ጉዳዩ የተጀመረው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሲሆን በስር ፍርድ ቤት አመልካች ከሳሽ ተጠሪዎች ተከሳሾች በመሆን ተከራክረዋል፡፡ የከሳሽ ክስ ይዘት በአጭሩ ስፋቱ 2,220 ካሬ ሜትር ይዞታና ቤት... Read more
ተሻለ ወ/ገብርኤል እና እነ ወ/ሮ... ጉዳዩን በመጀመሪያ የተመለከተዉ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትም ከግራ ቀኝ በዚህ መልኩ የቀረበዉን ክርክር እና ማስረጃ ከሰማ በኋላ፤ ምንም እንኳ አመልካች ከ1ኛ ተጠሪ ጋር እንደ ባልና ሚስት የኖሩና ዘመዶቻቸዉና ባልና ሚስት... Read more
ለፌደራል ፍርድ ቤቶች መካከለኛ አመራሮች እና ሰራተኞች... ለፌደራል ፍርድ ቤቶች መካከለኛ አመራሮች እና ሰራተኞች... Tuesday, May 6, 2025 42 በፌደራል ፍርድ ቤቶች እየተተገበሩ የሚገኙ የለውጥ ሥራዎችን ተፈጻሚ ለማድረግ እንዲረዳ ከሶስቱም ደረጃ የፌደራል ፍርድ ቤቶች ለተውጣጡ ዳይሬክተሮች፣ ቡድን መሪዎች፣ መካከለኛ አመራሮች እና ሌሎች ሰራተኞች የተሳተፉበት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በስድስት ዙሮች በመስጠት ተጠናቀቀ፡፡ Read more
የፌደራል የወንጀል ፍትህ አስተዳደር አብይ ኮሚቴ የውይይት... የፌደራል የወንጀል ፍትህ አስተዳደር አብይ ኮሚቴ የውይይት... Tuesday, April 29, 2025 73 የፌደራል ፍትህ ተቋማት አመራሮች የተገኙበት የፌደራል የወንጀል ፍትህ አስተዳደር አብይ ኮሚቴ የውይይት መድረክ በቀን 21/08/2017 ዓ.ም ተካሂዷል። Read more
በስዊድን የልምድ ልውውጥ ያደረጉ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም... በስዊድን የልምድ ልውውጥ ያደረጉ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም... Monday, April 14, 2025 232 የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ከ UNODC (United Nations I Office on Drugs and Crime) ጋር በመተባበር ባዘጋጀው መድረክ በስዊድን አገር የልምድ ልውውጥ አድርገው የተመለሱ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም ፍርድ ቤት ለተውጣጡ ዳኞች ልምዳቸውን አካፍለዋል። Read more
የUNODC (United Office on Drugs and... የUNODC (United Office on Drugs and... Wednesday, April 9, 2025 217 የUNODC (United Office on Drugs and crime) የምስራቅ አፍሪካ ተወካይ ሚስ አሺታ ሚታል ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት ጋር በቀን 30/07/2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ውይይት አድርገዋል፡፡ Read more