አቶ ደባልቄ ታረቀኝ እና የስማዳ ወረዳ... ጉዳዩ የዉል ክርክርን የሚመለከት ሲሆንለዚህፍርድመነሻየሆነውየአብከመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመ/ቁ.03-116900 መጋቢት 14 ቀን 2015ዓ.ም በዋለውችሎትየክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ በማጽናት... Read more
እነ የጉለሌ ክፍለ ከተማ የቤቶች... ጉዳዩ የተጀመረው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ጉለሌ ምድብ ችሎት ሲሆን በስር ፍርድ ቤት አመልካቾች ተከሳሾች ተጠሪዎች ከሳሾች በመሆን ተከራክረዋል፡፡ የከሳሾች ክስ አቀራረብ ይዘቱ በአጭሩ በጉለሌ... Read more
ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ቤቶች... ጉዳዩ የመንግስት ቤትን የሚመለከት ክስን መነሻ ያደረገ ክርክርሲሆን በአዲስ አበባ ከተማ መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የአሁኑ አመልካች ከሳሽ የአሁኖቹ ተጠሪዎች ደግሞ 1ኛ እና 2ኛ ተከሳሾች እንዲሁም ሌሎች በዚህ ሰበር መዝገብ ያልተካተቱ... Read more
አቶ ደሱ ሃብቴ አሊ እና እነ አቶ ፍቃዱ... ጉዳዩ የተጀመረዉ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሲሆን የአሁን አመልካች ከሳሽ ተጠሪዎች ተከሳሽ ነበሩ፡፡ ከመዝገቡ መረዳት እንደሚቻለው የስር ፍርድ ቤት የአሁን አመልካች ባቀረቡት የዳኝነት ጥያቄ መሰረት ተጠሪዎች ብር... Read more
ለፌደራል ፍርድ ቤቶች መካከለኛ አመራሮች እና ሰራተኞች... ለፌደራል ፍርድ ቤቶች መካከለኛ አመራሮች እና ሰራተኞች... Tuesday, May 6, 2025 42 በፌደራል ፍርድ ቤቶች እየተተገበሩ የሚገኙ የለውጥ ሥራዎችን ተፈጻሚ ለማድረግ እንዲረዳ ከሶስቱም ደረጃ የፌደራል ፍርድ ቤቶች ለተውጣጡ ዳይሬክተሮች፣ ቡድን መሪዎች፣ መካከለኛ አመራሮች እና ሌሎች ሰራተኞች የተሳተፉበት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በስድስት ዙሮች በመስጠት ተጠናቀቀ፡፡ Read more
የፌደራል የወንጀል ፍትህ አስተዳደር አብይ ኮሚቴ የውይይት... የፌደራል የወንጀል ፍትህ አስተዳደር አብይ ኮሚቴ የውይይት... Tuesday, April 29, 2025 73 የፌደራል ፍትህ ተቋማት አመራሮች የተገኙበት የፌደራል የወንጀል ፍትህ አስተዳደር አብይ ኮሚቴ የውይይት መድረክ በቀን 21/08/2017 ዓ.ም ተካሂዷል። Read more
በስዊድን የልምድ ልውውጥ ያደረጉ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም... በስዊድን የልምድ ልውውጥ ያደረጉ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም... Monday, April 14, 2025 232 የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ከ UNODC (United Nations I Office on Drugs and Crime) ጋር በመተባበር ባዘጋጀው መድረክ በስዊድን አገር የልምድ ልውውጥ አድርገው የተመለሱ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም ፍርድ ቤት ለተውጣጡ ዳኞች ልምዳቸውን አካፍለዋል። Read more
የUNODC (United Office on Drugs and... የUNODC (United Office on Drugs and... Wednesday, April 9, 2025 217 የUNODC (United Office on Drugs and crime) የምስራቅ አፍሪካ ተወካይ ሚስ አሺታ ሚታል ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት ጋር በቀን 30/07/2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ውይይት አድርገዋል፡፡ Read more