የሰበር ውሳኔዎች

 

አቶ ደባልቄ ታረቀኝ እና የስማዳ ወረዳ...

ጉዳዩ የዉል ክርክርን የሚመለከት ሲሆንለዚህፍርድመነሻየሆነውየአብከመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመ/ቁ.03-116900 መጋቢት 14 ቀን 2015ዓ.ም በዋለውችሎትየክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ በማጽናት... Read more

እነ የጉለሌ ክፍለ ከተማ የቤቶች...

ጉዳዩ የተጀመረው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ጉለሌ ምድብ ችሎት ሲሆን በስር ፍርድ ቤት አመልካቾች ተከሳሾች ተጠሪዎች ከሳሾች በመሆን ተከራክረዋል፡፡ የከሳሾች ክስ አቀራረብ ይዘቱ በአጭሩ በጉለሌ... Read more

ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ቤቶች...

ጉዳዩ የመንግስት ቤትን የሚመለከት ክስን መነሻ ያደረገ ክርክርሲሆን በአዲስ አበባ ከተማ መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የአሁኑ አመልካች ከሳሽ የአሁኖቹ ተጠሪዎች ደግሞ 1ኛ እና 2ኛ ተከሳሾች እንዲሁም ሌሎች በዚህ ሰበር መዝገብ ያልተካተቱ... Read more

አቶ ደሱ ሃብቴ አሊ እና እነ አቶ ፍቃዱ...

ጉዳዩ የተጀመረዉ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሲሆን የአሁን አመልካች ከሳሽ ተጠሪዎች ተከሳሽ ነበሩ፡፡ ከመዝገቡ መረዳት እንደሚቻለው የስር ፍርድ ቤት የአሁን አመልካች ባቀረቡት የዳኝነት ጥያቄ መሰረት ተጠሪዎች ብር... Read more
123468910Last
«May 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
2829301234
567891011
12131415161718
19202122232425
2627282930311
2345678

ለፌደራል ፍርድ ቤቶች መካከለኛ አመራሮች እና ሰራተኞች...

42

በፌደራል ፍርድ ቤቶች እየተተገበሩ የሚገኙ የለውጥ ሥራዎችን ተፈጻሚ ለማድረግ እንዲረዳ ከሶስቱም ደረጃ የፌደራል ፍርድ ቤቶች ለተውጣጡ ዳይሬክተሮች፣ ቡድን መሪዎች፣ መካከለኛ አመራሮች እና ሌሎች ሰራተኞች የተሳተፉበት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በስድስት ዙሮች በመስጠት ተጠናቀቀ፡፡

በስዊድን የልምድ ልውውጥ ያደረጉ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም...

232

የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ከ UNODC (United Nations I Office on Drugs and Crime) ጋር በመተባበር ባዘጋጀው መድረክ በስዊድን አገር የልምድ ልውውጥ አድርገው የተመለሱ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም ፍርድ ቤት ለተውጣጡ ዳኞች ልምዳቸውን አካፍለዋል።

የUNODC (United Office on Drugs and...

217

የUNODC (United Office on Drugs and crime) የምስራቅ አፍሪካ ተወካይ ሚስ አሺታ ሚታል ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት ጋር በቀን 30/07/2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ውይይት አድርገዋል፡፡

123468910Last