የሰበር ውሳኔዎች

 

አቶ ኩማ አራርሳ እና እነወ/ሮ ረጋቱ...

ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ የቀረበው አመልካች በምዕራብ ሸዋ ዞን የሜታ ሮቢ ወረዳ ፍ/ቤት በመ.ቁ 39345 በ4/7/12ዓ.ም በሰጠው ውሳኔ፤ የምዕራብ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት በመ.ቁ32182 በ21/1/13ዓ.ም በሰጠው ትእዛዝ፤ የኦሮሚያ... Read more

አቶ ጌታሁን አስራቴ እና አቶ አረጋ...

ለሰበር አቤቱታ የቀረበዉ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የስር ፍርድ ቤት ዉሳኔ በማጽናት የሰጠዉ ዉሳኔ መሰረታዊ ህግ ስህተት የተፈጸመበት ነዉ በማለት ነዉ፡፡ክርክሩ የቤት ሽያጭ ውል የሚመለከት ነዉ፡፡መልካም... Read more

አቶ ሀብታሙ ታደሰ እና እነ አቶ ቶሎሳ...

ጉዳዩ የጀመረውም በለገጣፎ ለገዳዲ ወረዳ ፍርድ ቤት ሲሆን 2ኛ ተጠሪ ከሳሽ፣ 1ኛ ተጠሪ ተከሳሽ እንዲሁም አመልካች ጣልቃ-ገብ በመሆን ተከራክረዋል፡፡ 2ኛ ተጠሪ በ1ኛ ተጠሪ ላይ ባቀረችው ክስ ከ1ኛ ተጠሪ ጋር ከ2006 ዓ.ም ጀምሮ... Read more

ወ/ሮ ያምሮት ገብሬ እና አቶ ተሾመ ኃይሌ...

የጉዳዩ አመጣጥ ሲታይ አመልካች በሥር በወረዳዉ ፍ/ቤት ባቀረበችዉ ክስ ከተጠሪ ጋር ያለን ጋብቻ እንዲፈርስልን፣ የጋራ ሀብታችን የሆነዉን በደሴ ከተማ በቧንቧ ውሃ ክ/ከተማ ዉስጥ በ108 ካ.ሜ ቦታ ላይ ያረፈዉ ቤት፣ በኢትዮጵያ... Read more
First596597598599601603604605Last
«January 2026»
MonTueWedThuFriSatSun
2930311234
567891011
12131415161718
19202122232425
2627282930311
2345678

በአገልግሎት አሰጣጥና የተገልጋዩች አያያዝ ላይ ስልጠና ተሰጠ

14

ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰው ሃብት ስራ አመራር ዳይሬክተሮች፣ ቡድን መሪዎች፣ በሬጅስትራር ስር ላሉ እና ለሌሎች የአስተዳደር ዘርፍ ሰራተኞች ጥር 2 ቀን 2018 ዓ.ም በአገልግሎት አሰጣጥና የተገልጋዩች አያያዝ ላይ ስልጠና ተሰጥቷል ፡፡

በፌዴራል ፍርድ ቤቶች በወንጀል ችሎት በሚታዩ ችግሮችና...

5

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በፌዴራል ፍርድ ቤቶች በወንጀል ችሎቶች የሚታዩ ተግዳሮቶችና መፍትሔዎች ዙሪያ በተደረገ የዳሰሳ ጥናት ላይ ጥር 2 ቀን 2018 ዓ.ም የግብዓት ማሰባሰቢያ ዉይይት ተካሄዷል፡፡

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌደራል...

2

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ታህሳስ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደዉ 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ስብሰባ በህገ-መንግስቱ አንቀጽ 81(2) መሰረት 34 የከፍተኛ ፍርድ ቤት እጩ ዳኞችን ሹመት አጽድቋል፡፡

የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኞች በፌደራል...

3

የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኞች በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ከቀን 21/04/2018 ዓ.ም እስከ 27/04/2018 ዓ.ም ለተከታታይ 5 የስራ ቀናት ጉብኝት እና ውይይት አድርገዋል፡፡

1345678910Last