የሰበር ውሳኔዎች

 

አቶ በዳሳ ገለታ እና የኢትዮጵያ መንገዶች...

ጉዳዩ የጉዳት ካሳን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ በተጀመረበት በምዕራብ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመልካች በተጠሪዎች ላይ ባቀረቡት ክስ ተጠሪዎች በላሎ ወረዳ እናንጎ ከተማ ቀበሌ 01 ውስጥ ልዩ ስሙ ሰሜን ጊዮርጊስ ተብሎ በሚጠራው... Read more

ዳሽን ባንክ አ.ማ እናየአማራ ክልል ነጋዴ...

ጉዳዩ ባንክ በቼክ ክፍያ ሲፈጽም መከተል የሚገባዉን አሠራር የሚመለከት ነዉ፡፡የአሁን ተጠሪ በባህር ዳር ከተማ እና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በስር 1ኛ ተከሳሽ ደረጀ ሀይማኖት እና በአመልካች ላይ በመሰረተዉ ክስ በአመልካች ዘንድ... Read more

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ነ/ፈጅ ኑረዲን...

ጉዳዩ ከዉል ዉጭ የሆነ ኃላፊነት መነሻ ያደረገ ካሣ አወሳሰን የሚመለከት ነዉ፡፡የአሁን ተጠሪ በስር ተከሳሽ አቶ በላይ ባህሩ ላይ በሰሜን ወሎ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመሰረቱት ክስ የአሁን አመልካች በተከሳሽ ጠያቂነት ጣልቃ ገብቶ... Read more

ወ/ሮ አዳነች ሰይፉ እና አቶ ሰለሞን...

ጉዳዩ የቀረበው አመልካች በቀን 01/08/2013 ዓ.ም በተጻፈ አቤቱታ የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት በመ/ቁ 237391 በቀን 27/11/2012 ዓ.ም የሰጠው ውሳኔ እንዲሁም የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት በመ/ቁ 196246 በቀን... Read more
First597598599600602604605606Last
«January 2026»
MonTueWedThuFriSatSun
2930311234
567891011
12131415161718
19202122232425
2627282930311
2345678

በአገልግሎት አሰጣጥና የተገልጋዩች አያያዝ ላይ ስልጠና ተሰጠ

14

ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰው ሃብት ስራ አመራር ዳይሬክተሮች፣ ቡድን መሪዎች፣ በሬጅስትራር ስር ላሉ እና ለሌሎች የአስተዳደር ዘርፍ ሰራተኞች ጥር 2 ቀን 2018 ዓ.ም በአገልግሎት አሰጣጥና የተገልጋዩች አያያዝ ላይ ስልጠና ተሰጥቷል ፡፡

በፌዴራል ፍርድ ቤቶች በወንጀል ችሎት በሚታዩ ችግሮችና...

5

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በፌዴራል ፍርድ ቤቶች በወንጀል ችሎቶች የሚታዩ ተግዳሮቶችና መፍትሔዎች ዙሪያ በተደረገ የዳሰሳ ጥናት ላይ ጥር 2 ቀን 2018 ዓ.ም የግብዓት ማሰባሰቢያ ዉይይት ተካሄዷል፡፡

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌደራል...

2

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ታህሳስ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደዉ 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ስብሰባ በህገ-መንግስቱ አንቀጽ 81(2) መሰረት 34 የከፍተኛ ፍርድ ቤት እጩ ዳኞችን ሹመት አጽድቋል፡፡

የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኞች በፌደራል...

3

የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኞች በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ከቀን 21/04/2018 ዓ.ም እስከ 27/04/2018 ዓ.ም ለተከታታይ 5 የስራ ቀናት ጉብኝት እና ውይይት አድርገዋል፡፡

1345678910Last