አቶ ሀብታሙ ታደሰ እና እነ አቶ ቶሎሳ... ጉዳዩ የጀመረውም በለገጣፎ ለገዳዲ ወረዳ ፍርድ ቤት ሲሆን 2ኛ ተጠሪ ከሳሽ፣ 1ኛ ተጠሪ ተከሳሽ እንዲሁም አመልካች ጣልቃ-ገብ በመሆን ተከራክረዋል፡፡ 2ኛ ተጠሪ በ1ኛ ተጠሪ ላይ ባቀረችው ክስ ከ1ኛ ተጠሪ ጋር ከ2006 ዓ.ም ጀምሮ... Read more
ወ/ሮ ያምሮት ገብሬ እና አቶ ተሾመ ኃይሌ... የጉዳዩ አመጣጥ ሲታይ አመልካች በሥር በወረዳዉ ፍ/ቤት ባቀረበችዉ ክስ ከተጠሪ ጋር ያለን ጋብቻ እንዲፈርስልን፣ የጋራ ሀብታችን የሆነዉን በደሴ ከተማ በቧንቧ ውሃ ክ/ከተማ ዉስጥ በ108 ካ.ሜ ቦታ ላይ ያረፈዉ ቤት፣ በኢትዮጵያ... Read more
አቶ በዳሳ ገለታ እና የኢትዮጵያ መንገዶች... ጉዳዩ የጉዳት ካሳን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ በተጀመረበት በምዕራብ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመልካች በተጠሪዎች ላይ ባቀረቡት ክስ ተጠሪዎች በላሎ ወረዳ እናንጎ ከተማ ቀበሌ 01 ውስጥ ልዩ ስሙ ሰሜን ጊዮርጊስ ተብሎ በሚጠራው... Read more
ዳሽን ባንክ አ.ማ እናየአማራ ክልል ነጋዴ... ጉዳዩ ባንክ በቼክ ክፍያ ሲፈጽም መከተል የሚገባዉን አሠራር የሚመለከት ነዉ፡፡የአሁን ተጠሪ በባህር ዳር ከተማ እና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በስር 1ኛ ተከሳሽ ደረጀ ሀይማኖት እና በአመልካች ላይ በመሰረተዉ ክስ በአመልካች ዘንድ... Read more
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ጋር የተቀናጀ አሰራርን መፍጠር የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ጋር የተቀናጀ አሰራርን መፍጠር የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ Tuesday, June 30, 2026 192 የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ጋር የተቀናጀ አሰራርን በመፍጠር የዳኝነት ስርዓቱን ይበልጥ ለማዘመን የሚያስችል ስምምነት ተፈራርሟል። Read more
ለበጎ ፈቃደኛ ጠበቆችና የህግ አገልግሎት መስጫ ማዕከል አስተባበሪዎች የልምድ ልውውጥ መድረክ ተካሄደ ለበጎ ፈቃደኛ ጠበቆችና የህግ አገልግሎት መስጫ ማዕከል አስተባበሪዎች የልምድ ልውውጥ መድረክ ተካሄደ Monday, June 29, 2026 207 በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ለነጻ የህግ ድጋፍ የሚሰጡ የበጎ ፈቃድ ጠበቆች፣ የስነ ልቦና ባለሙያዎች እና ነፃ የህግ አገልግሎት መስጫ ማዕከላት አስተባባሪዎች የልምድ ልውውጥና ተግባር ተኮር የዉይይት ተካሂዷል። Read more
በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እየተሰሩ ያሉ የለውጥ ስራዎችን በተመለከተ ለተቋሙ የቀድሞ አመራሮች ገለጻ ተደረገ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እየተሰሩ ያሉ የለውጥ ስራዎችን በተመለከተ ለተቋሙ የቀድሞ አመራሮች ገለጻ ተደረገ Monday, June 8, 2026 335 በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በፕሬዝዳንትነትና ምክትል ፕሬዝዳንትነት ሲያገለግሉ የነበሩ የቀድሞ አመራሮች በፍርድ ቤቱ ተገኝተው አሁን ላይ እየተሰሩ ያሉ ዋና ዋና የለውጥ ስራዎችን በተመለከተ ውይይትና ምልከታ አድርገዋል። Read more
ዘመናዊ የህጻናት ማስመስከሪያ ክፍል የስራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ ዘመናዊ የህጻናት ማስመስከሪያ ክፍል የስራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ Thursday, May 28, 2026 356 በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ዳይሬክቶሬት የተሰራ ዘመናዊ የህጻናት ማስመስከሪያ ክፍል (One way mirror) በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አዲስ ከተማ ምድብ ችሎት በይፋ ስራ ጀምሯል። Read more
ለሶሻል ወርክ ባለሞያዎች በተዘጋጀ የስልጠና ማንዋል ረቂቅ ላይ የቫሊዴሽን ወርክ ሾፕ ተካሄደ ለሶሻል ወርክ ባለሞያዎች በተዘጋጀ የስልጠና ማንዋል ረቂቅ ላይ የቫሊዴሽን ወርክ ሾፕ ተካሄደ Monday, May 25, 2026 339 በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህፃናት ፍትህ ፕሮጀክት ዳይሬክቶሬት በፍትህ ስርዓት ውስጥ የሚያገለግሉ የማህበራዊ ሳይንስ ባለሞያዎችን ሚና ለማጎልበት የሚያግዝ የስልጠና ማንዋል የመጨረሻ ረቂቅ ሰነድ ላይ የውይይት እና የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ ተካሂዷል፡፡ Read more
10Mar2026 በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍርድ አፈጻጸም ጽ/ቤት ውስጥ የሚገኝ የሀራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ Tuesday, March 10, 2026 Read more