የሰበር ውሳኔዎች

 

አቶ ስለሺ ባይሳ እነ ወ/ሮ መሰረት ዱሜሳ...

የጉዳዩ አመጣጥ ሲታይ የአሁን አመልካች በሥር ፍ/ቤት ባቀረበዉ ክስ በከሳሽ እና ተከሳሽ መካከል በ1985 ዓ.ም የተፈፀመው ጋብቻ ከየካቲት ወር 1989 ዓ.ም ጀምሮ በሁኔታ መፈረሱ ፍ/ቤት በ28/2/2007 ዓ.ም በሰጠዉ ዉሳኔ እና... Read more

እነ ወ/ሮ ሄዋን ታምራት ፈለቀ እና...

ጉዳዩ የስጦታ ዉል ማፍረሻ ምክንያት የሚመለከት ነዉ፡፡አመልካቾች በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በተጠሪ ላይ በመሰረቱት ክስ ወላጅ አባታቸዉ አቶ ታምራት ፈለቀ በቀን 20/05/2010ዓ/ም ከዚህ ዓለም በሞት በመለየታቸዉ... Read more

አቶ እዮብ ኢንዲሪያስ እና እነ አቶ...

የጉዳዩ አመጣጥ ሲታይ ክርክሩ የተጀመረው በደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግስት ጋሞ ዞን አርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ ፍ/ቤት ሲሆን የአሁኑ ተጠሪዎች ከሳሽ በመሆን በአሁኑ አመልካች ላይ ባቀረቡት ክስ አመልካች የመጨረሻ ልጃችን ስለሆነ የእርሻ... Read more

አቶ ዲኔ ሮብሌ እና አቶ መይደኔ...

ጉዳዩ የከተማ ቦታ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የአፍደም ወረዳ ፍርድ ቤት ነው፡፡ በሥር ፍርድ ቤት በተደረገው ክርክር የአሁን አመልካች ከሳሽ፤ የአሁን ተጠሪ ደግሞ ተከሳሽ በመሆን... Read more
First598599600601603605606607Last
«January 2026»
MonTueWedThuFriSatSun
2930311234
567891011
12131415161718
19202122232425
2627282930311
2345678

በአገልግሎት አሰጣጥና የተገልጋዩች አያያዝ ላይ ስልጠና ተሰጠ

14

ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰው ሃብት ስራ አመራር ዳይሬክተሮች፣ ቡድን መሪዎች፣ በሬጅስትራር ስር ላሉ እና ለሌሎች የአስተዳደር ዘርፍ ሰራተኞች ጥር 2 ቀን 2018 ዓ.ም በአገልግሎት አሰጣጥና የተገልጋዩች አያያዝ ላይ ስልጠና ተሰጥቷል ፡፡

በፌዴራል ፍርድ ቤቶች በወንጀል ችሎት በሚታዩ ችግሮችና...

5

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በፌዴራል ፍርድ ቤቶች በወንጀል ችሎቶች የሚታዩ ተግዳሮቶችና መፍትሔዎች ዙሪያ በተደረገ የዳሰሳ ጥናት ላይ ጥር 2 ቀን 2018 ዓ.ም የግብዓት ማሰባሰቢያ ዉይይት ተካሄዷል፡፡

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌደራል...

2

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ታህሳስ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደዉ 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ስብሰባ በህገ-መንግስቱ አንቀጽ 81(2) መሰረት 34 የከፍተኛ ፍርድ ቤት እጩ ዳኞችን ሹመት አጽድቋል፡፡

የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኞች በፌደራል...

3

የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኞች በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ከቀን 21/04/2018 ዓ.ም እስከ 27/04/2018 ዓ.ም ለተከታታይ 5 የስራ ቀናት ጉብኝት እና ውይይት አድርገዋል፡፡

1345678910Last