የሰበር ውሳኔዎች

 

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ነ/ፈጅ ኑረዲን...

ጉዳዩ ከዉል ዉጭ የሆነ ኃላፊነት መነሻ ያደረገ ካሣ አወሳሰን የሚመለከት ነዉ፡፡የአሁን ተጠሪ በስር ተከሳሽ አቶ በላይ ባህሩ ላይ በሰሜን ወሎ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመሰረቱት ክስ የአሁን አመልካች በተከሳሽ ጠያቂነት ጣልቃ ገብቶ... Read more

ወ/ሮ አዳነች ሰይፉ እና አቶ ሰለሞን...

ጉዳዩ የቀረበው አመልካች በቀን 01/08/2013 ዓ.ም በተጻፈ አቤቱታ የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት በመ/ቁ 237391 በቀን 27/11/2012 ዓ.ም የሰጠው ውሳኔ እንዲሁም የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት በመ/ቁ 196246 በቀን... Read more

አቶ ስለሺ ባይሳ እነ ወ/ሮ መሰረት ዱሜሳ...

የጉዳዩ አመጣጥ ሲታይ የአሁን አመልካች በሥር ፍ/ቤት ባቀረበዉ ክስ በከሳሽ እና ተከሳሽ መካከል በ1985 ዓ.ም የተፈፀመው ጋብቻ ከየካቲት ወር 1989 ዓ.ም ጀምሮ በሁኔታ መፈረሱ ፍ/ቤት በ28/2/2007 ዓ.ም በሰጠዉ ዉሳኔ እና... Read more

እነ ወ/ሮ ሄዋን ታምራት ፈለቀ እና...

ጉዳዩ የስጦታ ዉል ማፍረሻ ምክንያት የሚመለከት ነዉ፡፡አመልካቾች በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በተጠሪ ላይ በመሰረቱት ክስ ወላጅ አባታቸዉ አቶ ታምራት ፈለቀ በቀን 20/05/2010ዓ/ም ከዚህ ዓለም በሞት በመለየታቸዉ... Read more
First598599600601603605606607Last
«July 2026»
MonTueWedThuFriSatSun
293012345
6789101112
13141516171819
20212223242526
272829303112
3456789

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ጋር የተቀናጀ አሰራርን መፍጠር የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ

181

‎የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ጋር የተቀናጀ አሰራርን በመፍጠር የዳኝነት ስርዓቱን ይበልጥ ለማዘመን የሚያስችል ስምምነት ተፈራርሟል።

ለበጎ ፈቃደኛ ጠበቆችና የህግ አገልግሎት መስጫ ማዕከል አስተባበሪዎች የልምድ ልውውጥ መድረክ ተካሄደ

196

በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ለነጻ የህግ ድጋፍ የሚሰጡ የበጎ ፈቃድ ጠበቆች፣ የስነ ልቦና ባለሙያዎች እና ነፃ የህግ አገልግሎት መስጫ ማዕከላት አስተባባሪዎች የልምድ ልውውጥና ተግባር ተኮር የዉይይት ተካሂዷል።

በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እየተሰሩ ያሉ የለውጥ ስራዎችን በተመለከተ ለተቋሙ የቀድሞ አመራሮች ገለጻ ተደረገ

315

በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በፕሬዝዳንትነትና ምክትል ፕሬዝዳንትነት ሲያገለግሉ የነበሩ የቀድሞ አመራሮች በፍርድ ቤቱ ተገኝተው አሁን ላይ እየተሰሩ ያሉ ዋና ዋና የለውጥ ስራዎችን በተመለከተ ውይይትና ምልከታ አድርገዋል።

ዘመናዊ የህጻናት ማስመስከሪያ ክፍል የስራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ

345

‎በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ዳይሬክቶሬት የተሰራ ዘመናዊ የህጻናት ማስመስከሪያ ክፍል (One way mirror) በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አዲስ ከተማ ምድብ ችሎት በይፋ ስራ ጀምሯል።

ለሶሻል ወርክ ባለሞያዎች በተዘጋጀ የስልጠና ማንዋል ረቂቅ ላይ የቫሊዴሽን ወርክ ሾፕ ተካሄደ

329

በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህፃናት ፍትህ ፕሮጀክት ዳይሬክቶሬት በፍትህ ስርዓት ውስጥ የሚያገለግሉ የማህበራዊ ሳይንስ ባለሞያዎችን ሚና ለማጎልበት የሚያግዝ የስልጠና ማንዋል የመጨረሻ ረቂቅ ሰነድ ላይ የውይይት እና የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ ተካሂዷል፡፡ 

12345678910Last