የሰበር ውሳኔዎች

 

ወ/ሮ አበበች ኤጄታ እና አቶ ማሞ ኡርጌሳ...

ጉዳዩ የገጠር እርሻ መሬት ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ለዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት የቀረበውም በአሁን አመልካች እና በተጠሪ አውራሾች መካከል የሽያጭ ውል አለ በሚል መነሻነት አመልካች ያቀረቡት የይርጋ ክርክር ውድቅ የመደረጉን አግባብነት... Read more

ወ/ሮ አበበች ኤጄታ እና አቶ ማሞ ኡርጌሳ...

ጉዳዩ የገጠር እርሻ መሬት ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ለዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት የቀረበውም በአሁን አመልካች እና በተጠሪ አውራሾች መካከል የሽያጭ ውል አለ በሚል መነሻነት አመልካች ያቀረቡት የይርጋ ክርክር ውድቅ የመደረጉን አግባብነት... Read more

እነ እታለማሁ ተገኝ ኃ/ሚካኤል እና እነ...

ጉዳዩ ንብረት ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነው፡፡ በሥር ፍርድ ቤት በተደረገው ክርክር የአሁን አመልካቾች ከሳሾች፤ የአሁን ተጠሪዎች ደግሞ ተከሳሾች በመሆን ተከራክዋል፡፡... Read more

ወ/ሮ ጡባ ሣቢር እና አቶ መሐመድ አደም...

ጉዳዩ በፍርድ አፈፃፀምን ወቅት የተጋቢዎች የጋራ ንብረት የሆነ ቤት የሚከፈልበትን መንገድ የሚመለከት ክርክር ነው፡፡ በስር ጉራጌ ዞን መስቃን ወረዳ ፍርድ ቤት በተጀመረው የአፈፃፀም ክርክር ተጠሪ የአፈፃፀም ከሣሽ አመልካች ደግሞ... Read more
First601602603604606608609610Last
«December 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
24252627282930
1234567
891011121314
15161718192021
22232425262728
2930311234

ለህጻናት ተስማሚ የፍትህ ስርአትን በተመለከተ ለተከላካይ...

99

 በፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ዳይሬክቶሬት ከህዳር 27 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት የቆየ ተከታታይ ስልጠና ለተከላካይ ጠበቆች ሰጥቷል፡፡

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች እና የፌደራል የህግና ፍትህ...

154

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች እና የፌደራል የህግና ፍትህ ኢኒስቲትዩት “ትወልድን በስነ-ምግባር ተቋምን በአሰራር ”በሚል መሪቃል 22ኛውን ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስናን ቀን በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቀን 25/03/2018 ዓ.ም አክብረዋል፡፡

የሀረሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ልዑክ ቡድን በፌደራል ጠቅላይ...

160

በሀረሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ሰለሀዲን ቶፊቅ የተመራ የልዑክ ቡድን በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቀን 25/03/2018 ዓ.ም በመገኘት የልምድ ልወውጥ አድርገዋል፡፡

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከተባበሩት መንግስታት የልማት...

280

የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (UNDP Ethiopia) የፈረንጆቹ 2025 እየተገባደደ መሆኑን ተከትሎ በቀጣይ ከፍርድ ቤቱ ጋር በትብብር ስለሚሰራባቸው ሁኔታዎች ከፍርድ ቤቱ አመራሮች ጋር በቀን 23/03/2018 ዓ.ም ተወያይቷል፡፡

1345678910Last