የሰበር ውሳኔዎች

 

አቶ ሲሣይ መሌ እና የን/ላ/ክ/ከተማ...

ክርክሩ በተጀመረበት የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የአሁን አመልካች ከሳሽ የአሁን ተጠሪ ደግሞ ተከሣሽ በመሆን ተከራክረዋል፡፡ አመልካች ሚያዚያ 14ቀን 2011ዓ/ም በተፃፈ ክሱ አቶ ቸኮል አዳነ ጋር በአዲስ አበባ ከተማ... Read more

በአዲስ አበባ ከተማ የአዲስ ከተማ ክፍለ...

የሰበር አቤቱታው የቀረበው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በሠጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል በሚል ነው፡፡ የክርክሩን አመጣጥ ከስር ፍርድ ቤት የመዝገብ ግልባጭ እንደተረዳነው አመልካች በሥር የመቃወም አመልካች ሲሆን... Read more

አቶ ሙህዲን ሙደሲር እና አቶ አደም አሰፋ...

ለዚህ የሰበር ክርክር መነሻ የሆነው ጉዳይ ሊቀርብ የቻለው አመልካች በቀን 04/10/2013 ዓ.ም በተፃፈ ማመልከቻ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመ/ቁ.261572 ግንቦት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በዋለው ችሎት... Read more

ወ/ሮ ዘርፌ እሸቴ መሐመድ እና አቶ...

የጉዳዩ አመጣጥ አመልካች እና ሌሎች አሁን በሰበር ክርክሩ ላይ የሌሉ ሁለት ከሳሾች(ስር 2ኛ እና 3ኛ ከሳሾች) በስር የፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት በተጠሪዎች እና በሌላ አሁን ሰበር ክርክሩ ላይ በሌሉ ሰው ላይ ባቀረቡት ክስ አመልካች የሟች... Read more
First602603604605607609610611Last
«March 2026»
MonTueWedThuFriSatSun
2324252627281
2345678
9101112131415
16171819202122
23242526272829
303112345

የዳኝነትና የዴሞክራሲ ተቋማት እምርታ፤ ለሀገረ መንግስት...

154

የካቲት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ''የዳኝነትና የዴሞክራሲ ተቋማት እምርታ ለተሳካ ሀገረ መንግሥት ግንባታ" በሚል መሪ ቃል በዳኝነትና የዴሞክራሲ ተቋማት የለውጥ ስራዎች ላይ በማተኮር ሲካሄድ የቆየው የምክክር መድረክ ተጠናቋል።

ከምርጫ ጉዳዮች ጋር በተያያዙ ቅሬታዎች እና አፈታት ላይ...

220

ከምርጫ ጉዳዮች ጋር በተያያዙ ቅሬታዎች እና አፈታት ላይ ለፌዴራል እና ለክልል ዳኞች ከቀን 09/06/2018 ዓ.ም ጀምሮ በ3 ዙር ለ9 ቀናት ሲሰጥ የቆየው ስልጠና በቀን18/5/2018 ዓ.ም ተጠናቀቀ፡፡

በአለምአቀፍ ወንጀሎች ዙሪያ ለፌዴራል ጠቅላይ እና...

119

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከዳኒሽ ኢንቲትዩት ፎር ሁማን ራይትስ ጋር በመተባበር ከፌዴራል ጠቅላይ እና ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለተውጣጡ ዳኞች በአለምአቀፍ ወንጀሎች ዙሪያ በስድስት የስልጠና ርእሶች በተከታታይነት ሲሰጥ የነበረው ስልጠና የማጠናቀቂያ መርሐግብር የካቲት 13 ቀን 2018 ዓ.ም ተካሂዷል።

12345678910Last