የሰበር ውሳኔዎች

 

ወ/ሮ አሰለፈች ዘነበ እና አቶ ቀጸላ...

ለዚህ የሰበር መዝገብ ክርክር መነሻ የሆነው ጉዳይ የቀረበው አመልካች መጋቢት 26 ቀን 2013 ዓ.ም በተፃፈ አቤቱታ የአማራ ብ/ክ/መ. ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመ/ቁጥር 03-91413 የካቲት 11 ቀን 2013 ዓ/ም... Read more

ዋሌስ ትሬዲንግ ኃላ/የተ/የግ/ማኅበር እና...

ጉዳዩ ከዉል ዉጭ የሆነ ኃላፊነትን መነሻ ያደረገ የካሣ ክርክር መነሻ ያደረገ ነዉ፡፡አመልካች በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በስር ተከሳሾች ዓለማየሁ መኮንን እና ስለሽ አዱኛ ላይ በመሰረቱት ክስ አመልካች በተከሳሽነት ጣልቃ... Read more

ወ/ሮ ደባሽ ማሞ እና አቶ አባይ ዘውዴ...

ጉዳዩ ዳግም ዳኝነትን የተመለከተ ሲሆን አመልካች የዳግም ዳኝነቱን አቤቱታ ያቀረቡት ለገምዛ ንዑስ ወረዳ ፍርድ ቤት ሲሆን የአቤቱታው ይዘት፡- ቀደም ሲል መገኛው እና አዋሳኞቹ በአቤቱታው ላይ የተገለፀው የገጠር መሬት ይዞታ ተጠሪ... Read more

ወ/ሮ ፍቅርተ በላይነህ እና እነ ተማሪ...

አከራካሪውን ይዞታ ለአመልካች በውርስ የተላለፈ ለመሆኑ የይዞታ ማረጋገጫ የቀረበ ከመሆኑም በላይ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚው ችሎት የ1ኛ ተጠሪ እናት እና 2ኛ ተጠሪ በአከራካሪው ይዞታ ላይ መብት... Read more
First604605606607609611612613Last
«March 2026»
MonTueWedThuFriSatSun
2324252627281
2345678
9101112131415
16171819202122
23242526272829
303112345

የዳኝነትና የዴሞክራሲ ተቋማት እምርታ፤ ለሀገረ መንግስት...

154

የካቲት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ''የዳኝነትና የዴሞክራሲ ተቋማት እምርታ ለተሳካ ሀገረ መንግሥት ግንባታ" በሚል መሪ ቃል በዳኝነትና የዴሞክራሲ ተቋማት የለውጥ ስራዎች ላይ በማተኮር ሲካሄድ የቆየው የምክክር መድረክ ተጠናቋል።

ከምርጫ ጉዳዮች ጋር በተያያዙ ቅሬታዎች እና አፈታት ላይ...

220

ከምርጫ ጉዳዮች ጋር በተያያዙ ቅሬታዎች እና አፈታት ላይ ለፌዴራል እና ለክልል ዳኞች ከቀን 09/06/2018 ዓ.ም ጀምሮ በ3 ዙር ለ9 ቀናት ሲሰጥ የቆየው ስልጠና በቀን18/5/2018 ዓ.ም ተጠናቀቀ፡፡

በአለምአቀፍ ወንጀሎች ዙሪያ ለፌዴራል ጠቅላይ እና...

119

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከዳኒሽ ኢንቲትዩት ፎር ሁማን ራይትስ ጋር በመተባበር ከፌዴራል ጠቅላይ እና ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለተውጣጡ ዳኞች በአለምአቀፍ ወንጀሎች ዙሪያ በስድስት የስልጠና ርእሶች በተከታታይነት ሲሰጥ የነበረው ስልጠና የማጠናቀቂያ መርሐግብር የካቲት 13 ቀን 2018 ዓ.ም ተካሂዷል።

12345678910Last