የሰበር ውሳኔዎች

 

ወ/ሮ አሰለፈች ዘነበ እና አቶ ቀጸላ...

ለዚህ የሰበር መዝገብ ክርክር መነሻ የሆነው ጉዳይ የቀረበው አመልካች መጋቢት 26 ቀን 2013 ዓ.ም በተፃፈ አቤቱታ የአማራ ብ/ክ/መ. ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመ/ቁጥር 03-91413 የካቲት 11 ቀን 2013 ዓ/ም... Read more

ዋሌስ ትሬዲንግ ኃላ/የተ/የግ/ማኅበር እና...

ጉዳዩ ከዉል ዉጭ የሆነ ኃላፊነትን መነሻ ያደረገ የካሣ ክርክር መነሻ ያደረገ ነዉ፡፡አመልካች በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በስር ተከሳሾች ዓለማየሁ መኮንን እና ስለሽ አዱኛ ላይ በመሰረቱት ክስ አመልካች በተከሳሽነት ጣልቃ... Read more

ወ/ሮ ደባሽ ማሞ እና አቶ አባይ ዘውዴ...

ጉዳዩ ዳግም ዳኝነትን የተመለከተ ሲሆን አመልካች የዳግም ዳኝነቱን አቤቱታ ያቀረቡት ለገምዛ ንዑስ ወረዳ ፍርድ ቤት ሲሆን የአቤቱታው ይዘት፡- ቀደም ሲል መገኛው እና አዋሳኞቹ በአቤቱታው ላይ የተገለፀው የገጠር መሬት ይዞታ ተጠሪ... Read more

ወ/ሮ ፍቅርተ በላይነህ እና እነ ተማሪ...

አከራካሪውን ይዞታ ለአመልካች በውርስ የተላለፈ ለመሆኑ የይዞታ ማረጋገጫ የቀረበ ከመሆኑም በላይ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚው ችሎት የ1ኛ ተጠሪ እናት እና 2ኛ ተጠሪ በአከራካሪው ይዞታ ላይ መብት... Read more
First604605606607609611612613Last
«November 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
272829303112
3456789
10111213141516
17181920212223
24252627282930
1234567

በዲጂታል የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ በዋነኝነትም ...

167

በስልጠናው የማጠቃለያ ንግግር ያደረጉት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ጽ/ቤት ሃላፊ የሆኑት አቶ ድሪባ ፈዬራ ክቡራን ዳኞች ላደረጉት ንቁ ተሳትፎና በመድረኩ ለተነሱት ገንቢ ሀሳብ አስተያየቶች አመስግነው ቴክኖሎጂው በቅርቡ ወደ ትግበራ ስለሚገባ ለትግበራው ውጤታማነት ስልጠናው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።

በአገልግሎት አሰጣጥና የደንበኞች አያያዝ ላይ ሲሰጥ...

158

የፌደራል የህግና የፍትሕ ኢንስቲትዩት ለተከታታይ ሦስት ሳምንታት በሶስት ዙር ከፌዴራል ፍርድ ቤቶች፣ከፍትሕ ሚኒስቴር እንዲሁም ከፌዴራል የሕግና የፍትሕ ኢንስቲትዩት ለተውጣጡ 170 የአስተዳደር ሰራተኞች ከጥቅምት 21 ቀን እስከ ህዳር 6ቀን 2018 ዓ.ም በፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቋል፡፡

የተግባር ልምምድ (ስልጠና) በዲጂታል የዳኝነት አገልግሎት...

158

በዲጂታል የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ከቀን 06-07/03/2018 ዓ.ም ለሁለት ቀናት የሚቆይ የተግባር ልምምድ (ስልጠና) ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች እየተሰጠ ይገኛል።

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሪሶርስ ኢንሪቺንግ አፍሪካን...

157

ሪሶርስ ኢንሪቺንግ አፍሪካን ላይቭስ በመባል የሚጠራ ግብረ ሰናይ ድርጅት ቡክስ ፎር አፍሪካና ቶምሰን ሪዉተርስ ከሚባሉ ለጋሽ ድርጅቶች ለትምህርት ቤቶች እና ለፍትህ ተቋማት የሚያገለግሉ መጻሃፍቶችን በማሰባሰብ ወደ አገር ውስጥ እንዲገባ አድርጓል፡፡

12345678910Last