የሰበር ውሳኔዎች

 

ሰለሞን ደስታ እና የደብረ ማሪያም...

ጉዳዩ የእርሻ መሬት ኪራይ ዉል የሚመለከት ነዉ፡፡ተጠሪ በአማራ ብሔራዊ ክልል በባህርዳርና አካባቢዋ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በአመልካች ላይ በመሰረተችዉ ክስ በባህር ዳር ከተማ ህዳር 11 ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታዉ ጨርጨራ ጎጥ... Read more

አቶ ሙሉጌታ ደሣለኝ እና እነ ወ/ሮ ሙሉ...

የሰበር አቤቱታው የቀረበው የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሠጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል በሚል ነው፡፡ የክርክሩን አመጣጥ ከስር ፍርድ ቤት የመዝገብ ግልባጭ እንደተረዳነው አመልካች በሥር... Read more

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት እና ጂቱነስ...

ጉዳዩ የኢንሹራንስ ድለላ ክፍያን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ በተጀመረበት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመልካች ተከሳሽ ተጠሪ ከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል፡፡ ተጠሪ ጥቅምት 2 ቀን 2011 ዓ.ም ፅፎ ባቀረበው ክስ በአዋጅ ቁጥር... Read more

አቶ ተክሉ ገ/እግዚአብሔር እና እነ አቶ...

በሥር ፍርድ ቤቶች የቀረቡት ውሎች ሁለት ሲሆኑ አንደኛው ነሐሴ 3 ቀን 1996 ዓ/ም በአዲስ አበባ በአመልካች ፣ በ2ኛ እና 3ኛ ተጠሪዎች የተፈረመው የሽርክና ማኀበር ማቋቋሚያ ውል ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የካቲት 6 ቀን 2007... Read more
First606607608609611613614615Last
«November 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
272829303112
3456789
10111213141516
17181920212223
24252627282930
1234567

በዲጂታል የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ በዋነኝነትም ...

0

በስልጠናው የማጠቃለያ ንግግር ያደረጉት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ጽ/ቤት ሃላፊ የሆኑት አቶ ድሪባ ፈዬራ ክቡራን ዳኞች ላደረጉት ንቁ ተሳትፎና በመድረኩ ለተነሱት ገንቢ ሀሳብ አስተያየቶች አመስግነው ቴክኖሎጂው በቅርቡ ወደ ትግበራ ስለሚገባ ለትግበራው ውጤታማነት ስልጠናው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።

በአገልግሎት አሰጣጥና የደንበኞች አያያዝ ላይ ሲሰጥ...

0

የፌደራል የህግና የፍትሕ ኢንስቲትዩት ለተከታታይ ሦስት ሳምንታት በሶስት ዙር ከፌዴራል ፍርድ ቤቶች፣ከፍትሕ ሚኒስቴር እንዲሁም ከፌዴራል የሕግና የፍትሕ ኢንስቲትዩት ለተውጣጡ 170 የአስተዳደር ሰራተኞች ከጥቅምት 21 ቀን እስከ ህዳር 6ቀን 2018 ዓ.ም በፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቋል፡፡

የተግባር ልምምድ (ስልጠና) በዲጂታል የዳኝነት አገልግሎት...

0

በዲጂታል የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ከቀን 06-07/03/2018 ዓ.ም ለሁለት ቀናት የሚቆይ የተግባር ልምምድ (ስልጠና) ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች እየተሰጠ ይገኛል።

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሪሶርስ ኢንሪቺንግ አፍሪካን...

0

ሪሶርስ ኢንሪቺንግ አፍሪካን ላይቭስ በመባል የሚጠራ ግብረ ሰናይ ድርጅት ቡክስ ፎር አፍሪካና ቶምሰን ሪዉተርስ ከሚባሉ ለጋሽ ድርጅቶች ለትምህርት ቤቶች እና ለፍትህ ተቋማት የሚያገለግሉ መጻሃፍቶችን በማሰባሰብ ወደ አገር ውስጥ እንዲገባ አድርጓል፡፡

12345678910Last