የሰበር ውሳኔዎች

 

እነ ወ/ሮ ወርቅነሽ አሰፋ እና እነ ወ/ሮ...

የአሁን ተጠሪዎች በስር ፍርድ ቤት በአመልካቾች ላይ ባቀረቡት ክስ ተጠሪዎች የሟች ወላጅ አባታችን ባለምባራስ መንገሻ ተሰማ ወራሽ መሆናችንን በፍርድ ቤት ውሳኔ አረጋግጠናል፡፡ ወላጅ አባታችንና ሟች ወላጅ እናታችን ወ/ሮ አምሳለ... Read more

አቶ እምራን ታጁ እና የኦሮሚያ ክልል...

ክርክሩ የተጀመረው የአሁን ተጠሪ ሐምሌ 15/2012 ዓ.ም ፅፎ በአሁን አመልካች እና በሌላ አንድ ግለሰብ ላይ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የወንጀል ህግ አንቀፅ 32(1(ሀ)) እና የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የቡና ጥራትን ለመወሰን... Read more

ካፒቴን ብሩ ይርዳው አቶ ታደሰ ዘውዱ...

ጉዳዩ የአፈፃፀም ክርክርን የሚመለከት ሆኖ ክርክሩ በተጀመረበት የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአሁን አመልካች የፍርድ ባለዕዳ የአሁን ተጠሪ ደግሞ የፍርድ ባለመብት ነበሩ፡፡ በዚሁ መሰረት የፍርድ ባለዕዳ የነበሩት አመልካች የአፈፃፀም... Read more

አቶ በየነ ግርማ እና ወ/ሮ ሰናይት ዘውዴ...

የጉዳዩ አመጣጥ ሲታይ ክርክሩ የቤት ሽያጭ ውል የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት የአሁኑ አመልካች ከሳሽ በመሆን በአሁኑ ተጠሪ ላይ ባቀረቡት ክስ ተጠሪ ከፍቺ ጋር ተያይዞ ከባለቤታቸው ጋር በነበራቸው... Read more
First609610611612614616617618Last
«November 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
272829303112
3456789
10111213141516
17181920212223
24252627282930
1234567

በዲጂታል የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ በዋነኝነትም ...

167

በስልጠናው የማጠቃለያ ንግግር ያደረጉት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ጽ/ቤት ሃላፊ የሆኑት አቶ ድሪባ ፈዬራ ክቡራን ዳኞች ላደረጉት ንቁ ተሳትፎና በመድረኩ ለተነሱት ገንቢ ሀሳብ አስተያየቶች አመስግነው ቴክኖሎጂው በቅርቡ ወደ ትግበራ ስለሚገባ ለትግበራው ውጤታማነት ስልጠናው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።

በአገልግሎት አሰጣጥና የደንበኞች አያያዝ ላይ ሲሰጥ...

158

የፌደራል የህግና የፍትሕ ኢንስቲትዩት ለተከታታይ ሦስት ሳምንታት በሶስት ዙር ከፌዴራል ፍርድ ቤቶች፣ከፍትሕ ሚኒስቴር እንዲሁም ከፌዴራል የሕግና የፍትሕ ኢንስቲትዩት ለተውጣጡ 170 የአስተዳደር ሰራተኞች ከጥቅምት 21 ቀን እስከ ህዳር 6ቀን 2018 ዓ.ም በፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቋል፡፡

የተግባር ልምምድ (ስልጠና) በዲጂታል የዳኝነት አገልግሎት...

158

በዲጂታል የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ከቀን 06-07/03/2018 ዓ.ም ለሁለት ቀናት የሚቆይ የተግባር ልምምድ (ስልጠና) ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች እየተሰጠ ይገኛል።

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሪሶርስ ኢንሪቺንግ አፍሪካን...

157

ሪሶርስ ኢንሪቺንግ አፍሪካን ላይቭስ በመባል የሚጠራ ግብረ ሰናይ ድርጅት ቡክስ ፎር አፍሪካና ቶምሰን ሪዉተርስ ከሚባሉ ለጋሽ ድርጅቶች ለትምህርት ቤቶች እና ለፍትህ ተቋማት የሚያገለግሉ መጻሃፍቶችን በማሰባሰብ ወደ አገር ውስጥ እንዲገባ አድርጓል፡፡

12345678910Last