የሰበር ውሳኔዎች

 

ጉምሩክ ኮሚሽን እና አቶ ሀብቶም ሀድጉ...

ጉዳዩን ከመዝገቡ መረዳት እንደሚቻለው የጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት በሰጠው ውሳኔ በቀን 23/12/2009 ዓ.ም በግምት ከቀኑ 11፡00 ሰአት አካባቢ ሲሆን ልዩ ስሙ መራዊ ከተማ ወጣ ብሎ ባለ ቦታ ላይ ንብረትነቱ የተጠሪ በሆነ የሰሌዳ ቁጥር... Read more

በአዲስ አበባ ከተማ የጉለሌ ክፍለ ከተማ...

የሰበር አቤቱታው የቀረበው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በሠጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል በሚል ነው፡፡ የክርክሩን አመጣጥ ከስር ፍርድ ቤት የመዝገብ ግልባጭ እንደተረዳነው አመልካች የስር ተከሳሽ ሲሆን ተጠሪ ከሳሽ... Read more

እድሉ አያል እና የኦሮሚያ ብድርና ቁጠባ...

ጉዳዩ የሥራ ክርክርን የሚመለከት ነዉ፡፡አመልካች በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል በአንፊሎ ወረዳ ፍርድ ቤት በተጠሪ ላይ በመሰረቱት ክስ ተጠሪ በቋሚነት ቀጥሮኝ ለ17 ዓመታት በተለያዩ የሥራ መደቦች ላይ ስሰራ ቆይቼ በሥራ ላይ ቋሚ የአካል... Read more

ወ/ሮ ቦጋሌ ቱጆ እና አቶ እንዳለ መኮንን...

ጉዳዩን ከመዝገቡ መረዳት እንደሚቻለው ለወረዳ ፍ/ቤት የአሁን አመልካች ባቀረቡት አቤቱታ አባቴ አቶ ቱጆ በዳዳ በቀን 30/02/2010 ዓ.ም ከዚህ አለም በሞት የተለየ ሲሆን ልጁና የመጀመሪያ ደረጃ ወራሹ እኔ ብቻ ነኝ፤ የወንድም... Read more
First611612613614616618619620Last
«November 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
272829303112
3456789
10111213141516
17181920212223
24252627282930
1234567

በዲጂታል የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ በዋነኝነትም ...

0

በስልጠናው የማጠቃለያ ንግግር ያደረጉት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ጽ/ቤት ሃላፊ የሆኑት አቶ ድሪባ ፈዬራ ክቡራን ዳኞች ላደረጉት ንቁ ተሳትፎና በመድረኩ ለተነሱት ገንቢ ሀሳብ አስተያየቶች አመስግነው ቴክኖሎጂው በቅርቡ ወደ ትግበራ ስለሚገባ ለትግበራው ውጤታማነት ስልጠናው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።

በአገልግሎት አሰጣጥና የደንበኞች አያያዝ ላይ ሲሰጥ...

0

የፌደራል የህግና የፍትሕ ኢንስቲትዩት ለተከታታይ ሦስት ሳምንታት በሶስት ዙር ከፌዴራል ፍርድ ቤቶች፣ከፍትሕ ሚኒስቴር እንዲሁም ከፌዴራል የሕግና የፍትሕ ኢንስቲትዩት ለተውጣጡ 170 የአስተዳደር ሰራተኞች ከጥቅምት 21 ቀን እስከ ህዳር 6ቀን 2018 ዓ.ም በፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቋል፡፡

የተግባር ልምምድ (ስልጠና) በዲጂታል የዳኝነት አገልግሎት...

0

በዲጂታል የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ከቀን 06-07/03/2018 ዓ.ም ለሁለት ቀናት የሚቆይ የተግባር ልምምድ (ስልጠና) ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች እየተሰጠ ይገኛል።

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሪሶርስ ኢንሪቺንግ አፍሪካን...

0

ሪሶርስ ኢንሪቺንግ አፍሪካን ላይቭስ በመባል የሚጠራ ግብረ ሰናይ ድርጅት ቡክስ ፎር አፍሪካና ቶምሰን ሪዉተርስ ከሚባሉ ለጋሽ ድርጅቶች ለትምህርት ቤቶች እና ለፍትህ ተቋማት የሚያገለግሉ መጻሃፍቶችን በማሰባሰብ ወደ አገር ውስጥ እንዲገባ አድርጓል፡፡

12345678910Last