የሰበር ውሳኔዎች

 

ዘሀራ ሰዒድ እና የደቡብ ብሔሮች እና...

ዘሀራ ሰዒድ እና የደቡብ ብሔሮች እና ብሔረሰቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ መዝገቡ ሰ-መ-ቁ 193294 የሰበር አቤቱታው ሊቀርብ የቻለው አመልካች መጋቢት 14 ቀን 2012 ዓ.ም ጽፋ ባቀረበችው የሰበር አቤቱታ... Read more

ኢንፎኔት ኮሌጅ ለ የአቶ መንገሻ ታደሰ...

ጉዳዩ ለተጠሪ ይመለስ በተባለ ቤት ላይ አመልካች ከወረዳ ኮንስትራክሽንና ቤቶች ልማት ጽ/ቤት ጋር ያደረገዉ የቤት ኪራይ ዉል እንዲፈርስ በመወሰኑ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል ተብሎ በቀረበ አቤቱታ መነሻ የተደረገ ክርክር... Read more

ሊቢያ ኦይል ኢትዮጵያ ሊሚትድ እና አቶ...

የሰበር አቤቱታው የቀረበው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሠጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል በሚል ነው፡፡ የክርክሩን አመጣጥ ከስር ፍርድ ቤት የመዝገብ ግልባጭ እንደተረዳነው አመልካች የስር ፍርድ... Read more

አቶ ደጉ ናኔቻ እና የጉምሩክ ኮሚሽን...

ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ ሊቀርብ የቻለው አመልካች የፌደራል ታክስ ይግባኝ ኮሚሽን በመ.ቁ ከደ-2056 በ11/10/11ዓ.ም በሰጠው ውሳኔ፤ የፌ/ከ/ፍ/ቤት በመ.ቁ 239677 በ18/3/12ዓ.ም በሰጠው ትእዛዝ ቅር በመሰኘት... Read more
First638639640641643645646647Last
«May 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
2829301234
567891011
12131415161718
19202122232425
2627282930311
2345678

ለፌደራል ፍርድ ቤቶች መካከለኛ አመራሮች እና ሰራተኞች...

43

በፌደራል ፍርድ ቤቶች እየተተገበሩ የሚገኙ የለውጥ ሥራዎችን ተፈጻሚ ለማድረግ እንዲረዳ ከሶስቱም ደረጃ የፌደራል ፍርድ ቤቶች ለተውጣጡ ዳይሬክተሮች፣ ቡድን መሪዎች፣ መካከለኛ አመራሮች እና ሌሎች ሰራተኞች የተሳተፉበት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በስድስት ዙሮች በመስጠት ተጠናቀቀ፡፡

በስዊድን የልምድ ልውውጥ ያደረጉ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም...

232

የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ከ UNODC (United Nations I Office on Drugs and Crime) ጋር በመተባበር ባዘጋጀው መድረክ በስዊድን አገር የልምድ ልውውጥ አድርገው የተመለሱ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም ፍርድ ቤት ለተውጣጡ ዳኞች ልምዳቸውን አካፍለዋል።

የUNODC (United Office on Drugs and...

217

የUNODC (United Office on Drugs and crime) የምስራቅ አፍሪካ ተወካይ ሚስ አሺታ ሚታል ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት ጋር በቀን 30/07/2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ውይይት አድርገዋል፡፡

12345678910Last