የሰበር ውሳኔዎች

 

እነ ወ-ሮ ሐመልማል ታመነ ወ-ሮ የምስራች...

አመልካች ጥቅምት 3 ቀን 2012 ዓ/ም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 07508 ሐምሌ 26 ቀን 2011 ዓ/ም በዋለው ችሎት የክልሉ... Read more

አቶ ግደይ ገ-ጻድቃን ገ-ማርያም እና...

የሰበር አቤቱታው የቀረበው አመልካች የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በመ/ቁ 24172 በቀን 08/04/2011 ዓ/ም የሰጠው ትዕዛዝ እና የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት በመ/ቁ 226191 በቀን 19/07/2011 ዓ/ም የሰጠው ውሳኔ... Read more

ወ-ሮ ተሚማ ሬድዋን በሽር እናአቶ በድሩ...

 ጉዳዩ የባልና ሚስት የጋራ ሀብት በሆነ ንብረት ላይ ይገባኛል የሚለው ሰው በአንደኛው ተጋቢ ላይ ብቻ ክስ አቅርቦ ተከሣሹም  ንብረቱ የከሣሽ ነው ሲል አምኖ መከራካሩን ተክተሎ በክሱ መሰረት ከተወሰነ በኋላ ሌላኛው... Read more

እነ ወ-ሮ ጀማነሽ ቀነኒ፣አቶ አሰፋ ሸቡ...

ለዚህ የሰበር መዝገብ ክርክር መነሻ የሆነው ጉዳይ የቀረበው አመልካች ግንቦት 12 ቀን 2011 ዓ.ም በተፃፈ አቤቱታ የደቡብ ብ/ብ/ህ/መ ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመ/ቁጥር 11920 የካቲት 12 ቀን 2011 ዓ/ም በዋለው... Read more
First651652653654656658659660Last
«June 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
2627282930311
2345678
9101112131415
16171819202122
23242526272829
30123456

የኢ-ፋይሊንግ እና የፕላዝማ ችሎት የስራ ማስጀመሪያ...

11

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ጋር በመተባበር በገላን ከፍተኛ ጥበቃ ማረሚያ ቤት ማዕከል ያሰራውን የኢ-ፋይሊንግ እና የፕላዝማ ችሎት ሰኔ 5 ቀን 2017 ዓ.ም በይፋ ስራ አስጀምሯል፡፡

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ...

32

በውይይታቸውም አፍሪካ ተኮር የሆኑ አማራጭ የሙግት መፍቻ ዘዴዎችን በውጤታማነት ለመተግበር ፍርድ ቤቶች ያላቸውን ወሳኝ ሚና እና በአህጉር ደረጃ በተቋቋመው የአፍሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንቶች አማራጭ የሙግት መፍቻ መድረክ (African Chief Justices ADR Forum) ኢትዮጵያ በአባልነት መሳተፍ በምትችልበት ሁኔታ እንዲሁም በሌሎች የዳኝነት ስርዓት ማሻሻያ ስራዎች ዙሪያ መክረዋል፡፡

1345678910Last