የሰበር ውሳኔዎች

 

ቢውቲፉል ቢንስ አግሮ ኃ/የተ/የግል...

ጉዳዩ የቤት ኪራይ ውልን የሚመለከት ሲሆን በስር ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር 252600 በነበረዉ ክርክር አመልካች በይግባኝ እና በአሁን በሰበር ክርክሩ ውስጥ ካልተካተቱት ወ/ሮ ቤተልሄም ጥላሁን ጋር እንደቅደም... Read more

ዳሸን ባንክ አ.ማ እና የአሶሳ ከተማ...

የጉዳዩ አመጣጥ ሲታይ ከሳሽ በሥር ፍ/ቤት ባቀረበዉ የክስ አቤቱታ ፈለማ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር በ9/6/2010 ዓ.ም በተጻፈ የብድር ዉል መሰረት በተወሰነ ጊዜ የሚከፈል ብድር ዉል ሃያ ሚሊዮን እና በብድር መክፈት ሂሳብ... Read more

አቶ ሁሴን አደም እና አቶ አቤራ ከሲሳ...

ለሰበርአቤቱታውመነሻየሆነውጉዳይበኮንትራትየያዘውንይዞታዬንአለቅምያለኝበመሆኑበፍርድኃይልእንዲለቅልኝይወሰንልኝበሚልበአሁንአመልካችከሣሽነትበተጠሪተከሣሽነትበደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት የሀላባ ልዩ ዞን የዌራ ዲጆ... Read more

ወ/ሮ የሺወርቅ ውብነህ - እና አቶ አወል...

ይህ ጉዳይ የተጀመረው በመራብ ጎጃም/ዞ/ከ/ፍ/ቤት ሆኖ አመልካች ተከሳሽ ሲሆኑ ተጠሪ ደግሞ ከሳሽ እንዲሁም በዚህ ይግባኝ ክርክር ያልተጠሩት ቡና ኢንሹራንስ 1ኛ ጣልቃ ገብ ፤ቢያድግልኝ አማረ የተባለ ግለሰብ ደግሞ2ኛ ጣልቃ ገብ... Read more
First34568101112Last
«May 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
2829301234
567891011
12131415161718
19202122232425
2627282930311
2345678

ለፌደራል ፍርድ ቤቶች መካከለኛ አመራሮች እና ሰራተኞች...

43

በፌደራል ፍርድ ቤቶች እየተተገበሩ የሚገኙ የለውጥ ሥራዎችን ተፈጻሚ ለማድረግ እንዲረዳ ከሶስቱም ደረጃ የፌደራል ፍርድ ቤቶች ለተውጣጡ ዳይሬክተሮች፣ ቡድን መሪዎች፣ መካከለኛ አመራሮች እና ሌሎች ሰራተኞች የተሳተፉበት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በስድስት ዙሮች በመስጠት ተጠናቀቀ፡፡

በስዊድን የልምድ ልውውጥ ያደረጉ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም...

232

የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ከ UNODC (United Nations I Office on Drugs and Crime) ጋር በመተባበር ባዘጋጀው መድረክ በስዊድን አገር የልምድ ልውውጥ አድርገው የተመለሱ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም ፍርድ ቤት ለተውጣጡ ዳኞች ልምዳቸውን አካፍለዋል።

የUNODC (United Office on Drugs and...

217

የUNODC (United Office on Drugs and crime) የምስራቅ አፍሪካ ተወካይ ሚስ አሺታ ሚታል ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት ጋር በቀን 30/07/2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ውይይት አድርገዋል፡፡

123456810Last