የሰበር ውሳኔዎች

 

እነ ወ/ሮ ጥሩወርቅ ተስፋ (5) ሰዎች...

ጉዳዩ ውርስን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በፌደራል መጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነው፡፡ በስር ፍርድ ቤት በተደረገው ክርክር የአሁን አመልካቾች እና አቶ ሰለሞን ተስፋ የተባሉ ግለሰብ ከሳሾች፤ የሕጻን እንዳልካቸው ተስፋና... Read more

አቶ ዘዉገ መዓዛ እና እነ አቶ...

ጉዳዩ በተጀመረበት የአብከመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አመልካች 2ኛ ተከሳሽ 1ኛ ተጠሪ 1ኛ ተከሳሽ 2ኛ ተጠሪ ከሳሽ 3ኛ ተጠሪ ደግሞ 1ኛ ጣ/ገብ የነበሩ ሲሆን የ 2ኛ ተጠሪ ክስ ባጭሩ፤ ከሳሽ ንብረትነቱ የ1ኛ ተከሳሽ በሆነ የሰሌዳ... Read more

ወ/ሮ ሂክማ ሳኒ እና አቶ ሻሎ መካ...

የአመልካችና 1ኛ ተጠሪ ጋብቻ በፍቺ ከፈረሰ በኋላ ግራቀኙ የንብረት ዝርዝር አቅርበዋል፡፡ በዚህ ችሎት ክርክር እየተደረገበት ያለው አመልካች ባቀረቡት የንብረት ዝርዝር ግምቱ ብር 3000,000 ( ሶስት ሚሊዮን) የሚያወጣ 60... Read more

እነ አቶ ጀማል ጉለድ እነ አቶ መሀመድ...

ጉዳዩ በመሬት ይዞታ ላይ ተፈጠረ የተባለዉን የሁከት ተግባር ለማስወገድ የቀረበ ክስ ተከትሎ የተሰጠዉ ዉሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል በሚል የቀረበ የሰበር አቤቱታ የሚመለከት ነዉ፡፡ክርክሩ የተጀመረው በሶማሌ ክልል... Read more
First45679111213Last
«April 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
31123456
78910111213
14151617181920
21222324252627
2829301234
567891011

በስዊድን የልምድ ልውውጥ ያደረጉ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም...

121

የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ከ UNODC (United Nations I Office on Drugs and Crime) ጋር በመተባበር ባዘጋጀው መድረክ በስዊድን አገር የልምድ ልውውጥ አድርገው የተመለሱ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም ፍርድ ቤት ለተውጣጡ ዳኞች ልምዳቸውን አካፍለዋል።

የUNODC (United Office on Drugs and...

138

የUNODC (United Office on Drugs and crime) የምስራቅ አፍሪካ ተወካይ ሚስ አሺታ ሚታል ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት ጋር በቀን 30/07/2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ውይይት አድርገዋል፡፡

ሰባተኛ ዙር የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጉባኤ ተካሔደ

132

የፌደራል ፍርድ ቤቶች ፕሬዝደንቶች፣ ምክትል ፕሬዝደንቶች፣የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ዳኞች፣ የፌደራል ከፍተኛ እና መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ተወካይ ዳኞች፣ የክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝደንቶች፣የአዲስ አበባና የድሬዳዋ ከተማ ፍርድ ቤቶች ፕሬዝደንቶችን በአባልነት ያቀፈው ሰባተኛ ዙር የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጉባኤ መጋቢት 28 ቀን 2017 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ ተካሂዷል፡፡

በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ በመምከር ሲካሄድ የቆየው ሀገር...

123

በመድረኩም ከተመረጡ አጀንዳዎች ጋር በተገናኘ ሙያዊ ማብራሪያዎች ቀርበው ሰፊ ውይይት ተደርጎባቸዋል።

በመጨረሻም ለመጪው 1 ዓመት የግንኙነት መድረኩ ምክትል ሰብሳቢ ምርጫ ተደርጎ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ኤርሴኖ አቡሬ ተመርጠዋል።

12345679Last