እነ ወ/ሮ ጥሩወርቅ ተስፋ (5) ሰዎች... ጉዳዩ ውርስን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በፌደራል መጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነው፡፡ በስር ፍርድ ቤት በተደረገው ክርክር የአሁን አመልካቾች እና አቶ ሰለሞን ተስፋ የተባሉ ግለሰብ ከሳሾች፤ የሕጻን እንዳልካቸው ተስፋና... Read more
አቶ ዘዉገ መዓዛ እና እነ አቶ... ጉዳዩ በተጀመረበት የአብከመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አመልካች 2ኛ ተከሳሽ 1ኛ ተጠሪ 1ኛ ተከሳሽ 2ኛ ተጠሪ ከሳሽ 3ኛ ተጠሪ ደግሞ 1ኛ ጣ/ገብ የነበሩ ሲሆን የ 2ኛ ተጠሪ ክስ ባጭሩ፤ ከሳሽ ንብረትነቱ የ1ኛ ተከሳሽ በሆነ የሰሌዳ... Read more
ወ/ሮ ሂክማ ሳኒ እና አቶ ሻሎ መካ... የአመልካችና 1ኛ ተጠሪ ጋብቻ በፍቺ ከፈረሰ በኋላ ግራቀኙ የንብረት ዝርዝር አቅርበዋል፡፡ በዚህ ችሎት ክርክር እየተደረገበት ያለው አመልካች ባቀረቡት የንብረት ዝርዝር ግምቱ ብር 3000,000 ( ሶስት ሚሊዮን) የሚያወጣ 60... Read more
እነ አቶ ጀማል ጉለድ እነ አቶ መሀመድ... ጉዳዩ በመሬት ይዞታ ላይ ተፈጠረ የተባለዉን የሁከት ተግባር ለማስወገድ የቀረበ ክስ ተከትሎ የተሰጠዉ ዉሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል በሚል የቀረበ የሰበር አቤቱታ የሚመለከት ነዉ፡፡ክርክሩ የተጀመረው በሶማሌ ክልል... Read more
በስዊድን የልምድ ልውውጥ ያደረጉ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም... በስዊድን የልምድ ልውውጥ ያደረጉ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም... Monday, April 14, 2025 121 የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ከ UNODC (United Nations I Office on Drugs and Crime) ጋር በመተባበር ባዘጋጀው መድረክ በስዊድን አገር የልምድ ልውውጥ አድርገው የተመለሱ የፌደራል ዳኞች ከሶስቱም ፍርድ ቤት ለተውጣጡ ዳኞች ልምዳቸውን አካፍለዋል። Read more
የUNODC (United Office on Drugs and... የUNODC (United Office on Drugs and... Wednesday, April 9, 2025 138 የUNODC (United Office on Drugs and crime) የምስራቅ አፍሪካ ተወካይ ሚስ አሺታ ሚታል ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት ጋር በቀን 30/07/2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ውይይት አድርገዋል፡፡ Read more
ሰባተኛ ዙር የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጉባኤ ተካሔደ ሰባተኛ ዙር የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጉባኤ ተካሔደ Tuesday, April 8, 2025 132 የፌደራል ፍርድ ቤቶች ፕሬዝደንቶች፣ ምክትል ፕሬዝደንቶች፣የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ዳኞች፣ የፌደራል ከፍተኛ እና መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ተወካይ ዳኞች፣ የክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝደንቶች፣የአዲስ አበባና የድሬዳዋ ከተማ ፍርድ ቤቶች ፕሬዝደንቶችን በአባልነት ያቀፈው ሰባተኛ ዙር የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጉባኤ መጋቢት 28 ቀን 2017 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ ተካሂዷል፡፡ Read more
በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ በመምከር ሲካሄድ የቆየው ሀገር... በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ በመምከር ሲካሄድ የቆየው ሀገር... Tuesday, April 8, 2025 123 በመድረኩም ከተመረጡ አጀንዳዎች ጋር በተገናኘ ሙያዊ ማብራሪያዎች ቀርበው ሰፊ ውይይት ተደርጎባቸዋል። በመጨረሻም ለመጪው 1 ዓመት የግንኙነት መድረኩ ምክትል ሰብሳቢ ምርጫ ተደርጎ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ኤርሴኖ አቡሬ ተመርጠዋል። Read more