እነ ወ/ሮ ኪሮስ ባይሳ ገ/ሚካኤል እነ...

ጉዳዩ የውርስ ሀብት ድርሻ ክፍፍልን የሚመለከት ሲሆንየአሁን አመልካቾች መጋቢት 10 ቀን 2013 ዓ.ም በተጻፈ መልስ የተጠሪዎች አያት ወ/ሮ ጸዳለ ኃይሌ ከሟች ተስፋዬ ታደሰ ጋር በህግ የጸና ጋብቻም ሆነ ከጋብቻ ውጪ የሚኖር... Read more

አቶ ጎበዘ መሀመድ አወል እና ፍትሕ...

አመልካች በኢ.ፌ..ዲ.ሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 676(2/ሀ) ስር የተደነገገዉን በመተላለፍ ከቀን 05/10/ 2010ዓ/ም እስከ ቀን 03/03/2013ዓ/ም ድረስ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 ፀጋዘአብ፣ ሁሴን እና ጓደኞቻቸዉ... Read more

እነ ወ/ሮ ጊፍቲ አወል እና እነ ወ/ሮ...

ጉዳዩ አንድ ባል ከአንድ በላይ ሚስቶች ሲኖሩት በንብረት ረገድ የሚኖረውን ውጤት የሚመለከት ነው፡፡አመልካቾች በታህሳስ 2 ቀን 2012 ፅፈው ባቀረቡት አቤቱታ 1ኛ አመልካች እና ሟች አቶ አብደላ ሻፊ በ1965 ዓ.ም ተጋብተን ስንኖር... Read more
First45679111213Last
«June 2023»
MonTueWedThuFriSatSun
2930311234
567891011
12131415161718
19202122232425
262728293012
3456789

በመቀሌ ስካሄድ የነበረዉ የፌደራል እና የክልል ፍርድ...

30
(ግንቦት 19/2015 ዓ.ም) በአዉሮፓ ህብረት ቴክኒካዊ ድጋፍ በኢትዮጵያ የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ሪፎርም የሚደግፍ ፕሮጀክት ተቀርጾ እየተከናወነ የመሚገኘኝ ሲሆን ፕሮጀክቱ በአጠቃላይ የኢትዮጵያ መንግስት የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ሪፎርም ሥራዎች የሚደግፍና የፌደራል ፍርድ ቤቶች እና የክልል ፍርድ ቤቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነዉ።

በፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የዘጠኝ ወር ዕቅድ አፈጻጸም ላይ...

46
በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የአስተዳደር ዘርፍ የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የዘጠኝ ወር ዕቅድ አፈጻጸም ላይ የተዘጋጀ ውይይት በፍ/ቤቱ የስብሰባ አዳራሽ ግንቦት 12 ቀን 2015 ዓ.ም ተካሔደ፡፡

የሕጻናት ፍትሕ ፕሮጀክት ጽ/ቤት በሕጻናት የቅብብሎሽ...

47
በፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የሕጻናት ፍትሕ ፕሮጀክት ጽ/ቤት በፍትሕ ሥርዓቱ ውስጥ የሚያልፉ ሕጻናት የዘርፈ-ብዙ አገልግሎት ተጠቃሚ በሚሆኑበት የቅብብሎሽ ሥርዓት ዙሪያ ያዘጋጀው የውይይት መድረክ ግንቦት 8 ቀን 2015 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ ጎልድ ማርክ ሆቴል ተካሂዷል፡፡

በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የምርምር እና ሕግ ጉዳዮች...

148
በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የምርምር እና ሕግ ጉዳዮች ዳይሬክተር የሆኑት አቶ አሮን ደጎል በቅርቡ በፍ/ቤቱ ጸድቆ ከሚያዚያ 19 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ስለሆነው የሰበር ችሎት ሥነሥርዓት መመሪያ ቁጥር 17/2015 አስመልክቶ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ወቅታዊና ልዩ ልዩ በሚል ዓምድ ላይ ሰኞ ሚያዝያ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ቀርበው የሰጡት ማብራሪያ ገፅ 10 እና 11 ላይ ይመልከቱ ፡፡
1345678910Last