እነ ወ/ሮ ኪሮስ ባይሳ ገ/ሚካኤል እነ... ጉዳዩ የውርስ ሀብት ድርሻ ክፍፍልን የሚመለከት ሲሆንየአሁን አመልካቾች መጋቢት 10 ቀን 2013 ዓ.ም በተጻፈ መልስ የተጠሪዎች አያት ወ/ሮ ጸዳለ ኃይሌ ከሟች ተስፋዬ ታደሰ ጋር በህግ የጸና ጋብቻም ሆነ ከጋብቻ ውጪ የሚኖር... Read more
የጋምቤላ ክልል ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት... ለዚህ የሰበር ክርክር መነሻ የሆነው ጉዳይ ሊቀርብ የቻለው አመልካች ነሀሴ 23 ቀን 2014 ዓ.ም በተፃፈ ማመልከቻ የጋምቤላ ህዝቦች ብ/ክ/መ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመ/ቁ.01168/2014 በቀን 26/11/2014 ዓ.ም... Read more
አቶ ጎበዘ መሀመድ አወል እና ፍትሕ... አመልካች በኢ.ፌ..ዲ.ሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 676(2/ሀ) ስር የተደነገገዉን በመተላለፍ ከቀን 05/10/ 2010ዓ/ም እስከ ቀን 03/03/2013ዓ/ም ድረስ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 ፀጋዘአብ፣ ሁሴን እና ጓደኞቻቸዉ... Read more
እነ ወ/ሮ ጊፍቲ አወል እና እነ ወ/ሮ... ጉዳዩ አንድ ባል ከአንድ በላይ ሚስቶች ሲኖሩት በንብረት ረገድ የሚኖረውን ውጤት የሚመለከት ነው፡፡አመልካቾች በታህሳስ 2 ቀን 2012 ፅፈው ባቀረቡት አቤቱታ 1ኛ አመልካች እና ሟች አቶ አብደላ ሻፊ በ1965 ዓ.ም ተጋብተን ስንኖር... Read more
በመቀሌ ስካሄድ የነበረዉ የፌደራል እና የክልል ፍርድ... በመቀሌ ስካሄድ የነበረዉ የፌደራል እና የክልል ፍርድ... Monday, May 29, 2023 30 (ግንቦት 19/2015 ዓ.ም) በአዉሮፓ ህብረት ቴክኒካዊ ድጋፍ በኢትዮጵያ የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ሪፎርም የሚደግፍ ፕሮጀክት ተቀርጾ እየተከናወነ የመሚገኘኝ ሲሆን ፕሮጀክቱ በአጠቃላይ የኢትዮጵያ መንግስት የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ሪፎርም ሥራዎች የሚደግፍና የፌደራል ፍርድ ቤቶች እና የክልል ፍርድ ቤቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነዉ። Read more
በፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የዘጠኝ ወር ዕቅድ አፈጻጸም ላይ... በፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የዘጠኝ ወር ዕቅድ አፈጻጸም ላይ... Monday, May 22, 2023 46 በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የአስተዳደር ዘርፍ የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የዘጠኝ ወር ዕቅድ አፈጻጸም ላይ የተዘጋጀ ውይይት በፍ/ቤቱ የስብሰባ አዳራሽ ግንቦት 12 ቀን 2015 ዓ.ም ተካሔደ፡፡ Read more
የሕጻናት ፍትሕ ፕሮጀክት ጽ/ቤት በሕጻናት የቅብብሎሽ... የሕጻናት ፍትሕ ፕሮጀክት ጽ/ቤት በሕጻናት የቅብብሎሽ... Wednesday, May 17, 2023 47 በፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የሕጻናት ፍትሕ ፕሮጀክት ጽ/ቤት በፍትሕ ሥርዓቱ ውስጥ የሚያልፉ ሕጻናት የዘርፈ-ብዙ አገልግሎት ተጠቃሚ በሚሆኑበት የቅብብሎሽ ሥርዓት ዙሪያ ያዘጋጀው የውይይት መድረክ ግንቦት 8 ቀን 2015 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ ጎልድ ማርክ ሆቴል ተካሂዷል፡፡ Read more
በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የምርምር እና ሕግ ጉዳዮች... በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የምርምር እና ሕግ ጉዳዮች... Tuesday, May 9, 2023 148 በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የምርምር እና ሕግ ጉዳዮች ዳይሬክተር የሆኑት አቶ አሮን ደጎል በቅርቡ በፍ/ቤቱ ጸድቆ ከሚያዚያ 19 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ስለሆነው የሰበር ችሎት ሥነሥርዓት መመሪያ ቁጥር 17/2015 አስመልክቶ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ወቅታዊና ልዩ ልዩ በሚል ዓምድ ላይ ሰኞ ሚያዝያ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ቀርበው የሰጡት ማብራሪያ ገፅ 10 እና 11 ላይ ይመልከቱ ፡፡ Read more
ሀራጅ ማስታወቂያ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት Elias Adinew / Thursday, April 20, 2023 0 772 የአድራሻ ለውጥ Read more
የሀራጅ ማስታወቂያ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት Elias Adinew / Thursday, April 20, 2023 0 868 የማዚያ ወር Read more