በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ንፋስ ስልክ ላፍቶ ምድብ ችሎት የተደራጀው የሕጻናት ማስመስከሪያ ማዕከል ተመርቆ ተከፈተ በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ንፋስ ስልክ ላፍቶ ምድብ ችሎት የተደራጀው የሕጻናት ማስመስከሪያ ማዕከል ተመርቆ ተከፈተ Friday, June 16, 2023 2186 በፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ስር የተደራጀው የሕጻናት ፍትሕ ፕሮጀክት ከሕጻናት አድን ድርጅት (Save the Children) በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ንፋስ ስልክ ላፍቶ ምድብ ችሎት ያደራጀው የሕጻናት ማስመስከሪያ ማዕከል ሰኔ 8 ቀን 2015 ዓ.ም ተመርቆ ተከፈተ፡፡ Read more
በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ንፋስ ስልክ ላፍቶ ምድብ ችሎት የተደራጀው የሕጻናት ማስመስከሪያ ማዕከል ተመርቆ ተከፈተ በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ንፋስ ስልክ ላፍቶ ምድብ ችሎት የተደራጀው የሕጻናት ማስመስከሪያ ማዕከል ተመርቆ ተከፈተ Friday, June 16, 2023 1704 በፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ስር የተደራጀው የሕጻናት ፍትሕ ፕሮጀክት ከሕጻናት አድን ድርጅት (Save the Children) በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ንፋስ ስልክ ላፍቶ ምድብ ችሎት ያደራጀው የሕጻናት ማስመስከሪያ ማዕከል ሰኔ 8 ቀን 2015 ዓ.ም ተመርቆ ተከፈተ፡፡ Read more
በሀገር አቀፍ የሕግ አውጪዎች የጋራ ምክክር መድረክ ላይ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የለውጥ ፍኖተ ካርታ ቀረበ በሀገር አቀፍ የሕግ አውጪዎች የጋራ ምክክር መድረክ ላይ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የለውጥ ፍኖተ ካርታ ቀረበ Tuesday, June 13, 2023 1621 የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ያዘጋጁት የለውጥ ፍኖተ ካርታ በሀገር አቀፍ የህግ አውጪዎች የጋራ መድረክ ላይ ቀረበ፡፡ Read more
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አመራሮች በድሬደዋ ከተማ ውጤታማ ጉብኝት እና ውይይት አካሄዱ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አመራሮች በድሬደዋ ከተማ ውጤታማ ጉብኝት እና ውይይት አካሄዱ Tuesday, June 13, 2023 1841 በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት የተመራ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት ክብርት ወ/ሮ አበባ እምቢአለ፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክብርት ወ/ሮ ለሊሴ ደሳለኝ እና የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ፉአድ ኪያር እና የከፍተኛ እና የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝዳንቶች ያካተተ ልዑካን ቡድን አባላት በድሬዳዋ ከተማ ለሁለት ቀናት ያካሔዱት ውጤታማ የሆነ ጉብኝት ተጠናቋል፡፡ Read more
ፍ/ቤቶች የሕጻናትን መብቶችና ጥቅሞች ከማስከበር አንጻር ያለባቸውን ኃላፊነት ለመወጣት እየሰሩ እንደሚገኝ ተጠቆመ ፍ/ቤቶች የሕጻናትን መብቶችና ጥቅሞች ከማስከበር አንጻር ያለባቸውን ኃላፊነት ለመወጣት እየሰሩ እንደሚገኝ ተጠቆመ Monday, June 5, 2023 2334 የፌደራል ፍ/ቤቶች የሕጻናትን መብቶችና ጥቅሞች ከማስከበር አንጻር ያለባቸውን ኃላፊነት ለመወጣት የተለያዩ ጥረቶችን በማድረግ ላይ እንደሚገኙ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት ክብርት ወ/ሮ ሌሊሴ ደሳለኝ ገለጹ፡፡ Read more
በመቀሌ ስካሄድ የነበረዉ የፌደራል እና የክልል ፍርድ ቤቶች ምክክር መድረክ በስኬት ተጠናቀቀ በመቀሌ ስካሄድ የነበረዉ የፌደራል እና የክልል ፍርድ ቤቶች ምክክር መድረክ በስኬት ተጠናቀቀ Monday, May 29, 2023 2088 (ግንቦት 19/2015 ዓ.ም) በአዉሮፓ ህብረት ቴክኒካዊ ድጋፍ በኢትዮጵያ የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ሪፎርም የሚደግፍ ፕሮጀክት ተቀርጾ እየተከናወነ የመሚገኘኝ ሲሆን ፕሮጀክቱ በአጠቃላይ የኢትዮጵያ መንግስት የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ሪፎርም ሥራዎች የሚደግፍና የፌደራል ፍርድ ቤቶች እና የክልል ፍርድ ቤቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነዉ። Read more
በፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የዘጠኝ ወር ዕቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት ተካሔደ • ከፍ/ቤቱ በጡረታ ለተሰናበቱ የቀድሞ ሠራተኞች የምስጋና መርሐ-ግብር ተከናውኗል በፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የዘጠኝ ወር ዕቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት ተካሔደ • ከፍ/ቤቱ በጡረታ ለተሰናበቱ የቀድሞ ሠራተኞች የምስጋና መርሐ-ግብር ተከናውኗል Monday, May 22, 2023 2245 በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የአስተዳደር ዘርፍ የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የዘጠኝ ወር ዕቅድ አፈጻጸም ላይ የተዘጋጀ ውይይት በፍ/ቤቱ የስብሰባ አዳራሽ ግንቦት 12 ቀን 2015 ዓ.ም ተካሔደ፡፡ Read more
የሕጻናት ፍትሕ ፕሮጀክት ጽ/ቤት በሕጻናት የቅብብሎሽ ሥርዓት ላይ ያዘጋጀው የውይይት መድረክ ተካሔደ የሕጻናት ፍትሕ ፕሮጀክት ጽ/ቤት በሕጻናት የቅብብሎሽ ሥርዓት ላይ ያዘጋጀው የውይይት መድረክ ተካሔደ Wednesday, May 17, 2023 5021 በፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የሕጻናት ፍትሕ ፕሮጀክት ጽ/ቤት በፍትሕ ሥርዓቱ ውስጥ የሚያልፉ ሕጻናት የዘርፈ-ብዙ አገልግሎት ተጠቃሚ በሚሆኑበት የቅብብሎሽ ሥርዓት ዙሪያ ያዘጋጀው የውይይት መድረክ ግንቦት 8 ቀን 2015 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ ጎልድ ማርክ ሆቴል ተካሂዷል፡፡ Read more