ለፌደራል ፍርድ ቤቶች ዳኞችና የስራ ሃላፊዎች በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ሲሰጥ የነበረው የአቅም ግንባታ ስልጠና ፕሮግራም ተጠናቀቀ

343

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከአውሮፓ ህብረት የወንጀል ፍትህ ማሻሻያ ፕሮጀክት ጋር በመተባበር ለፌደራል ፍርድ ቤቶች ዳኞችና የስራ ሃፊዎች በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ በሶስት ዙር ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ነሃሴ 6 ቀን 2016 ዓ.ም ተጠናቋል፡፡

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ተገመገመ

1108

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የ2016 ዓ.ም እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት የፍርድ ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች፣ ዳኞች እና የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት ሐምሌ 27 ቀን 2016 ዓ.ም ተገምግሟል፡፡

የአውሮፓ ሕብረት ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተሽከርካሪዎች ድጋፍ አደረገ

349

የአውሮፓ ሕብረት በኢትዮጵያ የወንጀል ፍትሕ አስተዳደርን ለመደገፍ በሚያደርገው እንቅስቃሴ የተለያዩ የድጋፎች ማዕቀፎችን የያዘ ፕሮጀክት ተቀርፆ በትግባራ ላይ የሚገኝ ሲሆን በዛሬው እለት ማለትም ሐምሌ 25 ቀን 2016 ዓ.ም በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ዘጠኝ (9) ተሽከርካሪዎችን ለፍርድ ቤቱ አስረክቧል፡፡

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ድሬደዋ ምድብ ችሎት የቢሮ እድሳት የምርቃት ስነ-ስርዓት ተካሄደ

383

ሐምሌ 22 ቀን 2016 ዓ.ም፡- የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ድሬደዋ ምድብ ችሎት የቢሮ እድሳት የምርቃት ስነ-ስርዓት የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት ክብርት ወ/ሮ አበባ እምቢአለ፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክብርት ወ/ሮ ሌሊሴ ደሳለኝ፣ የፌፌራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የበላይ አመራሮች፣ የህዝብ ተመካዮች የህግና ፍትህ ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ ኢሳ ቦሩ፣ የህዝብ ተወካዮች የፋይናንስ ቋሚ ኮሚቴ የተከበሩ አቶ ወንደሰን፣ የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጀዋር፣ የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር የምክር ቤት አባላትና ስራ አስፈጻሚዎች፣ የሀይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና ሌሎች ተጋባዥ አንግዶችና የፍርድ ቤቱ ሰራተኞች በተገኙበት ተካሄደ፡፡

ለፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ተከላካይ ጠበቆች ፣ረዳት ዳኞች እና ሬጂስትራሮች ስልጠና ተሰጠ

374

ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተከላካይ ጠበቆች ፣ ረዳት ዳኞች እና ሬጂስትራሮች “ Work Related Stress Management” በሚል ርዕሰ ጉዳይ ሐምሌ 9 እና 11 ቀን 2016 ዓ.ም ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በአፍሪካ ህብረት በህጻናት ጥበቃ ጉዳዮች እና ሌሎች ጎጂ ተግባራት በኢትዮጵያ ሀገራዊ የክትትል ተልዕኮ ወርክሾፕ ላይ በመገኘት ሪፖርት አቀረበ

553

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ዳይሬክቶሬት "African Union Country Monitoring Mission/Workshop on Child Protection issues and other Harmful Practices in Ethiopia"በሚል የተዘጋጀ 3 ቀን ወርክሾፕ ላይ በመገኘት ፍርድ ቤቶች በህጻናት መብት እና ደህንነት ዙሪያ ያከናወኗቸው ስራዎች ላይ ገለጻ አድርጓል፡፡

123578910Last