የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አርባ ምንጭ ማዕከል የህንፃ እድሳት ምርቃት መርሃግብር ተካሄደ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አርባ ምንጭ ማዕከል የህንፃ እድሳት ምርቃት መርሃግብር ተካሄደ Monday, July 28, 2025 694 የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አርባ ምንጭ ማዕከል የህንፃ እድሳት ተደርጎ በሐምሌ 19 ቀን 2017 ዓ.ም ተመርቋል። Read more
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የእውቅና ሽልማት አበረከተ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የእውቅና ሽልማት አበረከተ Tuesday, July 22, 2025 653 የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለቴክኖሎጂ መሰረተ ልማት ዝርጋታ ላደረገው አስተዋጽኦ፣ ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የኢንፎርሜሽንና ኮሚዩኒኬሽን ክፍል ሃላፊና ባለሙያዎች ላደረጉት ድጋፍ የእውቅና ምስክር ወረቀት አበርክቷል፡፡ Read more
በተሻሻለው የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 3/2017 ላይ ለፌደራልና ለክልል የፍትሕ ተቋማት ተሳታፊዎች ሲሰጥ የቆየው የአሰልጣኞች ሥልጠና ተጠናቀቀ በተሻሻለው የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 3/2017 ላይ ለፌደራልና ለክልል የፍትሕ ተቋማት ተሳታፊዎች ሲሰጥ የቆየው የአሰልጣኞች ሥልጠና ተጠናቀቀ Monday, July 21, 2025 940 በአገራችን ፍርድ ቤቶች የቅጣት ውሳኔዎችን ወጥነት እና ትክክለኛነት ለማረጋገጥ የቅጣት አወሳሰን መመሪያ መኖር አስፈላጊ መሆኑ ታምኖበት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይህንኑ መመሪያ የማውጣት ሥልጣን በወንጀል ሕግ አንቀጽ 88(4) በተሰጠው መሠረት ፍርድ ቤቱ በቅርቡ አሻሽሎ ባወጣው የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 3/2017 ላይ ለፌደራልና ለክልል የፍትሕ ተቋማት ተሳታፊዎች ከሐምሌ 10-12 ቀን 2017 ዓ.ም ሲሰጥ የቆየው የአሰልጣኞች ሥልጠና ተጠናቀቀ፡፡ Read more
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ወንጀል ችሎት ምድብ የሬጅስትራር አንድ መስኮት አገልግሎት ተመረቀ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ወንጀል ችሎት ምድብ የሬጅስትራር አንድ መስኮት አገልግሎት ተመረቀ Wednesday, July 16, 2025 926 የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ወንጀል ችሎት ምድብ የሬጅስትራር አንድ መስኮት አገልግሎት ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት በክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት እና በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት በክብርት ወ/ሮ ሌሊሴ ደሳለኝ ተመርቆ በይፋ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ Read more
የተዘዋዋሪ እና ቋሚ ምድብ ችሎቶች ክትትል እና ግምገማን ዓላማ ያደረገ ጉብኝት ተካሔደ የተዘዋዋሪ እና ቋሚ ምድብ ችሎቶች ክትትል እና ግምገማን ዓላማ ያደረገ ጉብኝት ተካሔደ Tuesday, July 15, 2025 582 በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚደንት በክብርት ወ/ሮ አበባ እምቢአለ የተመራ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመራሮች ልዑክ በሶማሌ እና በሐረሪ ክልሎች ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች እንዲሁም በድሬዳዋ ምድብ ችሎቶች እና የከተማ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች በመዘዋወር የክትትል እና ግምገማ ጉብኝት አካሄደዋል፡፡ Read more
የፌደራል ፍርድ ቤቶች ከፍተኛ አመራሮች፣ ዳኞችና የስራ ኃላፊዎች የአረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ የፌደራል ፍርድ ቤቶች ከፍተኛ አመራሮች፣ ዳኞችና የስራ ኃላፊዎች የአረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ Monday, July 14, 2025 646 እንደ ሀገር የሚካሄደዉን የአየር ንብረት ለዉጥ ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት የሚሰሩ ስራዎች አካል የሆነዉን እና ለ7ኛ ዙር እየተካሄደ ያለዉን ሀገር አቀፍ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ ፌደራል ፍርድ ቤቶች እና ተጠሪ ተቋማት ተሳትፎ አድርገዋል፡፡ Read more
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ለፌደራል ፍርድ ቤቶች ዳኞች በሰብዓዊ መብቶች ዙሪያ ስልጠና ለመስጠት የሚያስችል የዳሰሳ ጥናት ሪፖርት አቀረበ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ለፌደራል ፍርድ ቤቶች ዳኞች በሰብዓዊ መብቶች ዙሪያ ስልጠና ለመስጠት የሚያስችል የዳሰሳ ጥናት ሪፖርት አቀረበ Thursday, July 10, 2025 753 የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ለፌደራል ፍርድ ቤቶች ዳኞች በሰብዓዊ መብቶች ዙሪያ ስልጠና ለመስጠት የሚያስችል የዳሰሳ ጥናት ሪፖርት በቀን 02/11/2017 ዓ.ም አቅርቧል፡፡ የዳሰሳ ጥናቱ ዓላማ በሰብአዊ መብቶች ዙሪያ የእውቀት፣ ክህሎት እና ሙያዊ አመለካከት ክፍተቶች ካሉ በዳሰሳ ጥናት በመለየት ለዳኞች የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና ለመስጠት እና የዳኞችን የስልጠና ፍላጎት ለመለየት ነው፡፡ Read more
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከባለድርሻ አካላት ጋር ዉይይት አደረገ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከባለድርሻ አካላት ጋር ዉይይት አደረገ Friday, July 4, 2025 710 በዳኝነት አገልግሎት አሰጣጡ የሚስተዋሉ ክፍተቶችና የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶች እንዲሁም መፍትሄዎች ማስቀመጥ የሚቻልባቸዉ ሁኔታዎች ላይ የሚመክር የዉይይት መድረክ ሰኔ 24 ቀን 2017 ዓ.ም ተካሂዷል፡፡ Read more