የፌደራል ፍርድ ቤቶች የዋይድ ኤርያ ኔትወርክ ፕሮጀክት አፈጻጸም ያለበት ደረጃ ክትትልና ግምገማ ተካሄደ የፌደራል ፍርድ ቤቶች የዋይድ ኤርያ ኔትወርክ ፕሮጀክት አፈጻጸም ያለበት ደረጃ ክትትልና ግምገማ ተካሄደ Friday, July 12, 2024 619 የፌደራል ፍርድ ቤቶችን በዋይድ ኤርያ ኔትወርክ (WAN) ለማገናኘት እየተከናወነ የሚገኘውን የፕሮጀክት አፈጻጸም የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የሕግ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣ የፕላንና በጀት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣ የፌደራል ፍርድ ቤቶች አመራሮች፣ የኢትዮ ቴሌኮም የስራ ሃላፊዎች እንዲሁም ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች ሐምሌ 4 ቀን 2016 ዓ.ም በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃና ከፍተኛ ፍርድ ቤት እንዲሁም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ጎብኝተዋል፡፡ Read more
በተከታታይ የወንጀል ክስ አሰማም ሂደት ዙሪያ በተዘጋጀ ጥናት ላይ የማረጋገጫ እና የውይይት መድረክ (Validation and Consultation Workshop) ተካሔደ በተከታታይ የወንጀል ክስ አሰማም ሂደት ዙሪያ በተዘጋጀ ጥናት ላይ የማረጋገጫ እና የውይይት መድረክ (Validation and Consultation Workshop) ተካሔደ Monday, July 8, 2024 2014 ከፌደራል ፍርድ ቤቶች፣ ከፍትሕ ሚኒስቴር፣ ከፌደራልና ከአዲስ አበባ ፖሊስ፣ ከፌደራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር እና ከፌደራል ጠበቆች ማሕበር የተወከሉ የሥራ ኃላፊዎች፣ ዳኞች እንዲሁም ባለሙያዎች የተሳተፉበትና በተከታታይ የወንጀል ክስ አሰማም ሂደት (Continuous Criminal Trial) ላይ ‹‹Assessment of gaps that obstruct continuous ctriminal trials in federal courts›› በሚል ርዕስ በተከናወነ ጥናት ላይ የማረጋገጫ እና የምክክር መድረክ (Validation Workshop) ሰኔ 29 ቀን 2016 ዓ.ም ተካሄዷል፡፡ Read more
ፍርድ ቤቱ የሰበር ዉሳኔ የድምጽ ቅጂ ለኢትዮጵያ ዓይነ ስዉራን ብሔራዊ ማህበር አበረከተ ፍርድ ቤቱ የሰበር ዉሳኔ የድምጽ ቅጂ ለኢትዮጵያ ዓይነ ስዉራን ብሔራዊ ማህበር አበረከተ Wednesday, July 3, 2024 750 የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስገዳጅ የህግ ትርጉም የሰጠባቸዉን በድምጽ ቅጂ መልክ የተዘጋጁ ከቅጽ 1-18 ያሉ የሰበር ዉሳኔዎች ለኢትዮጵያ ዓይነ ስዉራን ብሄራዊ ማህበር ሰኔ 25 ቀን 2016 ዓ/ም አበረከተ። Read more
ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞችና የስራ ሃላፊዎች የ‹‹stress management›› & ‹‹ emotional intelligence›› በሚል ርዕሰ ጉዳይ የክህሎት ስልጠና ተሰጠ ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞችና የስራ ሃላፊዎች የ‹‹stress management›› & ‹‹ emotional intelligence›› በሚል ርዕሰ ጉዳይ የክህሎት ስልጠና ተሰጠ Monday, July 1, 2024 718 ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞችና የስራ ሃላፊዎች በቀን 22/10/2016 ዓ.ም ‹‹stress management›› & ‹‹ emotional intelligence›› በሚል ርዕሰ ጉዳይ የክህሎት ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ የስልጠናው አላማ ዳኞችና የፍርድ ቤት የስራ ሃላፊዎች ከዕለት ተዕለት ስራቸው ጋር በተገናኘ ጫናዎችን የሚያስተናግዱበት፣ የሚቋቋሙበትንና የአመራር ክህሎትን የሚያሳድጉባቸው ክህሎቶች/ዘዴዎች ላይ የግንዛቤ ማስጨባጫ መስጠት ነው። Read more
በሩሲያ ፌዴሬሽን የሕገመንግስት ፍርድ ቤት በተዘጋጀውና ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ25 በላይ ሃገራት ህገመንግስታዊ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንቶች በተገኙበት ‹‹Protection of Rights and Constitutional Supervision›› በሚል ርዕስ ዓለም አቀፍ ኮንፍረንስ ተካሂዷል በሩሲያ ፌዴሬሽን የሕገመንግስት ፍርድ ቤት በተዘጋጀውና ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ25 በላይ ሃገራት ህገመንግስታዊ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንቶች በተገኙበት ‹‹Protection of Rights and Constitutional Supervision›› በሚል ርዕስ ዓለም አቀፍ ኮንፍረንስ ተካሂዷል Thursday, June 27, 2024 628 በሩሲያ ፌዴሬሽን የሕገመንግስት ፍርድ ቤት ‹‹Protection of Rights and Constitutional Supervision›› በሚል ርዕስ በቀን 19/10/2016 ዓ.ም በተዘጋጀውና ከ25 በላይ ሃገራት ህገመንግስታዊ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንቶች በተገኙበት ዓለም አቀፍ ኮንፍረንስ ላይ የኢፌዲሪ የሕገመንግሥት አጣሪ ጉባኤ ሰብሳቢና የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት በሩሲያ ፌዴሬሽን በሴንት ፒተርስበርግ ከተማ ሕገመንግሥታዊ ፍርድ ቤት በመገኘት የኢፌድሪ የህገ መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤን ሚና፣ አወቃቀር፣ አደረጃጀትና አሠራር፣ ሥልጣንና ተግባራቱን በተመለከተ ያለውን ተሞክሮ አቅርበዋል Read more
በህጻናት ዝቅተኛ የወንጀል ተጠያቂነት እድሜ ላይ ያተኮረ ስልጠና እና ውይይት ከኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጋር ተካሄደ በህጻናት ዝቅተኛ የወንጀል ተጠያቂነት እድሜ ላይ ያተኮረ ስልጠና እና ውይይት ከኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጋር ተካሄደ Wednesday, June 26, 2024 772 በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ዳይሬክቶሬት እና በUNFPA ትብብር የህጻናት የወንጀል ተጠያቂነት ዝቅተኛ እድሜን በተመለከተ ሰኔ 15 ቀን 2016 ዓ.ም ከክቡራን የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ህግ እና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር ውይይት ተደርጓል Read more
የፍርድ ቤቱ የፍትሃብሄር ይግባኝ ሰሚ ችሎት ሰራተኞች እና ሀላፊዎች ጋር የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ውይይት አደረጉ የፍርድ ቤቱ የፍትሃብሄር ይግባኝ ሰሚ ችሎት ሰራተኞች እና ሀላፊዎች ጋር የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ውይይት አደረጉ Tuesday, June 25, 2024 596 የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የፍትሃብሄር ይግባኝ ሰሚ ችሎት ሰራተኞች ከሀላፊዎች ጋር በመሆን የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ሰኔ 15 ቀን 2015 ዓ.ም ውይይት አድርገዋል Read more
የብሪክስ አባል ሃገራት የጠቅላይ ፍርድ ቤቶች ፕሬዝደንቶች ፎረም ተጠናቀቀ የብሪክስ አባል ሃገራት የጠቅላይ ፍርድ ቤቶች ፕሬዝደንቶች ፎረም ተጠናቀቀ Tuesday, June 25, 2024 695 በራሽያ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት ከሰኔ 10-14 ቀን 2016 ዓ/ም ሲካሄድ የቆየው የብሪክስ አባል ሀገራት ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች ፕሬዝደንቶች ለ5 ቀናት የተሳተፉበትና “ብሪክስ ቺፍ ጀስቲስ ፎረም” በሚል ርዕስ ሲካሄድ የነበረዉ የጋራ የዉይይት መድረከ ተጠናቀቀ Read more