ቢትወደድ ጂማ እና እነ አቶ ሳምሶን መለሰ (2ሰዎች)የሰበር መዝገብ ቁጥር - 245370
ጉዳዩ የተጀመረው በኦሮሚያ ክልል የሴደን ሶዶ ወረዳ ፍርድ ቤት ሲሆን አመልካች ከሳሽ ተጠሪዎች ተከሳሾች በመሆን ተከራክረዋል፡፡ አመልካች በተጠሪዎች ላይ ያቀረበው ክስ ይዘት በምስራቅ ታደሰ ዳቢ፣ በምእራብ እና ደቡብ መንገድ በሰሜን ቢትወደድ ጅማ የሚዋሰን ሁለት ቀርጥ እንዲሁም በምስራቅ አረጋሽ ግራኝ በምእራብ ለኤልጆ ባንቲ በሰሜን ታደሰ ዳቢ እና በደቡብ መዲና ሰኢድ የሚያዋስኑት ሁለት ቀርጥ በተጨማሪም በምስራቅ እና በሰሜንና በደቡብ መንገድ በምዕራብ በይራባ ወሸንቦ ቀበሌ የሚዋሰን አንድ ቀርጥ በድምሬ አምስት ቀርጥ ይዞታዮን ተከሳሾች ከ 10/10/2013 አ.ም ጀምሮ እንዳልጠቀምበት የከለከሉኝ በመሆኑ እንዲለቁልኝ እንዲወሰን የሚል ነው፡፡መልካም ንባብ…
3048
Documents to download
-
245370(.pdf, 844.03 KB) - 405 download(s)