Login
Federal Supreme Court
Search
  • ዋና ገፅ
  • ስለ ፍርድ ቤቱ
    • የዳኝነት ታሪክና ስርዐት
    • ራዕይ፣ ተልዕኮና የተሰጠ ኃላፊነት
    • ፕሬዝደንት
      • በስራ ላይ ያሉ ፕሬዝደንት
    • ም/ፕሬዝደንት
      • በስራ ላይ ያሉ ም/ፕሬዝደንት
      • የቀድሞ ም/ፕሬዚደንቶች
    • ዳኞች
      • በስራ ላይ ያሉ ዳኞች
      • የቀድሞ ዳኞች
    • አስተዳደር እና ዳይሬክቶሬቶች
  • የፍርድ ቤቱ አገልግሎቶች
    • የሬጂስትራር አገልግሎት
      • የተለያዩ የፍ/ቤት ፎርሞች
    • የፍርድ ቤቱ ዕለታዊ መርሐ-ግብር
    • የጉዳዮች መከታትያ
    • የፍርድ ቤት ሰነዶችን ለመጠየቅ
      • ውሳኔ ያገኙ ጉዳዮችን ለመጠየቅ
    • የህግ ድጋፍ
      • የተከላካይ ጠበቆች አገልግሎት
    • የፍርድ ቤት መር አስማሚነት
    • የትርጉም አገልግሎት
  • ኢ-ፋይሊንግ
    • Quick Start Guide
      • መመዝገብ
      • ኢ-መዝገብ መክፈት
    • የአጠቀቃቀም መግለጫ
    • ደንቦችና መመሪያዎች
    • ቅጾች
    • ማስተማሪያዎች እና ማሳያዎች
  • ወደ ፍርድ ቤት ሲሄዱ
    • በፍርድ ቤት ሲገኙ
      • ምን ማየት እና ማድረግ እችላለሁ?
    • የችሎት ውስጥ ሥነሥርዓት
      • ችሎት ስርዓት ደንቦች
    • መረጃ ለወንጀል ተጠርጣሪዎች/ተከሳሾች
    • መረጃ ለፍትሐብሔር ተከራካሪዎች
    • በፍርድ ቤት ራስን ስለመወከል
    • መረጃ- ምስክር ሆነው ለሚቀርቡ
    • መረጃ ለሕግ ባለሙያዎች
    • በተደጋጋሚ የሚቀርቡ ጥያቄዎች
  • ዲጂታል የሕግ ቤተ መጽሐፍት
    • ዓመታዊ ሪፖርቶች
    • የፍርድ ቤቱ አሁናዊ ሁኔታ
    • የዳኞች ወርሐዊ ጉባዔ
    • በፌደራል መንግሥት የወጡ ሕጎች
    • የተለያዩ ሰነዶች
    • የህትመት ውጤቶች
      • የህግ መጽሄት
      • የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ ቅፅ
      • ጋዜጣ
    • ውሳኔዎች
      • ሰበር ውሳኔዎች
      • የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ውሳኔዎች
  • ዜናዎች
    • መግለጫዎች
    • ምስሎችና ሌሎች
      • ፎቶዎች
      • ተንቀሳቃሽ ምስሎች
    • ለመገናኛ ብዙሃን
      • ዜና መግለጫዎች
      • የፍርድ ቤት ውሎ አዘጋገብ ጥቆማዎች
      • ንግግሮች
  • መገናኛ
    • የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
    • የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
    • የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
    • አስተያየት መስጫ
  • የጨረታ-ማስታወቂያ
  • የፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት
    • ስለ ፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት
    • የሐራጅ ማስታወቂያ
  • የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት-
    • መጀመሪያ
    • እኛን ለማግኘት
    • አጋር ድርጅቶች
    • አገልግሎቶች
    • አርቲክሎች
    • ዜናዎች
    • ጋለሪ
  • ክፍት የስራ ማስታወቂያ
ማክሰኞ ፣ ግንቦት 27 ቀን 2025
/ Categories: CASSATION, Cassation

ትሬድ ፓዝ ኢንተርናሽናል ኃላ/የተወ/የግ/ማህበር እና ቱርክ አየር መንገድ፤ዘመን ባንክ የሰ/መ/ቁ168954

አመልካች ለፍርድ ቤቱ ያቀረበዉ ክስ ይዘትም በአጭሩ፡- ከ1ኛ ተከሳሽ ጋር በተደረገ የአየር ጭነት ሽያጭ ወኪልነት ዉል መሠረት የሚጠበቅብኝን ግዴታ ባልፈጽም እስከ ብር 6,984,075.00 የሚደርስ፣ እንዲሁም ህዳር 08 ቀን 2007 ዓ.ም በተደረገ የፖስታ አገልግሎት ዉል የገባሁትን ግዴታ ባልፈጽም እስከ ብር 300,000.00 የሚደርስ 2ኛ ተከሳሽ የባንክ ዋስትና ሰጥቷል፡፡ ከሳሽ በሁለቱም ዉሎች የሚጠበቅብኝን ግዴታ ተወጥቼ እያለሁ ከፖስታ አገልግሎት ዉል ጋር በተያያዘ የተፈጠረን የሂሳብ ልዩነት በተመለከተ በዉይይት ላይ እያለን 1ኛ ተከሳሽ 2ኛ ተከሳሽ በሰጠዉ ዋስትና መሠረት ብር 6,984,075.00 እንዲከፍለዉ የጠየቀዉ ሲሆን፣ 2ኛ ተከሳሽም የተጠየቀዉን ገንዘብ ለ1ኛ ተከሳሽ ከፍሎ በኋላ እንደሚጠይቀኝ አሳዉቆኛል፡፡ ይሁንና ይህ የብር 6,984,075.00 ዋስትና የተሰጠዉ ለአየር ጭነት አገልግሎት እንጂ ለፖስታ አገልግሎት ካለመሆኑም በላይ ክፍያዉን 2ኛ ተከሳሽ የሚፈጽመዉ ከሆነ በከሳሽ መልካም ስም ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ የሚያሳድር እና ከባንኮች የምፈልገዉን አገልግሎት ለማግኘት እንቅፋት የሚፈጥርና ከተሰማራሁበት ንግድ አንፃር ሊተካና ሊካካስ የማይችል ጉዳት የሚያደርስብኝ በመሆኑ 2ኛ ተከሳሽ ገንዘቡን ለ1ኛ ተከሳሽ መክፈል የለበትም ተብሎ ይወሰንልኝ የሚል ነዉ፡፡ ተጠሪዎች በየበኩላቸዉ ባቀረቡት መልስ፣ በ2ኛ ተከሳሽ ለ1ኛ ተከሳሽ የተሰጠ የዋስትና ሰነድ ከዋናዉ ዉል ተለይቶ የቆመ እና ያለ ቅድመ ሁኔታ ጥያቄ ሲቀርብ የሚከፈል የዋስትና ዓይነት መሆኑን ጠቅሰዉ የቀረበባቸዉ ክስ ተቀባይነት የለዉም በማለት ተመሳሳይ ይዘት ያለዉ ክርክር አቅርበዋል፡፡መልካም ንባብ…

Print
1900

Documents to download

  • 168954(.pdf, 830.42 KB) - 239 download(s)

Categories

  • 2011 Expand/Collapse
  • 2012 Expand/Collapse
  • 2013 Expand/Collapse
    መገናኛ
  • ስልክ : +251-11-1-55-34-00 /
  •          +251-11-1-11-04-32
  • ፋክስ : +251 111-550278 /
  •          +251 111-565583
  • ኢሜል : fscpublicrelation@gmail.com
  • አድራሻ ፡ 6 ኪሎ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
ፈጣን አገናኝ
  • ስለፍርድ ቤቱ 
  • ኢ-ፋይሊንግ
  • የቀን መቁጠሪያ
  • ዜና መግለጫዎች
  • የጉዳዮች መከታተያ
  • በተደጋጋሚ የሚቀርቡ ጥያቄዎች
    ያግኙን
  • Privacy Policy
  • |
  • Site Map
Copyright 2025 by Federal Supreme Court
Powered By Bsquare IT Solutions