አቶ ታዬ ከተማ ደጋጋ እናእነ አቶ ሙሉጌታ ታደሰ (3ሰዎች) የሰ/መ/ቁጥር---244417
ለዚህ ሰበር ክርክር መነሻ የሆነው የገጠር መሬት ይዞታ ዉርስን የተመለከተ ጉዳይ ሲሆን የተጀመረው በሲናና ወረዳ ፍ/ቤት ነው፡፡ በዚህ ፍ/ቤት 2ኛ ተጠሪ ከሳሽ፤ አመልካች ተከሳሽ ሲሆኑ 1ኛ እና 3ኛ ተጠሪዎች እንዲሁም አቶ ጉደታ ሸለማ እና አቶ መርጋ ደበላ ጣልቃ ገቦች ነበሩ፡፡ የሰበር አቤቱታዉ የቀረበዉ የባሌ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት በመ/ቁ 33516 መጋቢት 14 ቀን 2014 ዓ.ም የወረዳዉን ፍ/ቤት በማሻሻል የሰጠዉና በየደረጃዉ ባሉት የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ችሎቶች በተሰጡ ዉሳኔዎች የጸናዉ ዉሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ ሊታረም ይገባል በሚል ነዉ፡፡መልካም ንባብ…
2361
Documents to download
-
244417(.pdf, 848.58 KB) - 319 download(s)