እነ አቢብ አብዲ (3) ሰዎች እነ ዓሊ ዮሜ ዩሱፍ የሰ/መ/ቁጥር---250757
ክስ ይዘት በአጭሩ: - ለ60 ዓመት በይዞታቸዉ ስር አድርገዉ ጫት በመትል፤ ቦቆሎና ማሽላ እየዘሩ ሲጠቀሙበት ነበረዉን በጅግጅጋ ከተማ አስተዳደር ቀበሌ 20 ዉስጥ የሚገኘዉን ስፋቱ 60 ቆጢ የእርሻ መሬት ይዞታቸዉን በኃይል ወረራ በማድረግ አመልካቾች ይዘዉት በፀጥታ አስከባሪዎች እንዲያቆሙ ትዕዛዝ ቢሰጣቸዉም ከድርጊታቸዉ ሳይገቱየዘሩት እህል በከፊል አዉድመዋል፡፡ ስለሆነም አመልካቾች የፈጠሩት ሁከት እንዲወገድላቸዉ እንዲወሰን የሚጠይቅ ነዉ፡፡መልካም ንባብ….
2720
Documents to download
-
250757(.pdf, 839.75 KB) - 373 download(s)