Login
Federal Supreme Court
Search
  • ዋና ገፅ
  • ስለ ፍርድ ቤቱ
    • የዳኝነት ታሪክና ስርዐት
    • ራዕይ፣ ተልዕኮና የተሰጠ ኃላፊነት
    • ፕሬዝደንት
      • በስራ ላይ ያሉ ፕሬዝደንት
    • ም/ፕሬዝደንት
      • በስራ ላይ ያሉ ም/ፕሬዝደንት
      • የቀድሞ ም/ፕሬዚደንቶች
    • ዳኞች
      • በስራ ላይ ያሉ ዳኞች
      • የቀድሞ ዳኞች
    • አስተዳደር እና ዳይሬክቶሬቶች
  • የፍርድ ቤቱ አገልግሎቶች
    • የሬጂስትራር አገልግሎት
      • የተለያዩ የፍ/ቤት ፎርሞች
    • የፍርድ ቤቱ ዕለታዊ መርሐ-ግብር
    • የጉዳዮች መከታትያ
    • የፍርድ ቤት ሰነዶችን ለመጠየቅ
      • ውሳኔ ያገኙ ጉዳዮችን ለመጠየቅ
    • የህግ ድጋፍ
      • የተከላካይ ጠበቆች አገልግሎት
    • የፍርድ ቤት መር አስማሚነት
    • የትርጉም አገልግሎት
  • ኢ-ፋይሊንግ
    • Quick Start Guide
      • መመዝገብ
      • ኢ-መዝገብ መክፈት
    • የአጠቀቃቀም መግለጫ
    • ደንቦችና መመሪያዎች
    • ቅጾች
    • ማስተማሪያዎች እና ማሳያዎች
  • ወደ ፍርድ ቤት ሲሄዱ
    • በፍርድ ቤት ሲገኙ
      • ምን ማየት እና ማድረግ እችላለሁ?
    • የችሎት ውስጥ ሥነሥርዓት
      • ችሎት ስርዓት ደንቦች
    • መረጃ ለወንጀል ተጠርጣሪዎች/ተከሳሾች
    • መረጃ ለፍትሐብሔር ተከራካሪዎች
    • በፍርድ ቤት ራስን ስለመወከል
    • መረጃ- ምስክር ሆነው ለሚቀርቡ
    • መረጃ ለሕግ ባለሙያዎች
    • በተደጋጋሚ የሚቀርቡ ጥያቄዎች
  • ዲጂታል የሕግ ቤተ መጽሐፍት
    • ዓመታዊ ሪፖርቶች
    • የፍርድ ቤቱ አሁናዊ ሁኔታ
    • የዳኞች ወርሐዊ ጉባዔ
    • በፌደራል መንግሥት የወጡ ሕጎች
    • የተለያዩ ሰነዶች
    • የህትመት ውጤቶች
      • የህግ መጽሄት
      • የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ ቅፅ
      • ጋዜጣ
    • ውሳኔዎች
      • ሰበር ውሳኔዎች
      • የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ውሳኔዎች
  • ዜናዎች
    • መግለጫዎች
    • ምስሎችና ሌሎች
      • ፎቶዎች
      • ተንቀሳቃሽ ምስሎች
    • ለመገናኛ ብዙሃን
      • ዜና መግለጫዎች
      • የፍርድ ቤት ውሎ አዘጋገብ ጥቆማዎች
      • ንግግሮች
  • መገናኛ
    • የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
    • የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
    • የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
    • አስተያየት መስጫ
  • የጨረታ-ማስታወቂያ
  • የፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት
    • ስለ ፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት
    • የሐራጅ ማስታወቂያ
  • የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት-
    • መጀመሪያ
    • እኛን ለማግኘት
    • አጋር ድርጅቶች
    • አገልግሎቶች
    • አርቲክሎች
    • ዜናዎች
    • ጋለሪ
  • ክፍት የስራ ማስታወቂያ
ሰኞ ፣ የካቲት 8 ቀን 2021
/ Categories: CASSATION, Judgement, 2013, Cassation

እነ ወ-ሮ መሰረት ገብሬ እና ወ-ሮ ወርቋሃ ገብሬ የሰ-መ-ቁ 182459

የሰበር አቤቱታው የቀረበው አመልካች የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በመ/ቁ 123889 በቀን 15/12/2011 ዓ.ም የሰጠው ውሳኔ እንዲሁም የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት በመ/ቁ 222328 በቀን 15/09/2011 ዓ.ም ያሳለፈው ብይን መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ ይታረምልኝ በማለት ስለጠየቁ ነው። ለውሳኔው ምክንያት የሆነው ክርክር በስር የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የተጀመረው የአሁን ተጠሪዎች ባቀረቡት የመቃወሚያ አቤቱታ ሲሆን የአሁን አመልካች የመቃወም ተጠሪ ነበሩ፡፡ከመዝገቡ መረዳት እንደሚቻለው ተጠሪዎች በቀን 08/12/2009 ዓ.ም ባቀረቡት የመቃወም አቤቱታ የአሁን አመልካች የአቶ ገብሬ ደስታ ልጅ ሳትሆን ልጅ ነኝ በማለት አመልክታ ፍ/ቤቱ ልጅ ነሽ በማለት የሰጠው ውሳኔ እንዲሰረዝልን በማለት ጠይቀዋል፡፡አመልካች በሰጡት መልስ በጋብቻ ውስጥ ስለተወለድኩ እና በህጉ ላይ የተመለከተውን የህግ ግምት ስላላስተባበሉ፤ ሟች እናትና አባቴ በ1965 ተጋብተው በ1969 ዓ.ም የተወለድኩ በመሆኑ፤ እንዲሁም ሟች አባቴ ልጅ መሆኔን አምኖ እንደ ልጅ ሲያስተምረኝ እና ሲንከባከበኝ ስለነበር አቤቱታቸው ውድቅ ይደረግልኝ በማለት ተከራክረዋል፡፡                                            ፍርድ ቤቱም የመቃወም ተከሳሽ የሟች አቶ ገብሬ ደስታ ልጅ ናቸው በማለት የተሰጠው ውሳኔ ሊሰረዝ ይገባል ወይስ አይገባም? የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ክርክርና ማስረጃውን መርምሮ ውሳኔ ሰጥቷል፡፡ በሰጠው ውሳኔ አቶ ገብሬ ደስታ እና ወ/ሮ ዳዊ ገመቹ ጋብቻ መስርተው የነበረ መሆኑና የመቃወም ተከሳሽን ያሳደጓቸው መሆኑ በግራ ቀኙ የታመኑ ፍሬ ነገሮች ናቸው፡፡  የመቃወም ተከሳሽ አቶ ገብሬ ደስታ እና ወ/ሮ ዳዊ ገመቹ በ1965 ዓ.ም ተጋብተው በ1969 ዓ.ም ተወለድኩ በማለት ቢከራከሩም ምስክሮቻቸው ግን አቶ ገብሬ ደስታ እና ወ/ሮ ዳዊ ገመቹ መቼ እንደተጋቡ አላስረዱም፡፡  በተጨማሪም የመቃወም ተከሳሽ የልደት ምስክር ወረቀት ቢያወጡም የመቃወም ከሳሾች ምስክሮች በተመሳሳይ ቃል የመቃወም ተከሳሽ እናትና አቶ ገብሬ ደስታ ከመጋባታቸው በፊት የመቃወም ተከሳሽ ተወልደው የመጡ መሆኑን መስክረዋል፡፡ ሟች የመቃወም ተከሳሽን ያሳደጓቸው፣ ያስተማሯቸው እና በስማቸው የሚጠሩ መሆኑ በመቃወም ተከሳሽ ማስረጃዎች ቢረጋገጥም ይህን ያደረጉት ግን የሚስታቸው ልጅ በመሆናቸው ምክንያት እንጂ ልጃቸው በመሆናቸው አይደለም፡፡ በመቃወም ከሳሾች እና ተከሳሽ መካከል ዝምድና እንደሌለም በምርመራ ተጣርቷል፡፡ በመሆኑም የመቃወም ተከሳሽ የሟች አቶ ገብሬ ደስታ ልጅ ናቸው በማለት በቀን 09/10/2009 ዓ.ም የተሰጠው ውሳኔ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 360(2) መሰረት ተሰርዟል በማለት ውሳኔ ሰጥቷል፡፡….

 

Previous Article አቶ ብርሃኑ ታደሰ እና የልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ቤቶች አስተዳደር ፅ-ቤት የሠ-መ-ቁጥር 190440
Next Article እነ መቶ አለቃ ኩምሳ ጨመዳ፣ወ-ሮ ኡርጌ መርጋ እና አቶ ካሳሁን አድነው የሰ-መ-ቁ 188071
Print
18702

Documents to download

  • እነ ወ-ሮ መሰረት ገብሬ እና ወ-ሮ ወርቋሃ ገብሬ የሰ-መ-ቁ 182459(.pdf, 507.43 KB) - 1337 download(s)

Categories

  • 2011 Expand/Collapse
  • 2012 Expand/Collapse
  • 2013 Expand/Collapse
    መገናኛ
  • ስልክ : +251-11-1-55-34-00 /
  •          +251-11-1-11-04-32
  • ፋክስ : +251 111-550278 /
  •          +251 111-565583
  • ኢሜል : fscpublicrelation@gmail.com
  • አድራሻ ፡ 6 ኪሎ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
ፈጣን አገናኝ
  • ስለፍርድ ቤቱ 
  • ኢ-ፋይሊንግ
  • የቀን መቁጠሪያ
  • ዜና መግለጫዎች
  • የጉዳዮች መከታተያ
  • በተደጋጋሚ የሚቀርቡ ጥያቄዎች
    ያግኙን
  • Privacy Policy
  • |
  • Site Map
Copyright 2026 by Federal Supreme Court
Powered By Bsquare IT Solutions