Login
Federal Supreme Court
Search
  • ዋና ገፅ
  • ስለ ፍርድ ቤቱ
    • የዳኝነት ታሪክና ስርዐት
    • ራዕይ፣ ተልዕኮና የተሰጠ ኃላፊነት
    • ፕሬዝደንት
      • በስራ ላይ ያሉ ፕሬዝደንት
    • ም/ፕሬዝደንት
      • በስራ ላይ ያሉ ም/ፕሬዝደንት
      • የቀድሞ ም/ፕሬዚደንቶች
    • ዳኞች
      • በስራ ላይ ያሉ ዳኞች
      • የቀድሞ ዳኞች
    • አስተዳደር እና ዳይሬክቶሬቶች
  • የፍርድ ቤቱ አገልግሎቶች
    • የሬጂስትራር አገልግሎት
      • የተለያዩ የፍ/ቤት ፎርሞች
    • የፍርድ ቤቱ ዕለታዊ መርሐ-ግብር
    • የጉዳዮች መከታትያ
    • የፍርድ ቤት ሰነዶችን ለመጠየቅ
      • ውሳኔ ያገኙ ጉዳዮችን ለመጠየቅ
    • የህግ ድጋፍ
      • የተከላካይ ጠበቆች አገልግሎት
    • የፍርድ ቤት መር አስማሚነት
    • የትርጉም አገልግሎት
  • ኢ-ፋይሊንግ
    • Quick Start Guide
      • መመዝገብ
      • ኢ-መዝገብ መክፈት
    • የአጠቀቃቀም መግለጫ
    • ደንቦችና መመሪያዎች
    • ቅጾች
    • ማስተማሪያዎች እና ማሳያዎች
  • ወደ ፍርድ ቤት ሲሄዱ
    • በፍርድ ቤት ሲገኙ
      • ምን ማየት እና ማድረግ እችላለሁ?
    • የችሎት ውስጥ ሥነሥርዓት
      • ችሎት ስርዓት ደንቦች
    • መረጃ ለወንጀል ተጠርጣሪዎች/ተከሳሾች
    • መረጃ ለፍትሐብሔር ተከራካሪዎች
    • በፍርድ ቤት ራስን ስለመወከል
    • መረጃ- ምስክር ሆነው ለሚቀርቡ
    • መረጃ ለሕግ ባለሙያዎች
    • በተደጋጋሚ የሚቀርቡ ጥያቄዎች
  • ዲጂታል የሕግ ቤተ መጽሐፍት
    • ዓመታዊ ሪፖርቶች
    • የፍርድ ቤቱ አሁናዊ ሁኔታ
    • የዳኞች ወርሐዊ ጉባዔ
    • በፌደራል መንግሥት የወጡ ሕጎች
    • የተለያዩ ሰነዶች
    • የህትመት ውጤቶች
      • የህግ መጽሄት
      • የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ ቅፅ
      • ጋዜጣ
    • ውሳኔዎች
      • ሰበር ውሳኔዎች
      • የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ውሳኔዎች
  • ዜናዎች
    • መግለጫዎች
    • ምስሎችና ሌሎች
      • ፎቶዎች
      • ተንቀሳቃሽ ምስሎች
    • ለመገናኛ ብዙሃን
      • ዜና መግለጫዎች
      • የፍርድ ቤት ውሎ አዘጋገብ ጥቆማዎች
      • ንግግሮች
  • መገናኛ
    • የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
    • የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
    • የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
    • አስተያየት መስጫ
  • የጨረታ-ማስታወቂያ
  • የፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት
    • ስለ ፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት
    • የሐራጅ ማስታወቂያ
  • የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት-
    • መጀመሪያ
    • እኛን ለማግኘት
    • አጋር ድርጅቶች
    • አገልግሎቶች
    • አርቲክሎች
    • ዜናዎች
    • ጋለሪ
  • ክፍት የስራ ማስታወቂያ
ሐሙስ ፣ ግንቦት 29 ቀን 2025
/ Categories: CASSATION, Cassation

ወ/ሮ ድላይ አማረ እና እነ ወ/ሮ ለታይ ደሳለኝ የሰበር መ/ቁ 193894

ጉዳዩ አመጣጥ ከመዝገቡ እንደተገነዝበነዉ ክርክሩ የእርሻ መሬት ይዞታ የሚመለከት ሲሆን በስር ፍርድ ቤት ከሳሽ አመልካች ሲሆኑ ተጠሪዎች ተከሳሽ በመሆን ተከራከረዋል፡፡ አመልካች በሳምረ ወረዳ ፍርድ ቤት በመ/ቁ 04501 በቀን 19/03/2012 ባቀረበችው ክስ የሳምረ ከተማ ነዋሪ ሲሆን በ1979 ዓ.ም የተሰጠኝን በዓምዲ ወያነ ደብረሓይላ የሚገኝ የእርሻ መሬት ይዞታዬን ተጠሪዎች ከ2009 ዓ.ም ጀምሮ የያዙት ሲሆን 1ኛ እና 3ኛ ተጠሪዎች ደብረገነት ተብሎ በሚታወቅ ቦታ የካርታ ቁጥር 10701010-01881 የሆነ እንዲሁም ቀብቀብ በተባለ ቦታ የካርታ ቁጥር 13784 የሆነ ይዞታ፤ 2ኛ ተጠሪ  በበኩሏ ሓዱሽ ቀኒ በተባለ ቦታ  የካርታ ቁጥር 00827 አዋሳኛቸው በክሱ የተጠቀሰውን ይዞታዬን ይዘውብኛል፤ የእድሜ ባለፀጋ በመሆኔ በመሬት የመጠቀም መብቴን ልነጠቅ አይገባም ፤በ27/13/2005ዓ.ም የቀበሌው መሬት አስተዳደር መሬቴን እንዳልቀማ ወስኗል፡፡በመሆኑም ይዞታዬን ለቀው እንዲያስረክቡኝ በማለት ዳኝነት የጠየቀች መሆኑን፤ተጠሪዎች በ27/07/2011ዓ.ም በሰጡት መልስ የመሬት እደላ የተካሄደው  በ1974 ዓ.ም በህንፃሎ ወረዳ ደብረኃይላ ቀበሌ መገንዓ በተባለ መንደር እንጂ በ1979 አይደለም፤አመልካች በወቅቱ በቦታው አልነበሩም፤መሬቱ የተሰጣቸው ከደርግ ሰፈራ በ1984 ዓ.ም ሲመለሱ ነው፤ መሬቱ የተሰጣቸው በዓምዲ ወያነ ደብረኃይላ ቀበሌ መገንዓ መንደር ነዋሪ ሆነው ነው፤ወደ ሳምረ ከተማ የሄዱትም በ2000 ዓ.ም ሲሆን የሄዱት ጧሪ አጥተው እንዲጦሩ ሳይሆን ጠላ ሸጠው ለመተዳደር ነው ፤ቀበሌው መሬታቸውን በ2008 እንዲነጠቁ በማድረግ ለተጠሪዎች በሽግሽግ ዕጣ ወጥቶ ተሰጥቶናል፤አመልካች ጤነኛና ሰርተው መኖር የሚችሉ ናቸው ክሱ ውድቅ ይደረግልን በማለት መከራከራቸዉን መዝገቡ ያሣያል፡፡መልካም ንባብ……

Print
1698

Documents to download

  • 193894(.pdf, 874.08 KB) - 213 download(s)

Categories

  • 2011 Expand/Collapse
  • 2012 Expand/Collapse
  • 2013 Expand/Collapse
    መገናኛ
  • ስልክ : +251-11-1-55-34-00 /
  •          +251-11-1-11-04-32
  • ፋክስ : +251 111-550278 /
  •          +251 111-565583
  • ኢሜል : fscpublicrelation@gmail.com
  • አድራሻ ፡ 6 ኪሎ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
ፈጣን አገናኝ
  • ስለፍርድ ቤቱ 
  • ኢ-ፋይሊንግ
  • የቀን መቁጠሪያ
  • ዜና መግለጫዎች
  • የጉዳዮች መከታተያ
  • በተደጋጋሚ የሚቀርቡ ጥያቄዎች
    ያግኙን
  • Privacy Policy
  • |
  • Site Map
Copyright 2025 by Federal Supreme Court
Powered By Bsquare IT Solutions