Login
Federal Supreme Court
Search
  • ዋና ገፅ
  • ስለ ፍርድ ቤቱ
    • የዳኝነት ታሪክና ስርዐት
    • ራዕይ፣ ተልዕኮና የተሰጠ ኃላፊነት
    • ፕሬዝደንት
      • በስራ ላይ ያሉ ፕሬዝደንት
    • ም/ፕሬዝደንት
      • በስራ ላይ ያሉ ም/ፕሬዝደንት
      • የቀድሞ ም/ፕሬዚደንቶች
    • ዳኞች
      • በስራ ላይ ያሉ ዳኞች
      • የቀድሞ ዳኞች
    • አስተዳደር እና ዳይሬክቶሬቶች
  • የፍርድ ቤቱ አገልግሎቶች
    • የሬጂስትራር አገልግሎት
      • የተለያዩ የፍ/ቤት ፎርሞች
    • የፍርድ ቤቱ ዕለታዊ መርሐ-ግብር
    • የጉዳዮች መከታትያ
    • የፍርድ ቤት ሰነዶችን ለመጠየቅ
      • ውሳኔ ያገኙ ጉዳዮችን ለመጠየቅ
    • የህግ ድጋፍ
      • የተከላካይ ጠበቆች አገልግሎት
    • የፍርድ ቤት መር አስማሚነት
    • የትርጉም አገልግሎት
  • ኢ-ፋይሊንግ
    • Quick Start Guide
      • መመዝገብ
      • ኢ-መዝገብ መክፈት
    • የአጠቀቃቀም መግለጫ
    • ደንቦችና መመሪያዎች
    • ቅጾች
    • ማስተማሪያዎች እና ማሳያዎች
  • ወደ ፍርድ ቤት ሲሄዱ
    • በፍርድ ቤት ሲገኙ
      • ምን ማየት እና ማድረግ እችላለሁ?
    • የችሎት ውስጥ ሥነሥርዓት
      • ችሎት ስርዓት ደንቦች
    • መረጃ ለወንጀል ተጠርጣሪዎች/ተከሳሾች
    • መረጃ ለፍትሐብሔር ተከራካሪዎች
    • በፍርድ ቤት ራስን ስለመወከል
    • መረጃ- ምስክር ሆነው ለሚቀርቡ
    • መረጃ ለሕግ ባለሙያዎች
    • በተደጋጋሚ የሚቀርቡ ጥያቄዎች
  • ዲጂታል የሕግ ቤተ መጽሐፍት
    • ዓመታዊ ሪፖርቶች
    • የፍርድ ቤቱ አሁናዊ ሁኔታ
    • የዳኞች ወርሐዊ ጉባዔ
    • በፌደራል መንግሥት የወጡ ሕጎች
    • የተለያዩ ሰነዶች
    • የህትመት ውጤቶች
      • የህግ መጽሄት
      • የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ ቅፅ
      • ጋዜጣ
    • ውሳኔዎች
      • ሰበር ውሳኔዎች
      • የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ውሳኔዎች
  • ዜናዎች
    • መግለጫዎች
    • ምስሎችና ሌሎች
      • ፎቶዎች
      • ተንቀሳቃሽ ምስሎች
    • ለመገናኛ ብዙሃን
      • ዜና መግለጫዎች
      • የፍርድ ቤት ውሎ አዘጋገብ ጥቆማዎች
      • ንግግሮች
  • መገናኛ
    • የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
    • የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
    • የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
    • አስተያየት መስጫ
  • የጨረታ-ማስታወቂያ
  • የፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት
    • ስለ ፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት
    • የሐራጅ ማስታወቂያ
  • የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት-
    • መጀመሪያ
    • እኛን ለማግኘት
    • አጋር ድርጅቶች
    • አገልግሎቶች
    • አርቲክሎች
    • ዜናዎች
    • ጋለሪ
  • ክፍት የስራ ማስታወቂያ
ሐሙስ ፣ ግንቦት 29 ቀን 2025
/ Categories: CASSATION, Cassation

የቻይና ኮሚኒኬሽን ኮንስትራክሽን ካምፓኒየ እና እነ ወ/ሮ ለምለም ተሾመ (4ሰዎች)ሰ/መ/ቁ 256185

ጉዳዩ የጉዳት ካሳን የሚመለከት ነው፡፡ክርክሩ በተጀመረው የሰሜን ወሎ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ሲሆን 1ኛ ተጠሪ ከሳሽ፣2ኛ ተጠሪ ተከሳሽ እንደዚሁም አመልካች፣3ኛ እና 4ኛ ተጠሪዎች ጣ/ገብ በመሆን ተከራክረዋል፡፡1ኛ ተጠሪ በስር ፍርድ ቤት ያቀረቡት የክስ ይዘት በአጭሩ 2ኛ ተጠሪ በራያ ቆቦ ወረዳ 01 ቀበሌ የሚገኘውን ይዞታዬን የባቡር መንገድ ድልድይ ሲሰራ መሬቴንሙሉ በሙሉ በጎርፍ በማስወሰድ ዘላቂ ጉዳት ያደረሰብኝ በመሆኑ የ1ዓመት አላባ 28‚800 ሲሆን የ10 ዓመት አላባ 288‚000 (ሁለት መቶ ሰማኒያ ስምንት ሺህ) እንዲሁም መሬት ሙሉ በሙሉ የተጎዳ በመሆኑ ምትክ መሬት እንዲሰጠኝ አልያም ብር 200‚000 (ሁለት መቶ ሺህ) ካሳ እንዲከፈለኝ የሚል ነው፡፡2ኛ ተጠሪም በሰጡት መልስ በንዑስ ተቋራጭነት የዋናው ስራ ተቋራጭ ከሆነው አመልካች በተሰጠን ዲዛይን መሠረት የሠራን ሲሆን ከተሰጠን ዲዛይን ውጭ የሠራነው ነገር የሌለ በመሆኑ አመልካች ወደ ክርክሩ እንዲገባልን ሚል ነው፡፡አመልካችም ወደ ክርክሩ እንዲገባ ተደርጎ ክሱ በይርጋ የሚቋረጥ ነው በሚል የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ያቀረቡ ሲሆን በፍሬ ነገር ላይም በሰጡት መልስ የሠራነውን የባቡር ድልድይ ዲዛይን 3ኛ ተጠሪ ምንም አይነት ችግር የሌለበት መሆኑን አረጋግጦ ያፀደቀው ነው፣ጉድለት ካለበትም ሰሪው ተከሳሽ ስለሆነ ኃላፊነት ያለባቸው ተከሳሽ እና 3ኛ ተጠሪ ናቸው፣ጉዳቱ የደረሰው ተፈጥሮአዊ በሆነ ጎርፍ ምክንያት ነው እንጂ ድልድዩ በመሰራቱ ምክንያት አይደለም፡፡መሬቱ ካሳ የተከፈለበት ነው በሚል 2ኛ እና 3ኛ ተጠሪዎች ወደ ክርክሩ እንዲገቡ ትዕዛዝ እንዲሰጥ የሚል መልስ ሰጥተዋል፡፡3ኛ ተጠሪም ይርጋን በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት በማንሳት የተከራከሩ ሲሆን በፍሬ ነገር ክርክራቸውም መሬቱ ካሳ የተከፈለበት ነው፣ ከተከሳሽ ጋር ምንም አይነት ውል የለንም፣ውላችን ከአመልካች ጋር ሲሆን በውላችን አግባብ ማንኛውንም ኃላፊነት የሚወስደው ራሱ ተቋራጩ ነው ሲሉ ተከራክረዋል፡፡ፍ/ቤቱም በዲዛይኑ ውስጥ የፍሳሽ ማስወገጃው ከድልድዩ የሚወጣውን ጎርፍ ተከትሎ ቋሚ ስራ ያልተሰራለት ስለመሆኑ በቀረቡት ምስክሮች ተረጋግጧል፣የፍሳሽ ማስወገጃ በዲዛይን ውስጥ ስራውም ተካቶ አልተሰራም፣የባቡር መስመር ስራውን ዲዛይን የሚሰራው አመልካች ሲሆን የሚያፀድቀው ደግሞ 3ኛ ተጠሪ በመሆኑ ያልተነጣጠለ ኃላፊነት አለባቸው፣ለከሳሽ የሚከፈለውን የጉዳት ካሳ በተመለከተ የ2008 እና የ2009 አላባ በ2 ዓመት ይርጋ የተቋረጠ ሲሆን የ2010 ለ2011 እና የ2011 ለ2012 ያለው የሰሜን ወሎ ዞን ገጠር መሬት አስተዳደር እና አጠቃቀም በላከው ውጤት አግባብ እና የቀሪው የ10 ዓመት ዘላቂ የመፈናቀል ካሳ የአመቱ በ10 ዓመት ተባዝቶ በመጣው ውጤት ሊወሰን ይገባል በማለት በአጠቃላይ 375‚060 ባልተነጣጠለ ኃላፊነት እንዲከፍሉ በሚል ወስኗል፡፡መልካም ንባብ…

Print
4931

Documents to download

  • 256185(.pdf, 1.07 MB) - 694 download(s)

Categories

  • 2011 Expand/Collapse
  • 2012 Expand/Collapse
  • 2013 Expand/Collapse
    መገናኛ
  • ስልክ : +251-11-1-55-34-00 /
  •          +251-11-1-11-04-32
  • ፋክስ : +251 111-550278 /
  •          +251 111-565583
  • ኢሜል : fscpublicrelation@gmail.com
  • አድራሻ ፡ 6 ኪሎ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
ፈጣን አገናኝ
  • ስለፍርድ ቤቱ 
  • ኢ-ፋይሊንግ
  • የቀን መቁጠሪያ
  • ዜና መግለጫዎች
  • የጉዳዮች መከታተያ
  • በተደጋጋሚ የሚቀርቡ ጥያቄዎች
    ያግኙን
  • Privacy Policy
  • |
  • Site Map
Copyright 2026 by Federal Supreme Court
Powered By Bsquare IT Solutions