Login
Federal Supreme Court
Search
  • ዋና ገፅ
  • ስለ ፍርድ ቤቱ
    • የዳኝነት ታሪክና ስርዐት
    • ራዕይ፣ ተልዕኮና የተሰጠ ኃላፊነት
    • ፕሬዝደንት
      • በስራ ላይ ያሉ ፕሬዝደንት
    • ም/ፕሬዝደንት
      • በስራ ላይ ያሉ ም/ፕሬዝደንት
      • የቀድሞ ም/ፕሬዚደንቶች
    • ዳኞች
      • በስራ ላይ ያሉ ዳኞች
      • የቀድሞ ዳኞች
    • አስተዳደር እና ዳይሬክቶሬቶች
  • የፍርድ ቤቱ አገልግሎቶች
    • የሬጂስትራር አገልግሎት
      • የተለያዩ የፍ/ቤት ፎርሞች
    • የፍርድ ቤቱ ዕለታዊ መርሐ-ግብር
    • የጉዳዮች መከታትያ
    • የፍርድ ቤት ሰነዶችን ለመጠየቅ
      • ውሳኔ ያገኙ ጉዳዮችን ለመጠየቅ
    • የህግ ድጋፍ
      • የተከላካይ ጠበቆች አገልግሎት
    • የፍርድ ቤት መር አስማሚነት
    • የትርጉም አገልግሎት
  • ኢ-ፋይሊንግ
    • Quick Start Guide
      • መመዝገብ
      • ኢ-መዝገብ መክፈት
    • የአጠቀቃቀም መግለጫ
    • ደንቦችና መመሪያዎች
    • ቅጾች
    • ማስተማሪያዎች እና ማሳያዎች
  • ወደ ፍርድ ቤት ሲሄዱ
    • በፍርድ ቤት ሲገኙ
      • ምን ማየት እና ማድረግ እችላለሁ?
    • የችሎት ውስጥ ሥነሥርዓት
      • ችሎት ስርዓት ደንቦች
    • መረጃ ለወንጀል ተጠርጣሪዎች/ተከሳሾች
    • መረጃ ለፍትሐብሔር ተከራካሪዎች
    • በፍርድ ቤት ራስን ስለመወከል
    • መረጃ- ምስክር ሆነው ለሚቀርቡ
    • መረጃ ለሕግ ባለሙያዎች
    • በተደጋጋሚ የሚቀርቡ ጥያቄዎች
  • ዲጂታል የሕግ ቤተ መጽሐፍት
    • ዓመታዊ ሪፖርቶች
    • የፍርድ ቤቱ አሁናዊ ሁኔታ
    • የዳኞች ወርሐዊ ጉባዔ
    • በፌደራል መንግሥት የወጡ ሕጎች
    • የተለያዩ ሰነዶች
    • የህትመት ውጤቶች
      • የህግ መጽሄት
      • የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ ቅፅ
      • ጋዜጣ
    • ውሳኔዎች
      • ሰበር ውሳኔዎች
      • የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ውሳኔዎች
  • ዜናዎች
    • መግለጫዎች
    • ምስሎችና ሌሎች
      • ፎቶዎች
      • ተንቀሳቃሽ ምስሎች
    • ለመገናኛ ብዙሃን
      • ዜና መግለጫዎች
      • የፍርድ ቤት ውሎ አዘጋገብ ጥቆማዎች
      • ንግግሮች
  • መገናኛ
    • የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
    • የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
    • የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
    • አስተያየት መስጫ
  • የጨረታ-ማስታወቂያ
  • የፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት
    • ስለ ፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት
    • የሐራጅ ማስታወቂያ
  • የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት-
    • መጀመሪያ
    • እኛን ለማግኘት
    • አጋር ድርጅቶች
    • አገልግሎቶች
    • አርቲክሎች
    • ዜናዎች
    • ጋለሪ
  • ክፍት የስራ ማስታወቂያ
ሐሙስ ፣ ግንቦት 29 ቀን 2025
/ Categories: CASSATION, Cassation

የአቶ ዳምጤ አድማሱ እና ወ/ሮ ሀረገወይን ብርሃነመስቀል ሰበር መዝገብ ቁጥር - 250606

ጉዳዩ የተጀመረው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነው፡፡ አመልካች 2ኛ ተከሳሽ ተጠሪ ከሳሽ ሲሆኑ አሁን የክርክሩ አካል ያልሆነው አቶ ሽመልስ መንገሻ  1ኛተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል፡፡ የስር ከሳሽ የአሁን ተጠሪ በስር ተከሳሾች ላይ ያቀረቡት ክስ ይዘት ከሳሽ ባልሰጠሁት ውክልና ውክልና እንደሰጠሁት በማድረግ በሀሰተኛ ውክልና ከ 2ኛ ተከሳሽ ጋር የቤት ሽያጭ ውል ፈፅመዋል፡፡ የተሸጠው ቤት የከሳሽና 1ኛ ተከሳሽ የጋራ ንብረት ነው፡፡ የከሳሽና 1ኛ ተከሳሽ ጋብቻ በፍርድ ቤት ፈርሷል፡፡ የተሸጠው ቤት የከሳሽና 1ኛ ተከሳሽ የጋራ ቤት በመሆኑ ያለ እኔ ስምምነት የተፈፀመ የሽያጭ ውል በተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀፅ 68 መሰረት የቤት ሽያጭ ውል እንዲፈርስ የሚል ነው፡፡የስር 1ኛ ተከሳሽ  መጥሪያ በቤቱ ላይ ቢለጠፍም መልስ ባለማቅረቡ መብቱ ታልፏል፡፡ ከ 2ኛ ተከሳሽ  የአሁኑ አመልካች የተሰጠው  በአጭሩ የቤት ሽያጭ ውል በህጋዊ መንገድ በሰነዶች ምዝገባና ማረጋገጫ ፅ/ቤት ቀርቦ ተመዝግቧል፡፡ ቤቱን የገዛሁት ከከሳሽና ከ 1ኛ ተከሳሽ ወኪል ላይ ገዝቻለሁ የከሳሽና 1ኛ ተከሳሽ ወኪል የሆኑት ወ/ሮ ታሪኳ ገዛኸኝ በውል አዋዋይ ፊት የገዛሁት ስለሆነ ውሉ ሊፈርስ አይገባም 2ኛ ተከሳሽ የቅን ልቦና ገዥ ስለሆንኩ ውሉ ሊፈርስ አይገባም፡፡ ቤቱን ከተረከብኩ በኃላ በቤቱ ላይ ብር 600,000 በላይ አውጥቼ ግንባታ ፈፅሚያለሁ ለቤት ግዥ ካወጣሁት ከብር 3,200,000 ጋር በአጠቃላይ 3,800,000 ብር ወጪ አውጥቻለሁ ውሉ ሊሰረዝ አይገባም ተብሎ እንዲወሰን በማለት ተከራክሯል፡፡መልካም ንባብ…

Print
1842

Documents to download

  • 250606(.pdf, 835.71 KB) - 225 download(s)

Categories

  • 2011 Expand/Collapse
  • 2012 Expand/Collapse
  • 2013 Expand/Collapse
    መገናኛ
  • ስልክ : +251-11-1-55-34-00 /
  •          +251-11-1-11-04-32
  • ፋክስ : +251 111-550278 /
  •          +251 111-565583
  • ኢሜል : fscpublicrelation@gmail.com
  • አድራሻ ፡ 6 ኪሎ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
ፈጣን አገናኝ
  • ስለፍርድ ቤቱ 
  • ኢ-ፋይሊንግ
  • የቀን መቁጠሪያ
  • ዜና መግለጫዎች
  • የጉዳዮች መከታተያ
  • በተደጋጋሚ የሚቀርቡ ጥያቄዎች
    ያግኙን
  • Privacy Policy
  • |
  • Site Map
Copyright 2025 by Federal Supreme Court
Powered By Bsquare IT Solutions