Login
Federal Supreme Court
Search
  • ዋና ገፅ
  • ስለ ፍርድ ቤቱ
    • የዳኝነት ታሪክና ስርዐት
    • ራዕይ፣ ተልዕኮና የተሰጠ ኃላፊነት
    • ፕሬዝደንት
      • በስራ ላይ ያሉ ፕሬዝደንት
    • ም/ፕሬዝደንት
      • በስራ ላይ ያሉ ም/ፕሬዝደንት
      • የቀድሞ ም/ፕሬዚደንቶች
    • ዳኞች
      • በስራ ላይ ያሉ ዳኞች
      • የቀድሞ ዳኞች
    • አስተዳደር እና ዳይሬክቶሬቶች
  • የፍርድ ቤቱ አገልግሎቶች
    • የሬጂስትራር አገልግሎት
      • የተለያዩ የፍ/ቤት ፎርሞች
    • የፍርድ ቤቱ ዕለታዊ መርሐ-ግብር
    • የጉዳዮች መከታትያ
    • የፍርድ ቤት ሰነዶችን ለመጠየቅ
      • ውሳኔ ያገኙ ጉዳዮችን ለመጠየቅ
    • የህግ ድጋፍ
      • የተከላካይ ጠበቆች አገልግሎት
    • የፍርድ ቤት መር አስማሚነት
    • የትርጉም አገልግሎት
  • ኢ-ፋይሊንግ
    • Quick Start Guide
      • መመዝገብ
      • ኢ-መዝገብ መክፈት
    • የአጠቀቃቀም መግለጫ
    • ደንቦችና መመሪያዎች
    • ቅጾች
    • ማስተማሪያዎች እና ማሳያዎች
  • ወደ ፍርድ ቤት ሲሄዱ
    • በፍርድ ቤት ሲገኙ
      • ምን ማየት እና ማድረግ እችላለሁ?
    • የችሎት ውስጥ ሥነሥርዓት
      • ችሎት ስርዓት ደንቦች
    • መረጃ ለወንጀል ተጠርጣሪዎች/ተከሳሾች
    • መረጃ ለፍትሐብሔር ተከራካሪዎች
    • በፍርድ ቤት ራስን ስለመወከል
    • መረጃ- ምስክር ሆነው ለሚቀርቡ
    • መረጃ ለሕግ ባለሙያዎች
    • በተደጋጋሚ የሚቀርቡ ጥያቄዎች
  • ዲጂታል የሕግ ቤተ መጽሐፍት
    • ዓመታዊ ሪፖርቶች
    • የፍርድ ቤቱ አሁናዊ ሁኔታ
    • የዳኞች ወርሐዊ ጉባዔ
    • በፌደራል መንግሥት የወጡ ሕጎች
    • የተለያዩ ሰነዶች
    • የህትመት ውጤቶች
      • የህግ መጽሄት
      • የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ ቅፅ
      • ጋዜጣ
    • ውሳኔዎች
      • ሰበር ውሳኔዎች
      • የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ውሳኔዎች
  • ዜናዎች
    • መግለጫዎች
    • ምስሎችና ሌሎች
      • ፎቶዎች
      • ተንቀሳቃሽ ምስሎች
    • ለመገናኛ ብዙሃን
      • ዜና መግለጫዎች
      • የፍርድ ቤት ውሎ አዘጋገብ ጥቆማዎች
      • ንግግሮች
  • መገናኛ
    • የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
    • የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
    • የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
    • አስተያየት መስጫ
  • የጨረታ-ማስታወቂያ
  • የፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት
    • ስለ ፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት
    • የሐራጅ ማስታወቂያ
  • የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት-
    • መጀመሪያ
    • እኛን ለማግኘት
    • አጋር ድርጅቶች
    • አገልግሎቶች
    • አርቲክሎች
    • ዜናዎች
    • ጋለሪ
  • ክፍት የስራ ማስታወቂያ
ሐሙስ ፣ ግንቦት 29 ቀን 2025
/ Categories: CASSATION, Cassation

ፀሐይ ኢንሹራስ አክሲዮን ማህበር እና ልጉዲ እርሻ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሰ/መ/ቁ 261799

ጉዳዩ የንብረት ጉዳት ካሳ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁን ተጠሪ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በአሁን አመልካች ላይ ባቀረቡት ክስ ነው፡፡ አመልካች በቀን 04/09/2015 ዓ.ም በተጻፈ ማመልከቻ ባቀረቡት ክስ የመድን ዋስትና ሽፋን የተሰጠው ንብረትነቱ በተጠሪ ስም የተመዘገበ የሠሌዳ ቁጥሩ ኮድ ኢት 3-77600 እና ኢት 3-23463 ዋና እና ተሳቢ  ተሽከርካሪ  በቤንሻንጉል ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት መተከል ዞን ጉባ ወረዳ ሆርሶ ቀበሌ ልዩ ቦታው ማንጁል ቡሾ በተባለ  ቦታ ማንነታቸው ያልታወቁ ሽፍቶች ባደረሱት ጥቃት ከነተሳቢውና ከጫነው ጭነት ጋር ሙሉ ለሙሉ ሊወድም ችሏል፡፡ የአደጋው መንስኤ በመደበኛ የመድን ውሉ የተገለለ ቢሆንም ከሳሽ በተጨማሪ አረቦን ክፍያ የባንዲት፣ የሽፍታ እና ጎሬላ የመድን ሽፋን ለተሽከርካሪው ከነተሳቢው የተገባለት(sum insured) ብር 4,500,000.00(አራት ሚሊዮን አምስት መቶ ሺህ ብር) ነው፡፡ ተጠሪ አደጋውን በጊዜው ከማሳወቅ ጀምሮ ተገቢውን የኢንሹራንስ ሂደት ያሟላ ቢሆንም አመልካች አደጋው የመድን ሽፋን የለውም በሚል የከሳሽን የካሳ ጥያቄ ውድቅ ያደረገ በመሆኑ ብር 4,500,000.00 (አራት ሚሊዮን አምስት መቶ ሺህ ብር) ካሳ መክፈል ከሚገባው ቀን ጀምሮ ከሚታሰብ ህጋዊ ወለድ ፣ከወጪና ኪሳራ ጋር እንዲከፍል ይወሰንልኝ በማለት ዳኝነት ጠይቋል፡፡መልካም ንባብ…

 

Print
2411

Documents to download

  • 261799(.pdf, 1.07 MB) - 317 download(s)

Categories

  • 2011 Expand/Collapse
  • 2012 Expand/Collapse
  • 2013 Expand/Collapse
    መገናኛ
  • ስልክ : +251-11-1-55-34-00 /
  •          +251-11-1-11-04-32
  • ፋክስ : +251 111-550278 /
  •          +251 111-565583
  • ኢሜል : fscpublicrelation@gmail.com
  • አድራሻ ፡ 6 ኪሎ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
ፈጣን አገናኝ
  • ስለፍርድ ቤቱ 
  • ኢ-ፋይሊንግ
  • የቀን መቁጠሪያ
  • ዜና መግለጫዎች
  • የጉዳዮች መከታተያ
  • በተደጋጋሚ የሚቀርቡ ጥያቄዎች
    ያግኙን
  • Privacy Policy
  • |
  • Site Map
Copyright 2026 by Federal Supreme Court
Powered By Bsquare IT Solutions