በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚደንት ክብርት ወ/ሮ አበባ እምቢአለ የተመራ የዳኞች ልዑክ ቡድን "የተቀናጀ የጉዳዮች ማኔጅመንት ሲስተም እና የኤሌክትሮኒክ ሪከርድ ማኔጅመንት"(Integrated Case Management System and Electronic Record Management) ላይ ኬንያ በመገኘት ያገኘውን ልምድ በቀን 02/13/2017 ዓ.ም ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች አካፍለዋል፡፡