1784
የፍርድ ቤት ተገልጋዮችን ጊዜ፣ ጉልበት እና የገንዘብ ወጪ የሚቀንሱ እና የፍትሕ እርካታ የሚጨምሩ የማሻሻያ ሥራዎች የሚከናወኑ መሆኑን የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት ገለጹ፡፡
1885
የፈደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንሰቲትዩት በቴክኖሎጂ ዘርፍ አብሮ ለመስራት የሚያስችልላቸውን የመግባቢያ ስምምነት በፍርድ ቤቱ የስብሰባ አዳራሽ መጋቢት 14 ቀን 2015 ዓ.ም ተፈራረሙ።
1709
ለኢ.ፌ.ዲ.ሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በቀረበው የፌደራል ፍርድ ቤቶች የአስተዳደር ሠራተኞች ረቂቅ ደንብ ይዘት ላይ በፌደራል ፍርድ ቤቶች የሥራ ኃላፊዎች አማካኝነት ለም/ቤቱ የሕግና ፍትሕ ቋሚ ኮሚቴ እና ለሰው ሐብት ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት መጋቢት 11 ቀን 2015 ዓ.ም በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የስብሰባ አዳራሽ ማብራሪያ ተሰጠ፡፡
1936
የፍትሕ ሥርዓቱ ውጤታማነት እንዲረጋገጥ ዳኞች፣ አቃቢያነ-ሕግ እና ጠበቆች ሙያዊ ነጻነት ኖሮአቸው በፍትሕ ሥርዓቱ ሊሳተፉ እንደሚገባ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምሕረት ገለጹ፡፡