የሰበር ውሳኔዎች

 

የቻይና ኮሚኒኬሽን ኮንስትራክሽን ካምፓኒየ...

ጉዳዩ የጉዳት ካሳን የሚመለከት ነው፡፡ክርክሩ በተጀመረው የሰሜን ወሎ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ሲሆን 1ኛ ተጠሪ ከሳሽ፣2ኛ ተጠሪ ተከሳሽ እንደዚሁም አመልካች፣3ኛ እና 4ኛ ተጠሪዎች ጣ/ገብ በመሆን ተከራክረዋል፡፡1ኛ ተጠሪ በስር ፍርድ... Read more

ወ/ሮ አያልነሽ ሚሻል እና የሰብአዊ መብት...

አመልካች ለቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ባቀረቡት አቤቱታ ኮሚሽኑ የግዥና አስዳደር ባለሙያ ለመቅጠር ባወጣዉ ማስታወቅያ ተመዝግቤ ለፁሁፍ ፈተና በቀረብኩበት ወቅት አብረዉኝ ከሚፈተኑት መካከል ቆንጂት በዛብህ የተባሉ ተፈታኝ ወደ ፈተና አዳራሽ... Read more

የወ/ሮ በላይነሽ ወንድማገኘሁ ወራሾች አቶ...

የይዞታ ክርክር የሚመለከት ሲሆን ተጠሪዎች በአመልካቾች አውራሽ ላይ ክርክሩ በጀመረበት የፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት ያቀረቡት ክስ ይዘቱ ሲታይ፡- አመልካቾች በአዲስአበባ ከተማ አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 7 ሰርቲ ቀበሌ ገበሬ... Read more

አማኑኤል ያዘዉ ተፈሪ እና የኦሮሚያ...

አመልካች በቀን 26/09/2016 ዓ/ም የተጻፈ የሰበር አቤቱታ ያቀረበዉ ከላይ በተመለከተዉ መሠረት በተሰጠ የጥፋተኝነትና የቅጣት ዉሳኔ ላይ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል በሚል ሲሆን ይዘቱም በአጭሩ ጫማዎቹን ለሕዝብ ግልጽ ከሆነ... Read more
First1112131416181920Last
«February 2026»
MonTueWedThuFriSatSun
2627282930311
2345678
9101112131415
16171819202122
2324252627281
2345678

አዲስ ለተቀጠሩ ህግ ጉዳይ ጸሐፊ I እና የህግ ጉዳይ...

0

አዲስ ለተቀጠሩ ህግ ጉዳይ ጸሐፊ I እና የህግ ጉዳይ ጸሐፊ II በ ቀን 06 እና 09/06/2018 ዓ.ም የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አጠቃላይ ነባራዊ ሁኔታን እና ከለዉጥ ስራዎች ጋር ለማስተዋወቅ የመግቢያ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

ሥነ-ምግባራዊ ውሳኔ አሰጣጥና የጥቅም ግጭት መከላከልና...

6

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከፌዴራል ሥነ-ምግባርና ፀረ -ሙስናና ኮሚሽን ጋር በመተባበር በሥነ-ምግባራዊ ውሳኔ አሰጣጥ እና የጥቅም ግጭት መከላከልና ማስተዳደር ላይ ከፍርድ ቤት ዘርፍ ለተውጣጡ የስራ ሃላፊዎች የካቲት 5 እና 6 ቀን 2018 ዓ.ም ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የኢትዮጵያ...

138

የመግባቢያ ስምምነቱን የፈረሙት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት እና የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ክቡር አቶ ቢኒያም ኤሮ ናቸው፡፡

በዳኝነት ስርአቱ ውስጥ ለህጻናት ተስማሚ የፍትህ ስርአትን...

110

በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ዳይሬክቶሬት በዳኝነት ስርአት ውስጥ ለህጻናት ተስማሚ የፍትህ ስርአትን ለማጎልበት ከአጋር ድርጅቶች ጋር የጋራ ውይይት መድረክ በቀን 03/06/2018 ዓ.ም ተካሂዷል።

1345678910Last