የሰበር ውሳኔዎች

 

እነ ፋጡማ ኢብራሂም (5) ሰዎች እና...

የሰበር ቅሬታው ይዘት በአጭሩ፡- የምሰራቅ ሐረርጌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት መስከረም 4 ቀን 2016 ዓ.ም ክርክሩ ሊቀጥል አይገባም በሚል ቀርቦለት የነበረውን አቤቱታ ውደቅ ካደረገ በኋላ የፍትሐ ብሔር ሥነ ሥርዓት ሕጉን ቁጥር 208... Read more

አቶ ሰንበቶ ዶጊሶ እና ወ/ሮ ብዙነሽ...

ጉዳዩ የጋብቻ ፍቺ በንብረት ረገድ የሚያስከትለዉን ዉጤት ለመወሰን የዳኝነት ሥልጣን የሚኖረዉን ፍርድ ቤት የሚመለከት ነዉ፡፡ክርክሩ የተጀመረው በሲዳማ ክልል በሀዋሳ ከተማ አካባቢ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲሆን አመልካች በተጠሪ ላይ... Read more

ወ/ሮ ቀመሪያ ሁሴን እናሼህ ጀማል ሁሴን...

ጉዳዩ የባልና ሚስት ንብረት ክፍፍልን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ በተጀመረበት በጋምቤላ ህዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ማጃንግ ዞን ጎደሬ ወረዳ ፍርድ ቤት አመልካች ከሳሽ ተጠሪ ደግሞ በተከሳሽነት ተከራካረዋል፡፡ አመልካች ባቀረቡት... Read more

ወ/ሮ አገሪቱ በዛ እና አቶ በላይ በዛ...

የቀረበዉ ክስ ይዘት የሰበር አመልካቾች እና ተጠሪዎች የአንድ አባት እና እናት ልጆች ስንሆን ሟች እናታችን አደሌ ገላዉ በህወት ሳለች በ2002 ዓ/ም በዳዉንት ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት ቀርባ የመሬት ይዞታዋን ተናዛልን ወራሽነታችንንም... Read more
First1516171820222324Last
«January 2026»
MonTueWedThuFriSatSun
2930311234
567891011
12131415161718
19202122232425
2627282930311
2345678

በአገልግሎት አሰጣጥና የተገልጋዩች አያያዝ ላይ ስልጠና ተሰጠ

7

ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰው ሃብት ስራ አመራር ዳይሬክተሮች፣ ቡድን መሪዎች፣ በሬጅስትራር ስር ላሉ እና ለሌሎች የአስተዳደር ዘርፍ ሰራተኞች ጥር 2 ቀን 2018 ዓ.ም በአገልግሎት አሰጣጥና የተገልጋዩች አያያዝ ላይ ስልጠና ተሰጥቷል ፡፡

በፌዴራል ፍርድ ቤቶች በወንጀል ችሎት በሚታዩ ችግሮችና...

2

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በፌዴራል ፍርድ ቤቶች በወንጀል ችሎቶች የሚታዩ ተግዳሮቶችና መፍትሔዎች ዙሪያ በተደረገ የዳሰሳ ጥናት ላይ ጥር 2 ቀን 2018 ዓ.ም የግብዓት ማሰባሰቢያ ዉይይት ተካሄዷል፡፡

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌደራል...

1

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ታህሳስ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደዉ 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ስብሰባ በህገ-መንግስቱ አንቀጽ 81(2) መሰረት 34 የከፍተኛ ፍርድ ቤት እጩ ዳኞችን ሹመት አጽድቋል፡፡

የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኞች በፌደራል...

1

የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኞች በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ከቀን 21/04/2018 ዓ.ም እስከ 27/04/2018 ዓ.ም ለተከታታይ 5 የስራ ቀናት ጉብኝት እና ውይይት አድርገዋል፡፡

12345678910Last