የሰበር ውሳኔዎች

 

አቶ መሐመድ አሊይ ገዳሊ እና ወ/ሮ ቀቡላ...

ለዚህ የሰበር ክርክር ምክንያት የሆነዉ ጉዳይ የተጀመረዉ በሐረማያ ወረዳ ፍርድ ቤት ሲሆን በወረዳዉ ፍርድ ቤት አመልካች ተከሳሽ ተጠሪዎች ደግሞ ከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል፡፡ ተጠሪዎች በሐረማያ ወረዳ ፍርድ ቤት በአመልካች ላይ... Read more

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ...

በዚህ መዝገብ የተያዘው ጉዳይ የግንባታ ውልን የሚመለከት ነው፡፡ ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት  የአሁን ተጠሪ በአመልካች ላይ ባቀረበው ክስ ነው፡፡ ከመዝገቡ መረዳት እንደሚቻለው ተጠሪ ባቀረበው ክስ... Read more

ትሬድ ፓዝ ኢንተርናሽናል...

አመልካች ለፍርድ ቤቱ ያቀረበዉ ክስ ይዘትም በአጭሩ፡- ከ1ኛ ተከሳሽ ጋር በተደረገ የአየር ጭነት ሽያጭ ወኪልነት ዉል መሠረት የሚጠበቅብኝን ግዴታ ባልፈጽም እስከ ብር 6,984,075.00 የሚደርስ፣ እንዲሁም ህዳር 08 ቀን 2007... Read more

አቶ አለማየሁ ኃ/ጊዮርጊስ እና የፍትህ...

ጉዳዩ አመልካች ሚስት የሆኑት ወ/ሮ ዓለምፀሐይ ስላሱ የወንጀል ሕጉን አንቀጽ 539/1(ሀ) ተላልፈው መስከረም 3 ቀን 2017 ዓ.ም የግዲያ ወንጀል ፈጽመዋል በሚል ክስ በመሠረተበት ጉዳይ የቤት ሠራተኛው የሆነችውን ግለሰብ ቅጣቱ... Read more
First1718192022242526Last
«February 2026»
MonTueWedThuFriSatSun
2627282930311
2345678
9101112131415
16171819202122
2324252627281
2345678

ሥነ-ምግባራዊ ውሳኔ አሰጣጥና የጥቅም ግጭት መከላከልና...

0

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከፌዴራል ሥነ-ምግባርና ፀረ -ሙስናና ኮሚሽን ጋር በመተባበር በሥነ-ምግባራዊ ውሳኔ አሰጣጥ እና የጥቅም ግጭት መከላከልና ማስተዳደር ላይ ከፍርድ ቤት ዘርፍ ለተውጣጡ የስራ ሃላፊዎች የካቲት 5 እና 6 ቀን 2018 ዓ.ም ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የኢትዮጵያ...

118

የመግባቢያ ስምምነቱን የፈረሙት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት እና የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ክቡር አቶ ቢኒያም ኤሮ ናቸው፡፡

በዳኝነት ስርአቱ ውስጥ ለህጻናት ተስማሚ የፍትህ ስርአትን...

106

በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ዳይሬክቶሬት በዳኝነት ስርአት ውስጥ ለህጻናት ተስማሚ የፍትህ ስርአትን ለማጎልበት ከአጋር ድርጅቶች ጋር የጋራ ውይይት መድረክ በቀን 03/06/2018 ዓ.ም ተካሂዷል።

ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንቶች ...

98

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አዲስ ተሿሚ ምክትል ፕሬዚዳንቶች ክቡር አቶ ልዑል ካህሳይን እና ክቡር አቶ ምትኩ ማዳን በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አመራሮች እና የስራ ሃላፊዎች ጋር በቀን 02/06/2018 ዓ.ም ትውውቅ እና የስራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡

በቆይታቸውም የፌደራል ፍርድ ቤቶች የሪፎርም ተግባራት ላይ ገለጻ እና የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማቶች ላይ ማብራሪያ የቀረበላቸው ሲሆን በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሚገኙ የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማቶችንም ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡

1345678910Last