የሰበር ውሳኔዎች

 

ፀሐይ ኢንዱስትሪ አ.ማ እና አቶ ጣሂር...

ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ የቀረበው አመልካች የፌደራል ከፍተኛ ፍርድቤት በመዝገብ ቁጥር 296546 በ25/4/2016ዓ.ም በሰጠው ውሳኔ ቅር በመሰኘት በ20/5/2016ዓ.ም በተጻፈ የሰበር አቤቱታ ስላቀረበ ነው፡፡ የጉዳዩ አመጣጥ... Read more

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነ/ፈጅ ጌቱ...

ይህ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም የስር ፍ/ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ ለማሳረም በሚል ሲሆን አቤቱታው በአጭሩ ሲታይ፡-ተጠሪ ያቀረቡት ዳኝነት በደረጃ 11 በተጠባባቂነት ለአንድ አመት የሰራሁ በመሆኑ... Read more

አብይ ምክረ ስላሴ እና ይበሉመሰዋ የደረቅ...

ጉዳዩ የግል የሥራ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን፣ ክርክሩ በተጀመረበት በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አመልካች ባቀረቡት ክስ ከታህሳስ 27 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በተጠሪ ድርጅት ተቀጥሮ በወር ብር 31897.00 ደመወዝ... Read more

ዊነርስ ቻፕል ኢንተርናሽናል እና እነ አቶ...

ከመዝገቡ መረዳት እንደሚቻለው ተጠሪዎች ባቀረቡት ክስ ከአመልካቸ ጋር የነበራቸዉ የሰራ ግንኝነት የተቋረጠ በመሆኑ የተለያዩ ክፍያዎች እንዲከፈላቸዉ የጠየቁ ሲሆን አመልካች በቀረበዉ ክስ ላይ መልስ እንዲያቀርብ ትዕዛዝ ተልኮ ነገር... Read more
First1920212224262728Last
«February 2026»
MonTueWedThuFriSatSun
2627282930311
2345678
9101112131415
16171819202122
2324252627281
2345678

አዲስ ለተቀጠሩ ህግ ጉዳይ ጸሐፊ I እና የህግ ጉዳይ...

40

አዲስ ለተቀጠሩ ህግ ጉዳይ ጸሐፊ I እና የህግ ጉዳይ ጸሐፊ II በ ቀን 06 እና 09/06/2018 ዓ.ም የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አጠቃላይ ነባራዊ ሁኔታን እና ከለዉጥ ስራዎች ጋር ለማስተዋወቅ የመግቢያ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

ሥነ-ምግባራዊ ውሳኔ አሰጣጥና የጥቅም ግጭት መከላከልና...

22

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከፌዴራል ሥነ-ምግባርና ፀረ -ሙስናና ኮሚሽን ጋር በመተባበር በሥነ-ምግባራዊ ውሳኔ አሰጣጥ እና የጥቅም ግጭት መከላከልና ማስተዳደር ላይ ከፍርድ ቤት ዘርፍ ለተውጣጡ የስራ ሃላፊዎች የካቲት 5 እና 6 ቀን 2018 ዓ.ም ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የኢትዮጵያ...

142

የመግባቢያ ስምምነቱን የፈረሙት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት እና የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ክቡር አቶ ቢኒያም ኤሮ ናቸው፡፡

በዳኝነት ስርአቱ ውስጥ ለህጻናት ተስማሚ የፍትህ ስርአትን...

111

በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ዳይሬክቶሬት በዳኝነት ስርአት ውስጥ ለህጻናት ተስማሚ የፍትህ ስርአትን ለማጎልበት ከአጋር ድርጅቶች ጋር የጋራ ውይይት መድረክ በቀን 03/06/2018 ዓ.ም ተካሂዷል።

1345678910Last