የሰበር ውሳኔዎች

 

መርከብ ሁለገብ የገበሬዎች ህብረት ሥራ...

የጉዳዩ አመጣጥ ሲታይ የአሁን ተጠሪ በሥር ወረዳ ፍ/ቤት ጽፈዉ ባቀረቡት የክስ አቤቱታ፡ ተጠሪ የአመልካች የዱቄት መኖ ማቀናባበሪያ ፋበሪካ ሥራ አስኪያጅ በመሆን በሥራ መሪነት ሳገለግል ቆይቼ ተጠሪ በሰጠዉ ጥቆማ በወንጀል ተጠርጥሬ... Read more

አቶ እሸቱ መንጋው እና እነ አቶ መሀመድ...

ጉዳዩ የቤት ሽያጭ ውልን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በላስታ ወረዳ ፍርድ ቤት ነው፡፡በስር ፍርድ ቤት አመልካች ከሳሽ ተጠሪዎች ተከሳሾች በመሆን ተከራክረዋል፡፡ አመልካች ያቀረቡት ክስ ይዘት በላሊበላ ከተማ ደ/ዘይት... Read more

እነ አቶ ደፋር ወርቁ //3 ሰዎች// እና...

ይህ የሰበር ቅሬታ ሊቀርብ የቻለው  የአሁን አመልካቾች በስር ፍርድ ቤት ተከሳሾች የሆኑት የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የዞኑ ከፍተኛ... Read more

አቶ ከበደ ገ/ጊዮርጊስ አጎናፍር እና...

ጉዳዩ የስራ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን፣ ክርክሩ በተጀመረበት በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አመልካች ባቀረቡት ክስ በተጠሪ ድርጅት በኦፕሬሽን መምሪያ ኃላፊ ስር በብርድ ልብስ ማምረቻ ክፍል ኃላፊነት ከነሐሴ 16 ቀን 2003... Read more
First2021222325272829Last
«February 2026»
MonTueWedThuFriSatSun
2627282930311
2345678
9101112131415
16171819202122
2324252627281
2345678

ሥነ-ምግባራዊ ውሳኔ አሰጣጥና የጥቅም ግጭት መከላከልና...

0

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከፌዴራል ሥነ-ምግባርና ፀረ -ሙስናና ኮሚሽን ጋር በመተባበር በሥነ-ምግባራዊ ውሳኔ አሰጣጥ እና የጥቅም ግጭት መከላከልና ማስተዳደር ላይ ከፍርድ ቤት ዘርፍ ለተውጣጡ የስራ ሃላፊዎች የካቲት 5 እና 6 ቀን 2018 ዓ.ም ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የኢትዮጵያ...

118

የመግባቢያ ስምምነቱን የፈረሙት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት እና የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ክቡር አቶ ቢኒያም ኤሮ ናቸው፡፡

በዳኝነት ስርአቱ ውስጥ ለህጻናት ተስማሚ የፍትህ ስርአትን...

106

በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ዳይሬክቶሬት በዳኝነት ስርአት ውስጥ ለህጻናት ተስማሚ የፍትህ ስርአትን ለማጎልበት ከአጋር ድርጅቶች ጋር የጋራ ውይይት መድረክ በቀን 03/06/2018 ዓ.ም ተካሂዷል።

ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንቶች ...

98

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አዲስ ተሿሚ ምክትል ፕሬዚዳንቶች ክቡር አቶ ልዑል ካህሳይን እና ክቡር አቶ ምትኩ ማዳን በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አመራሮች እና የስራ ሃላፊዎች ጋር በቀን 02/06/2018 ዓ.ም ትውውቅ እና የስራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡

በቆይታቸውም የፌደራል ፍርድ ቤቶች የሪፎርም ተግባራት ላይ ገለጻ እና የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማቶች ላይ ማብራሪያ የቀረበላቸው ሲሆን በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሚገኙ የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማቶችንም ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡

1345678910Last