የሰበር ውሳኔዎች

 

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ደቡብ...

ጉዳዩ የተጀመረው ዳውሮ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው፡፡ በስር ፍርድ ቤት አመልካች ተከሳሽ 1ኛ ተጠሪ፣ ከሳሽ 2ኛ ተጠሪ ጣልቃ ገብ በመሆን ተከራክረዋል፡፡ ከሳሽ በተከሳሽ ላይ ያቀረቡት ክስ ዝርዝር በአጭሩ የተከሳሽ ንብረት የሆነው... Read more

አቶ ደረጀ ለገሰ እና ሚሊተሪ ተራ...

አመልካችበሥር ፍ/ቤት ያቀረቡት ክስ ይዘት በአጭሩ ከተከሳሹ ላይ የቤት ቁጥር 001/ኤ፣ የሱቅ ቁጥር F4-042C የሆነ በ3/07/2012 ዓ/ም በተደረገ ውል፣ በውላችን 4 እና 5 ተከሳሹ ህንጻና የተከራየሁትን ሱቅ ጥበቃ መድቦ... Read more

ሐረማያ ዩኒቨርስቲ እና አልይ አብዱራህማን...

ጉዳዩ የጉዳት ካሳን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በሐረሪ ከፍተኛ ፍ/ቤት ነው፡፡ በሥር ፍ/ቤት በተደረገው ክርክር አመልካች 1ኛ ተከሳሽ፣ ተጠሪ ደግሞ ከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል፡፡ በዚህ የሰበር ክርክር ተካፋይ ያልሆኑ አቶ... Read more

አቶ ታከለ በረዳ እና እነ ብሄራዊ...

ይህ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም አመልካች የስር የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት  ውሳኔ ላይ የህግ ስህተት የተፈፀመበት በመሆኑ እንዲታረም በማለት ሲሆን የቀረበው የሰበር አቤቱታውም የኮድ- 3-93835 ኢቲእና... Read more
First2122232426282930Last
«December 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
24252627282930
1234567
891011121314
15161718192021
22232425262728
2930311234

ለፌዴራል ፍርድ ቤቶች ሬጅስትራሮች ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል

3

ለፌዴራል ፍርድ ቤቶች ሬጅስትራሮች ለሬጅስትራሮች በተዘጋጀ የሥልጠና ሞጁልና ሞጁሉ ከተዘጋጀ በኋላ በወጡ ሕጎች እና በአሰራር የሚታዩ ክፍተቶችንን መሰረት ያደረገ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል፡፡

ለህጻናት ተስማሚ የፍትህ ስርአትን በተመለከተ ለተከላካይ...

119

 በፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ዳይሬክቶሬት ከህዳር 27 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት የቆየ ተከታታይ ስልጠና ለተከላካይ ጠበቆች ሰጥቷል፡፡

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች እና የፌደራል የህግና ፍትህ...

177

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች እና የፌደራል የህግና ፍትህ ኢኒስቲትዩት “ትወልድን በስነ-ምግባር ተቋምን በአሰራር ”በሚል መሪቃል 22ኛውን ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስናን ቀን በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቀን 25/03/2018 ዓ.ም አክብረዋል፡፡

የሀረሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ልዑክ ቡድን በፌደራል ጠቅላይ...

167

በሀረሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ሰለሀዲን ቶፊቅ የተመራ የልዑክ ቡድን በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቀን 25/03/2018 ዓ.ም በመገኘት የልምድ ልወውጥ አድርገዋል፡፡

1345678910Last