የሰበር ውሳኔዎች

 

አቶ ኡመር ብሩ ናስር እና እነ ወ/ሮ...

ጉዳዩ ከፍርድ ቤት ንብረት ለማስከበር የተሰጠ እግድ በግብይት ላይ የሚኖረውን ውጤትየሚመለከት ነው፡፡ የሰበርአቤቱታው የቀረበው የፌደራል ጠቅላይፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በሠጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል በሚል... Read more

ሀበሻ ሲሚንቶ አክሲዮን ማህበር እና አያት...

የሰበር አቤቱታው ሊቀርብ የቻለው አመልካች ሐምሌ 11 ቀን 2015 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት የሰበር አቤቱታ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ንግድና ኢንቨስትመንት ምድብ ችሎት በመ/ቁ 03219 በቀን 10/09/2015 ዓ.ም የሰጠው... Read more

ወ/ሮ እሌኒ ነጋሽ ኪዳኑ እና አቶ ክብሮም...

ጉዳዩ የቤት ኪራይ ውልን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረውየፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነው፡፡ በስር ፍርድ ቤት አመልካች ከሳሽ ተጠሪ ደግሞተከሳሽ ነበሩ፡፡ አመልካች በስር ፍርድ ቤት ያቀረበው ክስ ይዘትበለሚኩራ... Read more

ሃምሳ አለቃ ሽፈራው ተሰማ እና ወ/ሮ...

ጉዳዩ አፈጻጸምን የሚመለከት ነዉ፡፡ ክርክሩ በተጀመረበት በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ጋብቻ በፍርድ ቤት ዉሳኔ መፍረሱን ተከትሎ በተሰጠ ዉሳኔ መሠረት እንዲፈጸም ተጠሪ ባቀረበችዉ የአፈፃፀም ክስ አቅርባ ለዚህ ሰበር አቤቱታ... Read more
First2324252628303132Last
«December 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
24252627282930
1234567
891011121314
15161718192021
22232425262728
2930311234

ለህጻናት ተስማሚ የፍትህ ስርአትን በተመለከተ ለተከላካይ...

99

 በፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ዳይሬክቶሬት ከህዳር 27 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት የቆየ ተከታታይ ስልጠና ለተከላካይ ጠበቆች ሰጥቷል፡፡

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች እና የፌደራል የህግና ፍትህ...

154

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች እና የፌደራል የህግና ፍትህ ኢኒስቲትዩት “ትወልድን በስነ-ምግባር ተቋምን በአሰራር ”በሚል መሪቃል 22ኛውን ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስናን ቀን በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቀን 25/03/2018 ዓ.ም አክብረዋል፡፡

የሀረሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ልዑክ ቡድን በፌደራል ጠቅላይ...

160

በሀረሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ሰለሀዲን ቶፊቅ የተመራ የልዑክ ቡድን በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቀን 25/03/2018 ዓ.ም በመገኘት የልምድ ልወውጥ አድርገዋል፡፡

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከተባበሩት መንግስታት የልማት...

280

የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (UNDP Ethiopia) የፈረንጆቹ 2025 እየተገባደደ መሆኑን ተከትሎ በቀጣይ ከፍርድ ቤቱ ጋር በትብብር ስለሚሰራባቸው ሁኔታዎች ከፍርድ ቤቱ አመራሮች ጋር በቀን 23/03/2018 ዓ.ም ተወያይቷል፡፡

1345678910Last