የሰበር ውሳኔዎች

 

እነ አቶ ፈልመታ አምቦ እና ወ/ሮ ብርሃኔ...

ጉዳዩ በቤት ሽያጭ ውል መሰረት ቤቱን አስለቅቆ ለመረከበ ዳኝነት ተጠይቆ በቀረበ ክስ መነሻ የተሰጠዉ ዉሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል ተብሎ የቀረበ የሰበር አቤቱታ የሚመለከት ነዉ፡፡ ክርክሩ በተጀመረበት በፌዴራል መጀመሪያ... Read more

እነ አቶ አድማስ አደመ ከ የባህደር ዙሪያ...

ክርክሩ የገጠር መሬት ይዞታን የሚመለከት ሲሆን ጉዳዩ በተጀመረበት የባህዳር ዙሪያ ወረዳ ፍ/ቤት ተጠሪ ከሳሽ አመልካቾች እንደየቅደም ተከተላቸው ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል፡፡ ተጠሪ ሐምሌ 25 ቀን 2011 ዓ.ም በተፃፈ ክስ... Read more

ቄስ አፅብሃ ወልደ ማርያም ከ እነ አቶ...

ክርክሩ የገጠር የእርሻ መሬትን የሚመለከት ሲሆን ጉዳዩ በተጀመረበት የትግራይ ክልል የላይኛው ማይጨው ወረዳ ፍ/ቤት አመልካች ከሳሽ፤ ከ1ኛ እስከ 3ኛ ስማቸው የተጠቀሱት ተጠሪዎች እንደየቅደም ተከተላቸው 1ኛ፣ 2ኛና 3ኛ ተከሳሾች... Read more

ወ-ሮ በድሪያ ዳውድ እና አቶ በርገና...

የሰበር አቤቱታው የቀረበው አመልካች በቀን 03/02/2012 ዓ.ም በተጻፈ አቤቱታ የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመ/ቁ 13570 በቀን 28/12/2011 ዓ.ም የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት... Read more
First662663664665667669670671Last
«August 2026»
MonTueWedThuFriSatSun
272829303112
3456789
10111213141516
17181920212223
24252627282930
31123456

‎በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአርባ ምንጭ ማዕከል የዲጂታል ዳኝነት አገልግሎት መስጠት ጀመረ

23

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአርባ ምንጭ ማዕከል የተዘረጉትን የኢ-ፋይሊንግ፣ የትራንስክሪፕሽን እና የርቀት ችሎት አገልግሎቶችን በአካል ተገኝተው አስመርቀዋል።

የፍርድ ቤቶች አመራሮችና ዳኞች በአርባምንጭ ከተማ የችግኝ ተከላ አካሄዱ ‎

0

ነሐሴ 03/2018 ዓ.ም (የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት)
በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት የተመራ የፍርድ ቤቶች ከፍተኛ አመራሮችና ዳኞች ልዑክ በአርባምንጭ ከተማ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሂደዋል።

የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጉባኤ ተካሄደ

26

ፌደራል ፍርድ ቤቶች ጉባኤ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል።

‎የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንትና የጉባኤው ሰብሳቢ ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት በመክፈቻ ንግግራቸው፤ በፌደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 መሠረት የተቋቋመው የፌደራል ጉባኤ የዳኝነት ነፃነትና ገለልተኝነትን የመጠበቅ፣ የአሰራር መመሪያዎችን የማውጣትና የማሻሻል እንዲሁም አገራዊ የዳኝነት ሂደቱን የማጠናከር ከፍተኛ ኃላፊነት እንዳለበት ገልጸዋል።

12345678910Last